ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከህዳር 9/2017 እስከ ህዳር 12/2017 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሃምሳ አራት ለሚደርሱ መምህራንና ለቤተ መጽሃፍት ሰራተኞች የተመሳሳይነት ማረጋገጫ (Turnitin plagiarism / similarity checker) ሶፍተዌር ስልጠና ሰጥቷል፡፡
ስልጠናው የረጅም አመት ልምድ ባላቸው የቴክኖሎጅ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው ድህረ ምረቃ መምህራን(አሰልጣኞች)፥ተመካሪ ተማሪዎች ያላቸው መምህራን(research advisor) እና የቤተመፅሐፍ ሰራተኞች ተሳትፈዋል።
ከአዲስ አበባ በመጡ ምሁራን የተሰጠው ይህ የ software ቴክኖሎጅ ስልጠና የተማሪዎች የመመረቂያ ጽሁፍ ኩረጃን በተወሰነ መልኩ ለማስቀረት፤የምርምር ማእከሉን ለማዘመን ፤ ጥራት ያላቸው በርካታ መጽሃፍትን የሚጠቀሙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለማፍራት እና በአለም አቀፍ ጥራት ያላቸው መጽሃፍት ማሳተምና ለውድድር የማብቃት ግንዛቤን የሚያስጨብጥ ጠቀሜታ እና አላም እንዳለው ተገልጿል።
ሰልጣኞች ከላይ የተጠቀሱትን እና ተጨማሪ ግንዛቤዎችን እንዳገኙ መናገራቸውን ዩንቨርስቲው በ ይፋዊ ማህበራዊ ሚድያ ገፁ ገልጿል።
@dbu11
@dbu111
ስልጠናው የረጅም አመት ልምድ ባላቸው የቴክኖሎጅ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው ድህረ ምረቃ መምህራን(አሰልጣኞች)፥ተመካሪ ተማሪዎች ያላቸው መምህራን(research advisor) እና የቤተመፅሐፍ ሰራተኞች ተሳትፈዋል።
ከአዲስ አበባ በመጡ ምሁራን የተሰጠው ይህ የ software ቴክኖሎጅ ስልጠና የተማሪዎች የመመረቂያ ጽሁፍ ኩረጃን በተወሰነ መልኩ ለማስቀረት፤የምርምር ማእከሉን ለማዘመን ፤ ጥራት ያላቸው በርካታ መጽሃፍትን የሚጠቀሙ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ለማፍራት እና በአለም አቀፍ ጥራት ያላቸው መጽሃፍት ማሳተምና ለውድድር የማብቃት ግንዛቤን የሚያስጨብጥ ጠቀሜታ እና አላም እንዳለው ተገልጿል።
ሰልጣኞች ከላይ የተጠቀሱትን እና ተጨማሪ ግንዛቤዎችን እንዳገኙ መናገራቸውን ዩንቨርስቲው በ ይፋዊ ማህበራዊ ሚድያ ገፁ ገልጿል።
@dbu11
@dbu111
👍17😁9
#AD
እማዬ ሾርባ እና እስቲም ቡና ::
እንደተለመደው ጥራቱን የጠበቀ በተመጣጣኝ ዋጋ
የአጃ ሾርባ
የአትክልት ሾርባ(ministrone)
እስቲም ቡና
አዲስ ሻይ
ሞርንጋ ሻይ
ግሪን ሻይ
ሚንት ሻይ
ከሞሜላ ሻይ
ብላክ ሻይ ወ.ዘ.ተ
ድንች ቅቅል
ድንች ቅቅል በአቮካዶ
እንቁላል ቅቅል
እና ሌሎችንም ከ ነፃ WIFI ጋር እኛ ጋር ያገኛሉ ።
አድራሻ ዩኒቨርሲቲ በር ከአልሚ ምግብ ቤት ጎን።
እማዬ ሾርባ እና እስቲም ቡና ::
እንደተለመደው ጥራቱን የጠበቀ በተመጣጣኝ ዋጋ
የአጃ ሾርባ
የአትክልት ሾርባ(ministrone)
እስቲም ቡና
አዲስ ሻይ
ሞርንጋ ሻይ
ግሪን ሻይ
ሚንት ሻይ
ከሞሜላ ሻይ
ብላክ ሻይ ወ.ዘ.ተ
ድንች ቅቅል
ድንች ቅቅል በአቮካዶ
እንቁላል ቅቅል
እና ሌሎችንም ከ ነፃ WIFI ጋር እኛ ጋር ያገኛሉ ።
አድራሻ ዩኒቨርሲቲ በር ከአልሚ ምግብ ቤት ጎን።
👍19
ለአዲስ ገቢ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች!
ደብረ ብርሃን ምን አይነት ጊቢ ነው? የከተማው አየሩ ፀባይስ? እውነት እንደሚባለው ቀዝቃዛ ነው? ማህበረሰቡስ? ምግብስ የጊቢውና የውጪው እንዴትነው? ዋጋውስ? የአካባቢው ጊዜያዊ ፀጥታ ሁኔታ? የእምነት ተቋማት አሉ ወይ? እያላችው እያሰባችሁ እንደሆነ አንጠራጠርም ።
እነዚህን ጥያቄዎች DBUDAILY ከሞላ ጎደል ሊመልስላችሁ ወደደ።
ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት ሁለተኛ ትውልድ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። ግቢው አሁን ላይ በሁለት ካምፓስ (ጤና ካምፓስ እና ዋና ካምፓስ ) ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል።
በግቢው ውስጥ 4 ላይብረሪዎች አሉ። የሴቶች ላይብረሪ /ለሴቶች ዶርም በጣም ቅርብ የሆነና ብዙ ጊዜ በሴቶች ተመራጭ ላይብረሪ ነው።/፣ከበደ ሚካኤል ላይብረሪ (የsocial ተማሪዎች ላይብረሪ በመባል ይታወቃል።) የህግ ተማሪዎች ላይብረሪ ፣ተስፋገብረስላሴ ላይብረሪ (ዋና ላይብረሪ) በስፋቱም በይዘቱም ከሌሎቹ
የተሻለ ነው።
ይቀጥላል ...
@dbu11
@dbu111
ደብረ ብርሃን ምን አይነት ጊቢ ነው? የከተማው አየሩ ፀባይስ? እውነት እንደሚባለው ቀዝቃዛ ነው? ማህበረሰቡስ? ምግብስ የጊቢውና የውጪው እንዴትነው? ዋጋውስ? የአካባቢው ጊዜያዊ ፀጥታ ሁኔታ? የእምነት ተቋማት አሉ ወይ? እያላችው እያሰባችሁ እንደሆነ አንጠራጠርም ።
እነዚህን ጥያቄዎች DBUDAILY ከሞላ ጎደል ሊመልስላችሁ ወደደ።
ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት ሁለተኛ ትውልድ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው። ግቢው አሁን ላይ በሁለት ካምፓስ (ጤና ካምፓስ እና ዋና ካምፓስ ) ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል።
በግቢው ውስጥ 4 ላይብረሪዎች አሉ። የሴቶች ላይብረሪ /ለሴቶች ዶርም በጣም ቅርብ የሆነና ብዙ ጊዜ በሴቶች ተመራጭ ላይብረሪ ነው።/፣ከበደ ሚካኤል ላይብረሪ (የsocial ተማሪዎች ላይብረሪ በመባል ይታወቃል።) የህግ ተማሪዎች ላይብረሪ ፣ተስፋገብረስላሴ ላይብረሪ (ዋና ላይብረሪ) በስፋቱም በይዘቱም ከሌሎቹ
የተሻለ ነው።
ይቀጥላል ...
@dbu11
@dbu111
👍36👎12😁1
ለአዲስ ገቢ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች!
.
.
.
የደብረብርሃን ማህበረሰብ በባህሉ ሰው ወዳድ፣ እንግዳ ተቀባይ ማህበረሰብ ነው።
የምግቡን ነገር እንመልከት፦ ከካፌው ስንጀምር
የካፌው ምግብ ከአብዛኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ካፌዎች ጋር ተመሳሳይ ነው። ነገር ግን የተለየ የጤና ችግር ያለባችሁ ከሆነና የህክምና ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ከሆነ special cafe መመገብ ይፈቀድላችኋል። ከnormal cafe የተሻለ እዛ ይገኛል።
ከዛም በተጨማሪ በግቢው ውስጥ 3 lounge ታገኛላችሁ ዋጋቸውም ከ50-80 እንደምግብ አይነቱ ያወጣሉ። ከዛ በተሻለ እዛው ግቢ ውስጥ መገዘዝ እንዲሁም ማርካን የተባሉ የግል ካፌዎች አሉ። ዋጋቸውም ከ60-90 ያወጣሉ።
እነዚህም ተስማሚ ካልሆናችሁ ከግቢ አቅራቢያ የሚገኙ ግን ከግቢ ውጪ ምግብ ቤቶች አሉ። ዋጋቸውም በአማካኝ ከ70-120 እንደምግብ አይነቱ ያወጣሉ። በኮንትራት ከሆነ ደግሞ 10 ና 15 እንደየቤቱ ቅናሽ ያረጋሉ።
የአካባቢው የፀጥታ ሁኔታን ስንመለከት አሁን ላይ(ህዳር 2017)ከተማዋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ስትሆን የባጃጅ አገልገሎት በከተማዋ ከ12 ሰዓት በኃላ አገልግሎት አይሰጡም። እንዲሁም ምንም አይነት መኪናዎች ከ2ሰዓት በኃላ አይንቀሳቀሱም። በተጨማሪም እግረኛ መንቀሳቀስ የሚችለው እስከ 4 ሰዓት ድረስ ነው።
ወደ እምነት ተቋማት ስናልፍ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንና ገዳማት በዩኒቨርስቲው አቅራቢያ ለማግኘት በጣም ቀላል ነው። እንዲሁም ከግቢው በስተጀርባ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዬች ቤተክርስቲያን እናም ለእስልምና እምነት ተከታዮች መስኪድ አሉ።
መልካም የትምህርት ዘመን!😊
@DBU11
@DBU111
.
.
.
የደብረብርሃን ማህበረሰብ በባህሉ ሰው ወዳድ፣ እንግዳ ተቀባይ ማህበረሰብ ነው።
የምግቡን ነገር እንመልከት፦ ከካፌው ስንጀምር
የካፌው ምግብ ከአብዛኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ካፌዎች ጋር ተመሳሳይ ነው። ነገር ግን የተለየ የጤና ችግር ያለባችሁ ከሆነና የህክምና ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ከሆነ special cafe መመገብ ይፈቀድላችኋል። ከnormal cafe የተሻለ እዛ ይገኛል።
ከዛም በተጨማሪ በግቢው ውስጥ 3 lounge ታገኛላችሁ ዋጋቸውም ከ50-80 እንደምግብ አይነቱ ያወጣሉ። ከዛ በተሻለ እዛው ግቢ ውስጥ መገዘዝ እንዲሁም ማርካን የተባሉ የግል ካፌዎች አሉ። ዋጋቸውም ከ60-90 ያወጣሉ።
እነዚህም ተስማሚ ካልሆናችሁ ከግቢ አቅራቢያ የሚገኙ ግን ከግቢ ውጪ ምግብ ቤቶች አሉ። ዋጋቸውም በአማካኝ ከ70-120 እንደምግብ አይነቱ ያወጣሉ። በኮንትራት ከሆነ ደግሞ 10 ና 15 እንደየቤቱ ቅናሽ ያረጋሉ።
የአካባቢው የፀጥታ ሁኔታን ስንመለከት አሁን ላይ(ህዳር 2017)ከተማዋ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ስትሆን የባጃጅ አገልገሎት በከተማዋ ከ12 ሰዓት በኃላ አገልግሎት አይሰጡም። እንዲሁም ምንም አይነት መኪናዎች ከ2ሰዓት በኃላ አይንቀሳቀሱም። በተጨማሪም እግረኛ መንቀሳቀስ የሚችለው እስከ 4 ሰዓት ድረስ ነው።
ወደ እምነት ተቋማት ስናልፍ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንና ገዳማት በዩኒቨርስቲው አቅራቢያ ለማግኘት በጣም ቀላል ነው። እንዲሁም ከግቢው በስተጀርባ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዬች ቤተክርስቲያን እናም ለእስልምና እምነት ተከታዮች መስኪድ አሉ።
መልካም የትምህርት ዘመን!😊
@DBU11
@DBU111
👍39😁14👎2