DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የጨዋታ ሰዓት ለውጥ የጂሲ ካፕ ጨዋታዎች ወደግማሽ ፍፃሜውና አጓጊው ምዕራፍ መድረሱ ይታወቃል። አራት ቡድኖች ወደ ግማሽ ፍፃሜው ደርሰው ለፍፃሜ ለመድረስ እንደሚፋለሙ እና ሁለቱ ጨዋታዎች ነገ ሀሙስ ጠዋት 2:30 ሰዓት እና 4:30 ሰዓት እንደሚደረጉ የተገለፀ ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች የሰዓት ለውጥ መደረጉን እንገልፃለን። ጨዋታዎቹም ሀሙስ ረፋድ 4:00 ሰዓት ላይ SPORT…
ማስተካከያ
ከላይ የተደረገው የሰዓት ለውጥ ላይ የአካውንቲግ ተማሪዎች ከሰዓት ፈተና በመኖሩ ምክንያት በድጋሚ ማስተካከያ ተደርጓል።
ጠዋት 2:30
NARM VS ACCOUNTING
ረፋድ 4:30
SPORT VS SOCIOLOGY +JOURNALISM
ለተፈጠረው የመረጃ ክፍተት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ከላይ የተደረገው የሰዓት ለውጥ ላይ የአካውንቲግ ተማሪዎች ከሰዓት ፈተና በመኖሩ ምክንያት በድጋሚ ማስተካከያ ተደርጓል።
ጠዋት 2:30
NARM VS ACCOUNTING
ረፋድ 4:30
SPORT VS SOCIOLOGY +JOURNALISM
ለተፈጠረው የመረጃ ክፍተት ይቅርታ እንጠይቃለን።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
የጂሲ ካፕ ተጠባቂ ቡድኖችን እየጣለ ከመጨረሻውና አጓጊው የፍፃሜ ጨዋታ ደርሷል።
የፍፃሜ ጨዋታ
ናርም ከ ሶሾሎጂ + ጆርናሊዝም
የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
የሚፋለሙ ይሆናል።
ሁለቱ ጨዋታዎችም ቅዳሜ የሚደረጉ ይሆናል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
የፍፃሜ ጨዋታ
ናርም ከ ሶሾሎጂ + ጆርናሊዝም
የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
የሚፋለሙ ይሆናል።
ሁለቱ ጨዋታዎችም ቅዳሜ የሚደረጉ ይሆናል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
ተጣባቂው የጂሲ ጨዋታ ተመልካቾችን እያዝናና ለተጨዋቾችና ደጋፊዎችም ከግቢ ከወጡም በኋላ የሚያስታውሱትን ጥሩ ትውስታን አየፈጠረ ከመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በነገው እለትም የፍፃሜው ጨዋታ በናርም እና ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም በማድረግ የሚጠናቀቅ ይሆናል።
ከጠባቂው የፍፃሜው ጨዋታ በፊት ግን በግማሽ ፍፃሜው ላይ የተሸነፉት ሁለት ቡድኖች ስፖርት እና አካውንቲንግ ለደረጃ የሚጫወቱ ይሆናል።
ጠዋት 2:30 የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
ረፋድ 4:30 ተጣባቂው የፍፃሜ ጨዋታ
ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም ከ ናርም
መላው የግቢያችን ተማሪዎችም ጨዋታውን እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አሰፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ከጠባቂው የፍፃሜው ጨዋታ በፊት ግን በግማሽ ፍፃሜው ላይ የተሸነፉት ሁለት ቡድኖች ስፖርት እና አካውንቲንግ ለደረጃ የሚጫወቱ ይሆናል።
ጠዋት 2:30 የደረጃ ጨዋታ
ስፖርት ከ አካውንቲንግ
ረፋድ 4:30 ተጣባቂው የፍፃሜ ጨዋታ
ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም ከ ናርም
መላው የግቢያችን ተማሪዎችም ጨዋታውን እንድትከታተሉ ተጋብዛችኋል።
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አሰፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
በአካውንቲንግ እና በስፖርት መካከል ሊደረግ የነበረው የደረጃ ጨዋታ የአካውንቲንግ ተጨዋቾች ባለመገኘታቸው ምክንያት ለስፖርት ሳይንስ ፎርፌ ተሰጥቷል።
በዚህም ምክንያት ስፖርት ሳይንስ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
በቀጣይም 4:30 ላይ ተጠባቂው የፍፃሜ ጨዋታ በናርም እና ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም መካከል የሚደረግ ይሆናል።
ተጨዋቾች በሰዓቱ ካልተገኛቹ ፎርፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
በዚህም ምክንያት ስፖርት ሳይንስ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
በቀጣይም 4:30 ላይ ተጠባቂው የፍፃሜ ጨዋታ በናርም እና ሶሾሎጂ+ጆርናሊዝም መካከል የሚደረግ ይሆናል።
ተጨዋቾች በሰዓቱ ካልተገኛቹ ፎርፌ ስለሚሰጥ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ስላም ውድ ተማሪዎቻችን የመመረቂያ ቀን ከ 22 /06/17ዓ/ም ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን እያሳወቅን እስከ ነገ የመመረቂያ ቀኑ ስለሚወሰን እንደተወሰነ ወዲያዉ የምናሳውቅ ይሆናል።
የተማሪወች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
የተማሪወች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ስላም ውድ ተማሪዎቻችን በስተመጨረሻ በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የመመረቂያ ቀን ይፋ ሆኗል! የመመረቂያ ቀኑ ይካቲት 30/06/2017 ዓ/ም መሆኑን አውቃችሁ እራሳችሁን አዘጋጁ ።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#ዓድዋ129
ዛሬ የካቲት 23 መላ የኢትዮጵያ ህዝብና ጀግኖች አርበኞች በአንድነት የኢጣሊያንን ቅኝ ገዢ ጦር ዓድዋ ላይ ድል ያደረጉበት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
ንጉሰ ነገስት አፄ ሚኒልክ የመሯቸዉ ኢትዮጵያዉን ጀግኖች ኢትዮጵያን የወረረ ጠላታቸዉን ዓድዋ ላይ መትተዉ አሳፍረዉ፣ አዋርደው ፣ አንገት አስደፍተው የመለሱት ልክ በዛሬው ዕለት ከ129 ዓመታት በፊት ነበር።
#ዓድዋ
#የመላአፍሪካውያንድል
#Ethiopia
@tikvahethiopia
ዛሬ የካቲት 23 መላ የኢትዮጵያ ህዝብና ጀግኖች አርበኞች በአንድነት የኢጣሊያንን ቅኝ ገዢ ጦር ዓድዋ ላይ ድል ያደረጉበት በዓል እየተከበረ ይገኛል።
ንጉሰ ነገስት አፄ ሚኒልክ የመሯቸዉ ኢትዮጵያዉን ጀግኖች ኢትዮጵያን የወረረ ጠላታቸዉን ዓድዋ ላይ መትተዉ አሳፍረዉ፣ አዋርደው ፣ አንገት አስደፍተው የመለሱት ልክ በዛሬው ዕለት ከ129 ዓመታት በፊት ነበር።
#ዓድዋ
#የመላአፍሪካውያንድል
#Ethiopia
@tikvahethiopia
እንኳን ደስ አለን አላችሁ 👏👏👏
በዛሬው ዕለት ለምትመረቁ ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ለምትናፍቁአት ቀን በሰላም አደረሳችሁ።
የተማ/ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
በዛሬው ዕለት ለምትመረቁ ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ለምትናፍቁአት ቀን በሰላም አደረሳችሁ።
የተማ/ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ተማሪ አስማማው ሽፈራ
ከ ማርኬቲንግ ትምህርት ክፍል ከፍተኛውን ውጤት በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ መሆን ችሎአል።
እንኳን ደስ አለህ አስሜ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ከ ማርኬቲንግ ትምህርት ክፍል ከፍተኛውን ውጤት በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ መሆን ችሎአል።
እንኳን ደስ አለህ አስሜ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
እንኳን ደስ አለን 👍👏🔥
እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ በዛሬው ዕለት የተመረቃቹ የተማሪዎች ህብረት አመራሮች ከብዙ ውጣ ውረድ ቡኋላ በጉጉት ስንጠብቀው ለነበረው ቀን እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ በዛሬው ዕለት የተመረቃቹ የተማሪዎች ህብረት አመራሮች ከብዙ ውጣ ውረድ ቡኋላ በጉጉት ስንጠብቀው ለነበረው ቀን እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ።
https://www.tgoop.com/DBUstudent