#PHENOMENAL_picture @abiy_yemaryam_lej
#ቅዱስ_ዑራኤል_ሊቀ_መላዕክት #አባታችን😍😍🥰🥰
#ጥበብ__ሰጪው_መልዓክ
#እናታችን_ክብርሽ_ድንቅ_ነው፡፡
እንኳን አደረሳችሁ
#thank_you @sirakandualem & @abrhamyaregal5 for ur beautiful heart n support
#ቀጥተኛዋ_መንገድ #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ
#ኦርቶዶክሳዊ_ወጣት _ወጣት
#ታዕካ_ነገሥት_በዓታ_ለማርያም
#ወላዲተ_አምላክ #እመአምላክ #አማላጄ
#ፅጌ_ፀዓዳ
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #ገድለ_ቅዱሳን #ገድለቅዱሳን #ቅዱስ_ሚካኤል #ቅዱስ_ቂርቆስ
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia🇪🇹
#ቅዱስ_ዑራኤል_ሊቀ_መላዕክት #አባታችን😍😍🥰🥰
#ጥበብ__ሰጪው_መልዓክ
#እናታችን_ክብርሽ_ድንቅ_ነው፡፡
እንኳን አደረሳችሁ
#thank_you @sirakandualem & @abrhamyaregal5 for ur beautiful heart n support
#ቀጥተኛዋ_መንገድ #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ
#ኦርቶዶክሳዊ_ወጣት _ወጣት
#ታዕካ_ነገሥት_በዓታ_ለማርያም
#ወላዲተ_አምላክ #እመአምላክ #አማላጄ
#ፅጌ_ፀዓዳ
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #ገድለ_ቅዱሳን #ገድለቅዱሳን #ቅዱስ_ሚካኤል #ቅዱስ_ቂርቆስ
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia🇪🇹
Phenomenal picture
ደረሰ ደረሰ ደረሰ
" ፍቅርና መስዋዕትነት " በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መታሠቢያነቱን ለ128 ኛው አድዋ በዓል ያደረገው የየካቲት ወር የቡና ጠጡ ዝግጅት እያዝናኑ ቁምነገር የሚያስጨብጡ ፕሮግራሞችን ይዞ ሊቀርብ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል
የተለያዩ የኪነጥበብ ስራዎችን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን
እርስዎስ ከቤተሠብዎ ጋር ይህን የድል ወር ከልጆቻችን ጋር ለማሳለፍ ተዘጋጅተዋል ?
እንግዲያውስ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ በሚገኘው ግቢያችን የካቲት 3 ከቀኑ 8 ሰዐት እንገናኝ
ደረሰ ደረሰ ደረሰ
" ፍቅርና መስዋዕትነት " በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መታሠቢያነቱን ለ128 ኛው አድዋ በዓል ያደረገው የየካቲት ወር የቡና ጠጡ ዝግጅት እያዝናኑ ቁምነገር የሚያስጨብጡ ፕሮግራሞችን ይዞ ሊቀርብ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል
የተለያዩ የኪነጥበብ ስራዎችን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን
እርስዎስ ከቤተሠብዎ ጋር ይህን የድል ወር ከልጆቻችን ጋር ለማሳለፍ ተዘጋጅተዋል ?
እንግዲያውስ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ በሚገኘው ግቢያችን የካቲት 3 ከቀኑ 8 ሰዐት እንገናኝ
#PHENOMENAL_picture @abiy_yemaryam_lej
#መልካም_እለተሰንበት_ይሁንልን
#ሰማዕቱ_ቅዱስ_እስጢፋኖስ
#መድኃኒዓለም_አባቴ
#እመብርሃን❤️🕊️🕊️🕊️
#መስቀልደመራ #መስቀል_ኃይላችን_ነው
#መስቀልየነፍሳችንመዳኛነው🙏🏼✝️😇💒
#ቀጥተኛዋ_መንገድ #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ
#ኦርቶዶክሳዊ_ወጣት _ወጣት
#ቦሌ_መድሐኒአለም
#ወላዲተ_አምላክ #እመአምላክ #አማላጄ
#ፅጌ_ፀዓዳ
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #ገድለ_ቅዱሳን #ገድለቅዱሳን #ቅዱስ_ሚካኤል #ቅዱስ_ቂርቆስ
#መራሄ_ብርሃናት_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia
#መልካም_እለተሰንበት_ይሁንልን
#ሰማዕቱ_ቅዱስ_እስጢፋኖስ
#መድኃኒዓለም_አባቴ
#እመብርሃን❤️🕊️🕊️🕊️
#መስቀልደመራ #መስቀል_ኃይላችን_ነው
#መስቀልየነፍሳችንመዳኛነው🙏🏼✝️😇💒
#ቀጥተኛዋ_መንገድ #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ
#ኦርቶዶክሳዊ_ወጣት _ወጣት
#ቦሌ_መድሐኒአለም
#ወላዲተ_አምላክ #እመአምላክ #አማላጄ
#ፅጌ_ፀዓዳ
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ #ገድለ_ቅዱሳን #ገድለቅዱሳን #ቅዱስ_ሚካኤል #ቅዱስ_ቂርቆስ
#መራሄ_ብርሃናት_ሰንበት_ትምህርት_ቤት
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia
#PHENOMENAL_picture #እንኳን_አደረሳቹ #መልካም_በዓል
#አቤል_የሀገር_ባህል_አልባሳት ይዘዙን በየትኛውም ሀገር እንልካለን 📸 @abiy_yemaryam_lej
@amarebelaye
@betelehem.kefyalew
#habesha_clothes
#photoeveryday
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia
#አቤል_የሀገር_ባህል_አልባሳት ይዘዙን በየትኛውም ሀገር እንልካለን 📸 @abiy_yemaryam_lej
@amarebelaye
@betelehem.kefyalew
#habesha_clothes
#photoeveryday
#street_photography
#best #awesome #timing
#photoshoot
#our #lovely😍 #ethiopia
#የሞት_ሞት
"ለሁሉም ጊዜ አለው ብሏል ሰለሞን
እጠይቀው ነበር በተገናኝን
ሞት የሚሞትበት ጊዜው መች ይሆን?"
ነፍሳቸውን ይማረውና ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካዔል ይህችን ጥልቅ ስንኞች ያሏት አጭር ግጥም ፅፈው ነበር:: ጋሽ ከበደ ምናልባት በዚያኛው ዓለም ጠቢቡ ሰለሞንን የማግኘት ዕድል ገጥሟቸው ይጠይቁት ይሆናል:: ሆኖም እርሳቸው "ሞት የሚሞትበት ጊዜው መቼ ነው?" ብለው ወደኃላ ዘመን ተጉዙው የብሉይ ኪዳኑን ሰው ጠየቁት እንጂ ሞት እንኳን ከሞተ ድፍን ሁለት ሺህ ዓመታት አልፈውታል::
ለዘመናት ባለስልጣን ሆኖ ሲገደል ብቻ የኖረው ሞት በዕለተ አርብ ግን "የሞት ሞቱ" በሆነው መድኃኒዓለም ክርስቶስ ኃይል ሞት እራሱ ፍግም ብሎ ሞቷል::
አሟሟቱ ደግሞ እንዲሁ አልነበረም "ከሞቱ አሟሟቱ "እንዲሉ አበው ሞት እንደ አረጀ አንበሳ ጥርሶቹ ረግፈው ጽኑ ሥቃይ ተሠቃይቶ ተዋርዶ በሆዱ ያለውን ሁሉ ተፍቶ ነበር የሞተው::
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሞትን አሰቃቂ አሟሟት ከሆድ ሕመም ጋር ባመሳሰለበት "ተምሳሌተ መብል ወከርስ" ( Gasronomic Analogy ) እንዲህ ይገልፀዋል:-
" የክርስቶስን ሰውነት በመቀበሉ ሞት ታላቅ ስኅተትን ሰራ:: ይህ ሰውነት በእርሱ የገዥነት ሥልጣን ሥር ያለ ተራ ሰውነት ኃጢያተኛ የሆነና የሚሞት ሰውነት መስሎት ነበር:: ከሰውነታቸው ጋር የማይስማማ ምግብን የበሉ ሰዎች ሲያስመልሳቸው የሚያወጡት አልስማማ ያላቸውን ምግብ ብቻ ሳይሆን የበሉትን ነገር ሁሉ ነው::
በሞትም ላይ የሆነው ይሔ ነው:: ሞት ፍፁም የማይሞት የሆነውን የክርስቶስን ሥጋ ዋጠ የማይሞተው ሕያው ክርስቶስ ለአልጠግብ ባዩ ሞትና ሲኦል የሚመር እና የማይስማማ ምግብ ሆነበት:: ሊስማማው ስላልቻለም ተፋው ከክርስቶስ ሥጋ ጋርም ሲኦል ሆድ ውስጥ ከጥንት ጀምሮ ውጦ የያዘውን ሙት ሁሉ አብሮ ተፋ::
ለሞት የሚስማማ ብቸኛው ምግብ ኃጢያት ብቻ ነው:: ኃጢአት የሌለበት የጌታ ሰውነት ለሲኦል የማይስማማ ምግብ ነው:: ሞት ሊላመጥ የማይችል ትልቅ ድንጋይ ዋጠ ይህ ድንጋይ የማይላመጥ ብቻ ሳይሆን በሆድ ውስጥ ቆይቶ የሚያፈራርስና የሚሰባብር ነው::
ስለዚህ ሞት "የማዕዘን ድንጋይ" የሆነውን የክርስቶስን ፍፁም ቅዱስ የሆነን ሥጋ በዋጠ ጊዜ በታላቅ ስቃይና ድካም ውስጥ ሆኖ ጥንካሬዎቹን ሁሉ አጣ::
ለዚህም ነው ቅዱስ ጴጥሮስ "ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለም" ያለው::
የትኛዋም ሴት ልጅ ለመውለድ ምጥን ባማጠች ጊዜ ሞት የክርስቶስን ሥጋ ይዞ የተጨነቀውን ያህል ተጨንቃ አታውቅም"
"አንበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጫወቻ ይሆናል" እንደሚባለው ሞት በአሟሟቱና በመዋረዱ የተነሣም እኛ ክርስቲያኖች እጅግ ንቀነው ሞት ሆይ "መውጊያህ የታለ?" እያልን እንዘብትበታለን::
ቤተ ክርስቲያናችን ከጌታችን ትንሳዔው ይልቅ የሚያስደንቃት መሞቱ ነው:: ስለሞቱ "የማይሞተ ሞተ" ስትል ስለትንሳዔው ግን "የማነሳው ተነሳ" አትልም "ትንሳዔና ህይወት እኔ ነኝ" እንዳለው ትንሳዔ መነሳቱ ሕይወትም ሕያው መሆኑ ሊሆን የማይችል ክስተት አይደለም መሞቱ ግን አስደናቂ ነው::
የማይሞተው ሞተ ሞትን ይሽረው ዘንድ ሞተ ሙታንን ያድናቸው ዘንድ ሞተ እያልን የምንቀድሰውም ስለዚህ ነው::
ሕማማት ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ
“ሰሞች በሞታቸው ሀዘን ይጥሉብናል በሞቱ ህይወትን የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው::”
አብይ የማርያም ልጅ @jahABP ነኝ
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን::
@ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD
@ABPGD @ABPG @ABPGD @ABPGD
@ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD
"ለሁሉም ጊዜ አለው ብሏል ሰለሞን
እጠይቀው ነበር በተገናኝን
ሞት የሚሞትበት ጊዜው መች ይሆን?"
ነፍሳቸውን ይማረውና ክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካዔል ይህችን ጥልቅ ስንኞች ያሏት አጭር ግጥም ፅፈው ነበር:: ጋሽ ከበደ ምናልባት በዚያኛው ዓለም ጠቢቡ ሰለሞንን የማግኘት ዕድል ገጥሟቸው ይጠይቁት ይሆናል:: ሆኖም እርሳቸው "ሞት የሚሞትበት ጊዜው መቼ ነው?" ብለው ወደኃላ ዘመን ተጉዙው የብሉይ ኪዳኑን ሰው ጠየቁት እንጂ ሞት እንኳን ከሞተ ድፍን ሁለት ሺህ ዓመታት አልፈውታል::
ለዘመናት ባለስልጣን ሆኖ ሲገደል ብቻ የኖረው ሞት በዕለተ አርብ ግን "የሞት ሞቱ" በሆነው መድኃኒዓለም ክርስቶስ ኃይል ሞት እራሱ ፍግም ብሎ ሞቷል::
አሟሟቱ ደግሞ እንዲሁ አልነበረም "ከሞቱ አሟሟቱ "እንዲሉ አበው ሞት እንደ አረጀ አንበሳ ጥርሶቹ ረግፈው ጽኑ ሥቃይ ተሠቃይቶ ተዋርዶ በሆዱ ያለውን ሁሉ ተፍቶ ነበር የሞተው::
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሞትን አሰቃቂ አሟሟት ከሆድ ሕመም ጋር ባመሳሰለበት "ተምሳሌተ መብል ወከርስ" ( Gasronomic Analogy ) እንዲህ ይገልፀዋል:-
" የክርስቶስን ሰውነት በመቀበሉ ሞት ታላቅ ስኅተትን ሰራ:: ይህ ሰውነት በእርሱ የገዥነት ሥልጣን ሥር ያለ ተራ ሰውነት ኃጢያተኛ የሆነና የሚሞት ሰውነት መስሎት ነበር:: ከሰውነታቸው ጋር የማይስማማ ምግብን የበሉ ሰዎች ሲያስመልሳቸው የሚያወጡት አልስማማ ያላቸውን ምግብ ብቻ ሳይሆን የበሉትን ነገር ሁሉ ነው::
በሞትም ላይ የሆነው ይሔ ነው:: ሞት ፍፁም የማይሞት የሆነውን የክርስቶስን ሥጋ ዋጠ የማይሞተው ሕያው ክርስቶስ ለአልጠግብ ባዩ ሞትና ሲኦል የሚመር እና የማይስማማ ምግብ ሆነበት:: ሊስማማው ስላልቻለም ተፋው ከክርስቶስ ሥጋ ጋርም ሲኦል ሆድ ውስጥ ከጥንት ጀምሮ ውጦ የያዘውን ሙት ሁሉ አብሮ ተፋ::
ለሞት የሚስማማ ብቸኛው ምግብ ኃጢያት ብቻ ነው:: ኃጢአት የሌለበት የጌታ ሰውነት ለሲኦል የማይስማማ ምግብ ነው:: ሞት ሊላመጥ የማይችል ትልቅ ድንጋይ ዋጠ ይህ ድንጋይ የማይላመጥ ብቻ ሳይሆን በሆድ ውስጥ ቆይቶ የሚያፈራርስና የሚሰባብር ነው::
ስለዚህ ሞት "የማዕዘን ድንጋይ" የሆነውን የክርስቶስን ፍፁም ቅዱስ የሆነን ሥጋ በዋጠ ጊዜ በታላቅ ስቃይና ድካም ውስጥ ሆኖ ጥንካሬዎቹን ሁሉ አጣ::
ለዚህም ነው ቅዱስ ጴጥሮስ "ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለም" ያለው::
የትኛዋም ሴት ልጅ ለመውለድ ምጥን ባማጠች ጊዜ ሞት የክርስቶስን ሥጋ ይዞ የተጨነቀውን ያህል ተጨንቃ አታውቅም"
"አንበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጫወቻ ይሆናል" እንደሚባለው ሞት በአሟሟቱና በመዋረዱ የተነሣም እኛ ክርስቲያኖች እጅግ ንቀነው ሞት ሆይ "መውጊያህ የታለ?" እያልን እንዘብትበታለን::
ቤተ ክርስቲያናችን ከጌታችን ትንሳዔው ይልቅ የሚያስደንቃት መሞቱ ነው:: ስለሞቱ "የማይሞተ ሞተ" ስትል ስለትንሳዔው ግን "የማነሳው ተነሳ" አትልም "ትንሳዔና ህይወት እኔ ነኝ" እንዳለው ትንሳዔ መነሳቱ ሕይወትም ሕያው መሆኑ ሊሆን የማይችል ክስተት አይደለም መሞቱ ግን አስደናቂ ነው::
የማይሞተው ሞተ ሞትን ይሽረው ዘንድ ሞተ ሙታንን ያድናቸው ዘንድ ሞተ እያልን የምንቀድሰውም ስለዚህ ነው::
ሕማማት ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ
“ሰሞች በሞታቸው ሀዘን ይጥሉብናል በሞቱ ህይወትን የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው::”
አብይ የማርያም ልጅ @jahABP ነኝ
መልካም የትንሳዔ በዓል ይሁንልን::
@ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD
@ABPGD @ABPG @ABPGD @ABPGD
@ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD