ATTAQWA3 Telegram 3418
#ለነፍሳችን እንድረስለት🫵

🍂ሰሌን ደህና ማረፊያ አይደለም ። አካልን ምቾት የሚነሳ መሻከር እንዳለበት የታወቀ ነው ….

🍂ነብዩ ይሄው ሰሌን ላይ ይተኙ ነበር ።  ሰሌኑም ጎናቸው ላይ ምልክትቱን ይጥል ነበር ።
🍂ባልደረቦቻቸው “ ለምን የተሻለን ምንጣፍ አናደርግልህም ?”  ሲሏቸው

ما لي وللدنيا؟ ما أنا في الدنيا إلا كراكب
استظل تحت شجرة، ثم راح وتركها

“ እኔና ዱንያ ምንና ምንድን ነን ? እኔ እኮ ዱንያ ውስጥ ዛፍ ስር ( ለማረፍ ) እንደተጠለለ አንድ ( መንገደኛ ) ጋላቢ ነኝ .. ከዚያም ሄደ ተዋትም ….

🍂አንዳንዴ ቤታቸው ውስጥ የሚላስ የሚቀመስ ይጠፋ ነበር … በርግጥ ነው አንዳንዴ በርከት ያለ ነገር የነብዩ እጅ ውስጥ ይገባ ነበር ። ነገር ግን እጃቸው ውስጥ የገባውን ሪዝቅ በአላህ መንገድ ላይ ያከፋፍሉት ነበር ….

🍂የነብዩ ባልደረቦች የሚለበስ በማጣት ተፈትነዋል ፣ ረሃብን አብዝተው አስተናግደዋል … ግባቸው የአላህን ውዴታ ማግኘት ነበርና ታገሱ ፣ ፈተናውን በአግባቡ ተወጡ …  ግን ከነ ችግራቸው የደስታን ህይወት ገፍተዋል  …

#የኛ ነገርማ..

🍂ትልማችን አለማዊ ሆኗል ! ህልማችን የዱንያው ሸቀጥ ብቻ ሆኖ አኺራን ዘንግተናል … ወጋችን ባንክ ነው .. ሚዛናችን ሃብትና ዘር ነው - አላህ ያዘነት ሲቀር ጠፍተናል  እየጠፋን ነው ።

🍂ለነፍሳችን እንዘን ፣ ወደ አላህ መንገድ እንመለስ  …

አላህ ይመልሰን !!

Share
👇
https://www.tgoop.com/Attaqwa3



tgoop.com/Attaqwa3/3418
Create:
Last Update:

#ለነፍሳችን እንድረስለት🫵

🍂ሰሌን ደህና ማረፊያ አይደለም ። አካልን ምቾት የሚነሳ መሻከር እንዳለበት የታወቀ ነው ….

🍂ነብዩ ይሄው ሰሌን ላይ ይተኙ ነበር ።  ሰሌኑም ጎናቸው ላይ ምልክትቱን ይጥል ነበር ።
🍂ባልደረቦቻቸው “ ለምን የተሻለን ምንጣፍ አናደርግልህም ?”  ሲሏቸው

ما لي وللدنيا؟ ما أنا في الدنيا إلا كراكب
استظل تحت شجرة، ثم راح وتركها

“ እኔና ዱንያ ምንና ምንድን ነን ? እኔ እኮ ዱንያ ውስጥ ዛፍ ስር ( ለማረፍ ) እንደተጠለለ አንድ ( መንገደኛ ) ጋላቢ ነኝ .. ከዚያም ሄደ ተዋትም ….

🍂አንዳንዴ ቤታቸው ውስጥ የሚላስ የሚቀመስ ይጠፋ ነበር … በርግጥ ነው አንዳንዴ በርከት ያለ ነገር የነብዩ እጅ ውስጥ ይገባ ነበር ። ነገር ግን እጃቸው ውስጥ የገባውን ሪዝቅ በአላህ መንገድ ላይ ያከፋፍሉት ነበር ….

🍂የነብዩ ባልደረቦች የሚለበስ በማጣት ተፈትነዋል ፣ ረሃብን አብዝተው አስተናግደዋል … ግባቸው የአላህን ውዴታ ማግኘት ነበርና ታገሱ ፣ ፈተናውን በአግባቡ ተወጡ …  ግን ከነ ችግራቸው የደስታን ህይወት ገፍተዋል  …

#የኛ ነገርማ..

🍂ትልማችን አለማዊ ሆኗል ! ህልማችን የዱንያው ሸቀጥ ብቻ ሆኖ አኺራን ዘንግተናል … ወጋችን ባንክ ነው .. ሚዛናችን ሃብትና ዘር ነው - አላህ ያዘነት ሲቀር ጠፍተናል  እየጠፋን ነው ።

🍂ለነፍሳችን እንዘን ፣ ወደ አላህ መንገድ እንመለስ  …

አላህ ይመልሰን !!

Share
👇
https://www.tgoop.com/Attaqwa3

BY ERGAA DIINAL ISLAAM!!




Share with your friend now:
tgoop.com/Attaqwa3/3418

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. 3How to create a Telegram channel? With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram ERGAA DIINAL ISLAAM!!
FROM American