Warning: Undefined array key 0 in /var/www/tgoop/function.php on line 65

Warning: Trying to access array offset on value of type null in /var/www/tgoop/function.php on line 65
3264 - Telegram Web
Telegram Web
🛑 ራቁ!

ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦

﴿اجْتَنِبُوا السَّبْعَ المُوبِقاتِ، قالوا: يا رَسولَ اللَّهِ وما هُنَّ؟ قالَ: الشِّرْكُ باللَّهِ، والسِّحْرُ، وقَتْلُ النَّفْسِ الَّتي حَرَّمَ اللَّهُ إلّا بالحَقِّ، وأَكْلُ الرِّبا، وأَكْلُ مالِ اليَتِيمِ، والتَّوَلِّي يَومَ الزَّحْفِ، وقَذْفُ المُحْصَناتِ المُؤْمِناتِ الغافِلاتِ.﴾

“ከሰባት አጥፊ ወንጀሎች ራቁ። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!  እነሱ እነማን ናቸው ብለው ሶሃቦች ጠየቁ፦ ‘ሺርክ’ በአላህ ላይ ማጋራት፣ ድግምት፣ ያለ አግባብ አላህ እርም ያደረገውን የሰዎች ነፍስ ማጥፋት፣ ‘አራጣ’ ወለድ መብላት፣ ‘የቲምን’ የሙትን ልጅ ገንዘብ መብላት፣ ከተፋፋመ ውጊያ ወደ ኋላ ማፈግፈግ፣ ጥብቅ የሆኑ ሙስሊም ሴቶችን በዝሙት ማጉደፍ ናቸው።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 2766

🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟

በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️https://bit.ly/4ayf0xJ

📞https://bit.ly/486xnrS

👤https://bit.ly/41zEZkk

📸https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

🎥https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣7⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
⚠️⚠️ የጎረቤት ሐቅ!

ከአቡ ሁረይራ (📿) ተይዞ: ለነቢዩ (📿) እንዲህ አልኳቸው፦

﴿يا رَسولَ اللهِ ! إنَّ فلانةَ تقومُ اللَّيلَ وتَصومُ النَّهارَ وتفعلُ، وتصدَّقُ، وتُؤذي جيرانَها بلِسانِها؟ فقال رسولُ اللهِ 📿 لا خَيرَ فيها، هيَ من أهلِ النّارِ.﴾

“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እከሊት ሌሊት ሰላት በመቆም ታሳልፋለች፣ ቀን ትፆማለች እንዲሁም ሰደቃ ታደርጋለች። ነገር ግን ‘በምላሷ ጎረቤቷን በነገር ታስቸግራለች።’ ረሱል (🤍) አሉ፦ መልካም የሆነ ነገር የላትም። እሷ የእሳት ነች።”

📚 ቡኻሪ አልአዳቡል ሙፍረድ ላይ ዘግበውታል: 119

▪️▪️▪️▪️🔸🔸▪️▪️▪️▪️

✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

📱https://bit.ly/4ayf0xJ

📱https://bit.ly/486xnrS

📱https://bit.ly/41zEZkk

📱https://bit.ly/4arMbTx

📱https://bit.ly/41tIUPv

📱https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 1⃣8⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🤲 ጠቃሚ ሩቂያ!

ጅብሪል (📿) ለነቢዮ ሩቂያ ያደርግላቸው ነበር!

ከአቡ ሰዒድ አልሁድሪ (📿) ተይዞ:  እንዲህ ይላል፦

﴿أنّ جِبْرِيلَ، أتى النبيَّ 📿 فَقالَ: يا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ؟ فَقالَ: نَعَمْ قالَ: باسْمِ اللهِ أرْقِيكَ، مِن كُلِّ شيءٍ يُؤْذِيكَ، مِن شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ، أوْ عَيْنِ حاسِدٍ، اللهُ يَشْفِيكَ باسْمِ اللهِ أرْقِيكَ..﴾

“ጅብሪል መጣና ለነቢዩ (📿) አላቸው:  አንተ ሙሃመድ ሆይ!  አሞሃል እንዴ? ‘አዎ’ አሉት ነቢዩ። ከዛ እንዲህ ብሎ ሩቂያ (ዱዓእ) አደረገላቸው፦‘ከሚያሰቃይህ በሽታ ሁሉ ከምቀኛ ነፍስና አይን ሁሉ ክፋት በአላህ ስም እጠብቅሃለሁ። አላህ ይፈውስህ። በአላህ ስም እጠብቅሃለሁ።’”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2186

▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️▫️

በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

💬https://bit.ly/4ayf0xJ

💬https://bit.ly/486xnrS

💬https://bit.ly/41zEZkk

📷https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

📺https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣9⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
💡 በሱና ላይ ፅና! የአላህ እርዳታ ከአንተ ጋር ነው!!

ከሙዓዊያ (📿) ተይዞ፡ ነቢዩ (📿) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا تَزالُ طائفةٌ من أُمَّتي قائمةً بأمرِ اللهِ، لا يَضُرُّهم مَن خذلهم، ولا مَن خالفهم، حتى يأتىَ أمرُ اللهِ، وهم ظاهِرُونَ على الناسِ﴾

“ከእኔ ኡመት (ህዝብ) የተወሰኑ ጭፍራዎች በአላህ ትዕዛዝ ላይ የፀኑ ከመሆን አይወገዱም። የከዳቸው ወይም የተፃረራቸው አይጎዳቸውም። ከሰዎች (ሁሉ) የበላይ ሆነው አንዳሉ የአላህ ውሳኔ እስኪመጣ ድረስ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1037



✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

📱https://bit.ly/4ayf0xJ

📱https://bit.ly/486xnrS

📱https://bit.ly/41zEZkk

📱https://bit.ly/4arMbTx

📱https://bit.ly/41tIUPv

📱https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 2⃣0⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📖 ሁሌም ምላስህ በዚክር ይርጠብ!

ከአብደላህ ኢብኑ ቡስር ተይዞ፡ ነቢዩ (🤍) ዘንድ አንድ ሰው መጣና፦

﴿إنَّ شرائعَ الإسلامِ قد كثُرَتْ عليَّ فأخبِرْني بشيءٍ أتشَبَّثُ به قال: لا يزالُ لسانُك رطبًا من ذكر اللهِ﴾

“የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ኢስላማዊ ድንጋጌዎች በርግጥም በዝተውብናል ስለሆነም ጠቅላይ የሆነ የምንጨብጠው ዘርፍ ጠቁሙን አላቸው። እሳቸውም፦ ‘አሸናፊና የላቀውን አላህ በማውሳት ምላስህ ከመርጠብ አይወገድ’ አሉት።”

📚 ሶሂህ አተርጊብ፡ 1491



✔️ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️https://bit.ly/4ayf0xJ

📞https://bit.ly/486xnrS

👤https://bit.ly/41zEZkk

📸https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

🎥https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣1⃣  #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
💡 ጠቃሚ ሁን!

ከኢብኑ ዑመር (📿) ተይዞ:  አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (📿) መጥቶ እንዲህ አላቸው፦

﴿أيُّ النّاسِ أحبُّ إلى اللَّهِ فقال رسولُ اللَّهِ 📿 أحبُّ النّاسِ إلى اللَّهِ أنفَعُهم للنّاسِ﴾

“ከሰዎች አላህ ዘንድ የተወደደ ሰው የቱ ነው?
ረሱል (🤍) እንዲህ አሉት፦ ከሰዎች አላህ ዘንድ የተወደደው ለሰዎች የሚጠቅም ነው።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 609



✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️https://bit.ly/4ayf0xJ

📞https://bit.ly/486xnrS

👤https://bit.ly/41zEZkk

📸https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

🎥https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣2⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🌙 እያንዳንዱ መገጣጠሚያ በየቀኑ ሶደቃ (ምፅዋት) አለበት!

ከአቡ ሁረይራ (📿) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦

﴿كُلُّ سُلَامَى مِنَ النَّاسِ عَلَيْهِ صَدَقَةٌ كُلَّ يَوْمٍ تَطْلُعُ فِيهِ الشَّمْسُ، قَالَ : تَعْدِلُ بَيْنَ الِاثْنَيْنِ صَدَقَةٌ، وَتُعِينُ الرَّجُلَ فِي دَابَّتِهِ، فَتَحْمِلُهُ عَلَيْهَا، أَوْ تَرْفَعُ لَهُ عَلَيْهَا مَتَاعَهُ صَدَقَةٌ ". قَالَ : " وَالْكَلِمَةُ الطَّيِّبَةُ صَدَقَةٌ، وَكُلُّ خُطْوَةٍ تَمْشِيهَا إِلَى الصَّلَاةِ صَدَقَةٌ، وَتُمِيطُ الْأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ صَدَقَةٌ﴾

“ከሰዎች እያንዳንዱ (የአካል) መለያያ በእያንዳንዱ ፀሐይ በምትወጣበት ቀን ሁሉ ሶደቃ (ምፅዋት) አለበት። በሁለት ሰዎች መሀል በፍትህ ብታስታርቅ ሶደቃ ነው። አንድን ሰው በእንስሳው ላይ ብታግዘውና በሷ ላይ ብታሳፍረው ወይም በሷ ላይ እቃውን ብትጭንለት ሶደቃ ነው። መልካም ንግግር ሶደቃ ነው። በእያንዳንዷ ወደ መስጂድ በምትሄዳት እርምጃ ሶደቃ አለ። ከመንገድ ላይ አስቸጋሪን ነገር ማስወገድህ ሶደቃ ነው።”

📚 ቡኻሪ (2989) ሙስሊም (1009) ዘግበውታል



✔️ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

📱https://bit.ly/4ayf0xJ

📱https://bit.ly/486xnrS

📱https://bit.ly/41zEZkk

📱https://bit.ly/4arMbTx

📱https://bit.ly/41tIUPv

📱https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“በትንሳዔ ዕለት ከሰዎች ሁሉ ለኔ በላጭ (ቅርብ) የሚሆነው በኔ ላይ በብዛት ሰለዋት የሚያወርድ ነው።” ረሱል (ﷺ)
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣3⃣ #ቫዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🌙የተባረከው የረመዳን ወር ከደጅ ቁሟል! አንተስ ተዘጋጅተሃል?🌙

ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أتاكم شهرُ رمضانَ شهرٌ مباركٌ فرض اللهُ عليكم صيامَه، تفتحُ أبوابُ السماءِ، وتغلقُ فيه أبوابُ الجحيمِ، وتغلُّ فيه مردةُ الشياطينِ، للهِ فيه ليلةٌ خيرٌ من ألفِ شهرٍ من حرمَ خيرَها فقد حُرِم.﴾

“የረመዳን ወር መጣላችሁ፤ የተባረከው ወር። አላህ በናንተ ላይ እንድትፆሙ ግዴታ ያደረገባችሁ፤ የጀነት በሮች የሚከፈቱበት፣ የጀሀነም በሮች የሚዘጉበት፣ ሸይጣኖች የሚታሰሩበት። በዚህ ወር ውስጥ ከአንድ ሺህ ሌሊት ብልጫ ያላት ሌሊት አለች፤ የሷን መልካም ነገር የተነፈገ በርግጥም መልካም ከሆነ ነገር ተንፍጓል።”

📚 ነሳዒ ዘግበውታል: 4/129



✔️ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️https://bit.ly/4ayf0xJ

📞https://bit.ly/486xnrS

👤https://bit.ly/41zEZkk

📸https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

🎥https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣4⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
📌 የሰዎችን ሐጃ መፈፀም ምን ያህል የላቀ አጅር አለው?

ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ولأنْ أَمْشِيَ مع أَخٍ لي في حاجَةٍ أحبُّ إِلَيَّ من أنْ أعْتَكِفَ في هذا المسجدِ -يعني: مسجدَ المدينةِ- شهرًا﴾

“ከወንድሜ ጋር በሆነ ጉዳይ ላይ (ሐጃውን ልፈፅምለት) ብንቀሳቀስ ለኔ በዚህ መስጂድ (የመዲናው መስጂድ) አንድ ወር ኢዕቲካፍ ከማድረግ ይልቅ ይበልጥ የተወደደ ነው።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 906



✔️ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦

✈️https://bit.ly/4ayf0xJ

📞https://bit.ly/486xnrS

👤https://bit.ly/41zEZkk

📸https://bit.ly/4arMbTx

💬https://bit.ly/41tIUPv

🎥https://bit.ly/3UTTSwh
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
2025/03/04 13:26:08
Back to Top
HTML Embed Code: