Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
መልካም ዕድል!!!
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
https://www.tgoop.com/addlist/hVsJ5h6oKyk1NDRk
Forwarded from ማኅቶት Wave
🎬 ምን አይነት የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ ፊልም እና ጥቅሶች ይፈልጋሉ❓️
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
መልካም ዕድል!!!
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
Forwarded from ማኅቶት Wave
🎬 ምን አይነት የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ ፊልም እና ጥቅሶች ይፈልጋሉ❓️
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
https://www.tgoop.com/addlist/Ka6_NP6UoaYyOWZk
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
❗ጰራቅሊጦስ❗
................................................
🔷👉 ጸራቅሊጦስ የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው በግሪክ ቋንቋ አጽናኝ ማለት ነው ። ጸራቅሊጦስ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተነሳ በኀምሳ በአረገ በአስር ቀኑ የሚከበር የመንፈስ ቅዱስ በዓል ነው።
#ጰራቅሊጦስ_ማለት
፪ኛ ናዛዚ (አረጋጊ)ማለት ነው ሰውን ሁሉ የሚአረጋጋ ነውና
፪ኛ ከሳቲ (ገላጪ)ማለት ነው ምሥጢራትን ሁሉ የሚገልፅ ነውና
፫ኛ መንጽሒ(የሚያነጻ) ማለት ነው ሰውን ሁሉ ከኀጢአት የሚያነጻ ነውና
፬ኛ መጽንኢ (የሚያጸና)ማለት ነው ሰውን ሁሉ በምግባር በሃይማኖት የሚያጸና ነውና
፭ኛ መስተስርዪ(ኀጢአትን የሚደመስስ)ማለት ነው የሰውን ሁሉ ኃጢአት የሚደመስስ ነውና
፮ኛ መስተፍሥሒ(አስደሳች) ማለት ነው ሰውን ሁሉ የሚያስደስት ነውና
አብ በዚህ ስም አይጠራም
ወልድም በዚህ ስም አይጠራም
ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ነውና
በአብ ስም ወልድና መንፈስ ቅዱስ አይጠሩም በወልድ ስምም አብና መንፈስ ቅዱስ አይጠሩም በመንፈስ ቅዱስ ስምም አብና ወልድ አይጠሩም
ስለዚህ ይህ ጰራቅሊጦስ የሚለው ስም የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው
🔷👉 ጰራቅሊጦስ እግዚአብሔር ነው
እግዚአብሔር የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስማቸው ነው በዚህ ስም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጠራሉ ።
ጰራቅሊጦስ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአረገ በአስረኛው ቀን ለመቶ ሃያ ቤተ ሰብእ በማርቆስ እናት ቤት ተሰብስበው ሳሉ ወርዶ በእሳትና በነፋስ አምሳል ተገልጦላቸዋል።
መቶ ሀያ ቤተሰቡ በዝግ ቤት እንዳሉ ፸፩ ቋንቋ ገልጾላቸዋል ።
ይህ ቋንቋ የተገለጸላቸው ለሐዋርያቱ ለሰብአ ሁለቱ አርድእት ለሰላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት ነው ለሁሉም እንደ አቅማቸው ተገልጾላቸዋል
ከፍተኛው የተገለፀው ቋንቋ ፸፩ ሲሆን ለሐዋርያት ነው ።
ዝቅተኛው፲፭ ሲሆን ይሄም ለቅዱሳት አንስትና ለሰባ ሁለቱ አርድእት እንደ አቅማቸው ተገልጦላቸዋል ። ሐዋ 2+1
ይህ 71 ቋንቋ ሰብአ ከለዳውያን በከለዳ ምድር ግንብ ገንብተው ከፈጣሪያቸው ጋር በተጣሉ ጊዜ ቋንቋቸው ሲደበላለቅ ፸፩ ቋንቋ ሁኖ ስለ ነብር ያኔ የተደበላለቀው ቋንቋ በሐዲስ ኪዳን ለሐዋርያት ተገልጿል
ቋንቋ 5 መሰረታዊ ነገሮች አሉት
፩ኛ ፊደል የሚፃፍበት
፪ኛ ስም የሚጠራበት
፫ኛ ሀገር የሚነገርበት
፬ኛ ተናጋሪ ቋንቋውን የሚያውቅ
፭ተኛ ሰሚ ቋንቆው ሲነገር የሚሰማ
እነዚህን የማያሟላ ቋንቋ ቋንቋ አይደለም
የዘመኑ ሉተራውያን መንፈስ ቅዱስ ወረደልን ልሳን ተገለጠልን ብለው የሚዘላብዱት
የቋንቆው ስም ምን ነው? ፊደሉን ፃፉልን?ሀገሩስ የት ነው? ቢባሉ መልስ የላቸውም መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያቱ የገለጠው ቋንቋ ከተለያየ ሀገር ለተሰበሰቡ ሰዎች የሚያስተምሩበት ነው ሐዋ 2+1 #መንፈስ ቅዱስ ለፍጡራን የሚገለጠው ፍጡራንን መስሎ ነው
መንፈስ ቅዱስ ለአብርሃም ሲገለጥ በሰው አምሳል ነው።
እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት አብርሃም እግዚአብሔርን ለማየት ዓይኑን አነሳ ሶስት ሰዎች በፊቱ ቁመው አየ ይላል ዘፍ 18+1 ሶስት ሰዎች ከተባሉት አንዱ ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ነው
ከዚህ ላይ ለአብርሃም የተገለጠለት በሰው አምሳል ነው እንጅ ሰው ሁኖ አይደለም
መንፈስ ቅዱስ ጌታችን ሲጠመቅ በርግብ አምሳል ተገልጧል።
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔር መንፈስ እንደ እርግብ ሲወርድ በእርሱም ላይ ሲወጣ አየ ይላል ማቴ3+16
መንፈስ ቅዱስ መሆኑ ርግብ አለመሆኑ በምን ይታወቃል ቢሉ?
ጌታችን የተጠመቅ ከሌሊቱ በአስረኛው ሰአት ነው አርጋብ በሌሊት አይንቀሳቀሱም በ ቀን እንጂ በዚህ ይቷወቃል የወረደው ከሰማይ ነው አርጋብ ከሰማይ አይኖሩምና
#ለምን መንፈስ ቅዱስ ርግብ አለው ቢሉ?
ርግብ ሀዳጌ በቀል ናት መንፈስ ቅዱስም ሀዳጌ በቀል ነውና ርግብ የጥፋቱን ውሃ መጉደል ለኖህ አብስራለች
መንፈስ ቅዱስም ተስፋ መስቀልን ያበስራልና
ርግብክንፏን ቢመቷት እንቁላሏን ቢሰብሩባት ቤቷን ካላፈረሱባት ቦተዋን አትለቅም መንፈስ ቅዱስም ኀጢአት ቢሰሩ ካልካዱት አይለይምና ስለዚህ በርግብ ተመስሏል
#መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በእሳትና በነፋስ አምሳል ተገልጧል።
በአለ ኀምሳ የተባለው ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም በአንድ ልብ ሁነው አብረው ሳሉ ድንገት እንደሚናጥቅ አውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ።ተቀምጠው የነበሩበትን ቤት ሁሉ ሞላው እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው
በእያንዳንዳቸው ላይ ተቀመጡባቸው በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር ይላል ሐዋ 2+1
#መንፈስ ቅዱስ ለምን በነፋስ ተመሰለ ቢሉ ?
ነፋስ ረቂቅ ነው መንፈስ ቅዱስም ረቂቅ ነውና
ነፋስ ኀያል ነው መንፈስ ቅዱስም ኀያል ነወና
ነፋስ ፍሬውን ከገለባው ይለያል
መንፈስ ቅዱስም ጻድቃንን ከኀጥአን ይለያልና
ነፋስ በምላት ሳለ አይታወቅም ባህር ሲገስፅ ዛፍ ሲያናውጥ እንጂ
መንፈስ ቅዱስም በምላት ሳለ አይታወቅም ቋንቋ ሲያናግር ምሥጢር ሲያስተረጉም ነው እንጂ
ነፋስ መዓዛ ያመጣል መንፈስ ቅዱስም መዓዛ ጸጋ ያመጣልና ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ በነፋስ ተመስሏል።
#መንፈስ ቅዱስ በእሳት ለምን ተመሰለ ቢሉ?
እሳት ምሉዕ ነው መንፈስ ቅዱስም ምሉዕ ነውና
እሳት ጣእም መዓዛን ያመጣል
መንፈስ ቅዱስም ጣእመ ጸጋን መዓዛ ጸጋን ያመጣልና
እሳት በመጠን ቢሞቁት ሕይወት ይሆናል ከመጠን አልፎ ከሞቁት ያቃጥላል መንፈስ ቅዱስ በሚገባ በተጻፈው የመረመሩት እንደሆነ ሕይወት ይሆናል በማይገባ ገተጻፈው ወጥቶ የመረመሩት እንደሆነ ይቀስፋል እሳት ያቀረቡለትን ሁሉ ያቃጥላል መንፈስ ቅዱስም ሕዝብ አሕዛብ የጸለዩት ጸሎት ያቀረቡትን መሥዋዕት ይቀበላልና
እሳት ውሃ ገደል ካልከለከለው ሁሉን ላጥፋ ቢል ይቻለዋል መንፈስ ቅዱስምቸርነቱ ካልከለከለው በቀር ሁሉን ላጥፋ ቢል ይቻለዋልና
እሳት ዱር ይገልጻል መንፈስ ቅዱስም ምሥጢር ይገልጻልና
እሳት የበለው መሬት ለእህል ለተክል ይመቻል መንፈስ ቅዱስም ያደረበት ሰውነት ለገድል ለትሩፋት ይመቻልና
እሳት ከአንድ ዛላ ላይ ሌላ ሀምሳ ስልሳ ቢያበሩ ተከፍሎ የለበትም መንፈስ ቅዱስም ተከፍሎ ሳይኖርበት እስከ ምጽአት ድረስ ሲሰጥ ይኖራልና
ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ በእሳት ተመስሏል
#በዓሉም በሦስት ስያሜዎች ይገለጻል:-
፩ኛ. በዓለ ሃምሳ:- የሃምሳኛው ቀን በዓል ማለት ነው።
፪ኛ. ጰንጠቆስጤ (በዓለ ጰንጠቆስጤ) ይህም በግሪክኛ ሃምሳ ኛው ቀን ማለት ነው። ፫ኛ.ጰራቅሊጦስ (በዓለ ጰራቅሊጦስ) ይባላል።
ይህ በዓል ከአምላካችን ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠኙ ዐበይት በዓላት መካከል አንዱ በመሆኑ እና የቤተክርስቲያንም ልደት ወይም ቤተክርስቲያን በይፋ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የተመሰረተችበትም ቀን በመሆኑ ታላቅ በዓል ነው።
#ጰራቅሊጦስ ወይም መንፈስ ቅዱስ ማነው ስንል መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይለናል:-
፩. ፈጣሪ ነው።
" የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ፥ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ሕይወት ሰጠኝ።" (ኢዮብ ፴፫: ፬)
፪. እግዚአብሔር ነው።
ቀንም ቀጥረውለት ብዙ ሆነው ወደ መኖሪያው ወደ እርሱ መጡ፤ ስለ እግዚአብሔር መንግሥትም እየመሰከረ ስለ ኢየሱስም ከሙሴ ሕግና ከነቢያት ጠቅሶ እያስረዳቸው፥ ከጥዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ይገልጥላቸው ነበር።"
(የሐዋ ፳፰: ፳፫)
................................................
🔷👉 ጸራቅሊጦስ የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው በግሪክ ቋንቋ አጽናኝ ማለት ነው ። ጸራቅሊጦስ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተነሳ በኀምሳ በአረገ በአስር ቀኑ የሚከበር የመንፈስ ቅዱስ በዓል ነው።
#ጰራቅሊጦስ_ማለት
፪ኛ ናዛዚ (አረጋጊ)ማለት ነው ሰውን ሁሉ የሚአረጋጋ ነውና
፪ኛ ከሳቲ (ገላጪ)ማለት ነው ምሥጢራትን ሁሉ የሚገልፅ ነውና
፫ኛ መንጽሒ(የሚያነጻ) ማለት ነው ሰውን ሁሉ ከኀጢአት የሚያነጻ ነውና
፬ኛ መጽንኢ (የሚያጸና)ማለት ነው ሰውን ሁሉ በምግባር በሃይማኖት የሚያጸና ነውና
፭ኛ መስተስርዪ(ኀጢአትን የሚደመስስ)ማለት ነው የሰውን ሁሉ ኃጢአት የሚደመስስ ነውና
፮ኛ መስተፍሥሒ(አስደሳች) ማለት ነው ሰውን ሁሉ የሚያስደስት ነውና
አብ በዚህ ስም አይጠራም
ወልድም በዚህ ስም አይጠራም
ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ነውና
በአብ ስም ወልድና መንፈስ ቅዱስ አይጠሩም በወልድ ስምም አብና መንፈስ ቅዱስ አይጠሩም በመንፈስ ቅዱስ ስምም አብና ወልድ አይጠሩም
ስለዚህ ይህ ጰራቅሊጦስ የሚለው ስም የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው
🔷👉 ጰራቅሊጦስ እግዚአብሔር ነው
እግዚአብሔር የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስማቸው ነው በዚህ ስም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ይጠራሉ ።
ጰራቅሊጦስ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአረገ በአስረኛው ቀን ለመቶ ሃያ ቤተ ሰብእ በማርቆስ እናት ቤት ተሰብስበው ሳሉ ወርዶ በእሳትና በነፋስ አምሳል ተገልጦላቸዋል።
መቶ ሀያ ቤተሰቡ በዝግ ቤት እንዳሉ ፸፩ ቋንቋ ገልጾላቸዋል ።
ይህ ቋንቋ የተገለጸላቸው ለሐዋርያቱ ለሰብአ ሁለቱ አርድእት ለሰላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት ነው ለሁሉም እንደ አቅማቸው ተገልጾላቸዋል
ከፍተኛው የተገለፀው ቋንቋ ፸፩ ሲሆን ለሐዋርያት ነው ።
ዝቅተኛው፲፭ ሲሆን ይሄም ለቅዱሳት አንስትና ለሰባ ሁለቱ አርድእት እንደ አቅማቸው ተገልጦላቸዋል ። ሐዋ 2+1
ይህ 71 ቋንቋ ሰብአ ከለዳውያን በከለዳ ምድር ግንብ ገንብተው ከፈጣሪያቸው ጋር በተጣሉ ጊዜ ቋንቋቸው ሲደበላለቅ ፸፩ ቋንቋ ሁኖ ስለ ነብር ያኔ የተደበላለቀው ቋንቋ በሐዲስ ኪዳን ለሐዋርያት ተገልጿል
ቋንቋ 5 መሰረታዊ ነገሮች አሉት
፩ኛ ፊደል የሚፃፍበት
፪ኛ ስም የሚጠራበት
፫ኛ ሀገር የሚነገርበት
፬ኛ ተናጋሪ ቋንቋውን የሚያውቅ
፭ተኛ ሰሚ ቋንቆው ሲነገር የሚሰማ
እነዚህን የማያሟላ ቋንቋ ቋንቋ አይደለም
የዘመኑ ሉተራውያን መንፈስ ቅዱስ ወረደልን ልሳን ተገለጠልን ብለው የሚዘላብዱት
የቋንቆው ስም ምን ነው? ፊደሉን ፃፉልን?ሀገሩስ የት ነው? ቢባሉ መልስ የላቸውም መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያቱ የገለጠው ቋንቋ ከተለያየ ሀገር ለተሰበሰቡ ሰዎች የሚያስተምሩበት ነው ሐዋ 2+1 #መንፈስ ቅዱስ ለፍጡራን የሚገለጠው ፍጡራንን መስሎ ነው
መንፈስ ቅዱስ ለአብርሃም ሲገለጥ በሰው አምሳል ነው።
እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት አብርሃም እግዚአብሔርን ለማየት ዓይኑን አነሳ ሶስት ሰዎች በፊቱ ቁመው አየ ይላል ዘፍ 18+1 ሶስት ሰዎች ከተባሉት አንዱ ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ነው
ከዚህ ላይ ለአብርሃም የተገለጠለት በሰው አምሳል ነው እንጅ ሰው ሁኖ አይደለም
መንፈስ ቅዱስ ጌታችን ሲጠመቅ በርግብ አምሳል ተገልጧል።
እነሆም ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔር መንፈስ እንደ እርግብ ሲወርድ በእርሱም ላይ ሲወጣ አየ ይላል ማቴ3+16
መንፈስ ቅዱስ መሆኑ ርግብ አለመሆኑ በምን ይታወቃል ቢሉ?
ጌታችን የተጠመቅ ከሌሊቱ በአስረኛው ሰአት ነው አርጋብ በሌሊት አይንቀሳቀሱም በ ቀን እንጂ በዚህ ይቷወቃል የወረደው ከሰማይ ነው አርጋብ ከሰማይ አይኖሩምና
#ለምን መንፈስ ቅዱስ ርግብ አለው ቢሉ?
ርግብ ሀዳጌ በቀል ናት መንፈስ ቅዱስም ሀዳጌ በቀል ነውና ርግብ የጥፋቱን ውሃ መጉደል ለኖህ አብስራለች
መንፈስ ቅዱስም ተስፋ መስቀልን ያበስራልና
ርግብክንፏን ቢመቷት እንቁላሏን ቢሰብሩባት ቤቷን ካላፈረሱባት ቦተዋን አትለቅም መንፈስ ቅዱስም ኀጢአት ቢሰሩ ካልካዱት አይለይምና ስለዚህ በርግብ ተመስሏል
#መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በእሳትና በነፋስ አምሳል ተገልጧል።
በአለ ኀምሳ የተባለው ቀን በደረሰ ጊዜ ሁሉም በአንድ ልብ ሁነው አብረው ሳሉ ድንገት እንደሚናጥቅ አውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ።ተቀምጠው የነበሩበትን ቤት ሁሉ ሞላው እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው
በእያንዳንዳቸው ላይ ተቀመጡባቸው በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር ይላል ሐዋ 2+1
#መንፈስ ቅዱስ ለምን በነፋስ ተመሰለ ቢሉ ?
ነፋስ ረቂቅ ነው መንፈስ ቅዱስም ረቂቅ ነውና
ነፋስ ኀያል ነው መንፈስ ቅዱስም ኀያል ነወና
ነፋስ ፍሬውን ከገለባው ይለያል
መንፈስ ቅዱስም ጻድቃንን ከኀጥአን ይለያልና
ነፋስ በምላት ሳለ አይታወቅም ባህር ሲገስፅ ዛፍ ሲያናውጥ እንጂ
መንፈስ ቅዱስም በምላት ሳለ አይታወቅም ቋንቋ ሲያናግር ምሥጢር ሲያስተረጉም ነው እንጂ
ነፋስ መዓዛ ያመጣል መንፈስ ቅዱስም መዓዛ ጸጋ ያመጣልና ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ በነፋስ ተመስሏል።
#መንፈስ ቅዱስ በእሳት ለምን ተመሰለ ቢሉ?
እሳት ምሉዕ ነው መንፈስ ቅዱስም ምሉዕ ነውና
እሳት ጣእም መዓዛን ያመጣል
መንፈስ ቅዱስም ጣእመ ጸጋን መዓዛ ጸጋን ያመጣልና
እሳት በመጠን ቢሞቁት ሕይወት ይሆናል ከመጠን አልፎ ከሞቁት ያቃጥላል መንፈስ ቅዱስ በሚገባ በተጻፈው የመረመሩት እንደሆነ ሕይወት ይሆናል በማይገባ ገተጻፈው ወጥቶ የመረመሩት እንደሆነ ይቀስፋል እሳት ያቀረቡለትን ሁሉ ያቃጥላል መንፈስ ቅዱስም ሕዝብ አሕዛብ የጸለዩት ጸሎት ያቀረቡትን መሥዋዕት ይቀበላልና
እሳት ውሃ ገደል ካልከለከለው ሁሉን ላጥፋ ቢል ይቻለዋል መንፈስ ቅዱስምቸርነቱ ካልከለከለው በቀር ሁሉን ላጥፋ ቢል ይቻለዋልና
እሳት ዱር ይገልጻል መንፈስ ቅዱስም ምሥጢር ይገልጻልና
እሳት የበለው መሬት ለእህል ለተክል ይመቻል መንፈስ ቅዱስም ያደረበት ሰውነት ለገድል ለትሩፋት ይመቻልና
እሳት ከአንድ ዛላ ላይ ሌላ ሀምሳ ስልሳ ቢያበሩ ተከፍሎ የለበትም መንፈስ ቅዱስም ተከፍሎ ሳይኖርበት እስከ ምጽአት ድረስ ሲሰጥ ይኖራልና
ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ በእሳት ተመስሏል
#በዓሉም በሦስት ስያሜዎች ይገለጻል:-
፩ኛ. በዓለ ሃምሳ:- የሃምሳኛው ቀን በዓል ማለት ነው።
፪ኛ. ጰንጠቆስጤ (በዓለ ጰንጠቆስጤ) ይህም በግሪክኛ ሃምሳ ኛው ቀን ማለት ነው። ፫ኛ.ጰራቅሊጦስ (በዓለ ጰራቅሊጦስ) ይባላል።
ይህ በዓል ከአምላካችን ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘጠኙ ዐበይት በዓላት መካከል አንዱ በመሆኑ እና የቤተክርስቲያንም ልደት ወይም ቤተክርስቲያን በይፋ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የተመሰረተችበትም ቀን በመሆኑ ታላቅ በዓል ነው።
#ጰራቅሊጦስ ወይም መንፈስ ቅዱስ ማነው ስንል መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይለናል:-
፩. ፈጣሪ ነው።
" የእግዚአብሔር መንፈስ ፈጠረኝ፥ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ ሕይወት ሰጠኝ።" (ኢዮብ ፴፫: ፬)
፪. እግዚአብሔር ነው።
ቀንም ቀጥረውለት ብዙ ሆነው ወደ መኖሪያው ወደ እርሱ መጡ፤ ስለ እግዚአብሔር መንግሥትም እየመሰከረ ስለ ኢየሱስም ከሙሴ ሕግና ከነቢያት ጠቅሶ እያስረዳቸው፥ ከጥዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ይገልጥላቸው ነበር።"
(የሐዋ ፳፰: ፳፫)
፫.በአካል ልዩ ነው።
"ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል።"(ኢሳ ፵፰: ፲፮)
፬. በስሙ ልዩ ነው
" አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።"(ኢሳ፮:፫)
፭. ሠራጺ ነው።
" ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፤"
(ዮሐ 15: 26)
፮. አጽናኝ ነው።
"አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።" (ዮሐ፲፬:፳፮)
#ጰራቅሊጦስ ለምን በበዓለ ሃምሳ ወረደ?
፩. ኃይልን ለመስጠት
" እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።" (ሉቃ፳፬:፵፱)
፪. ሐሰተኛውን ዓለም ለመውቀስ
"እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ። እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል"(ዮሐ፲፮:፰-፱)
፫. ሰዎችን ሁሉ ወደ እውነት ለማድረስ
" ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።" (ዮሐ ፲፮: ፲፫)
፬. ሁሉን ለማጽናናት
" ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤"
(ዮሐ ፲፬: ፲፭-፲፮)
፭. ስለ ወልድ ሊመሰክር
" ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር፦ ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።"
(፩ ቆሮ ፲፪: ፫)
፮. ሁሉን ወደ ጽድቅ ለመምራት
" አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ፤ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።"
(መዝ ፻፵፪(፻፵፫): ፲)
#ጰራቅሊጦስ ለሕይወታችን
፩. የክርስቶስ ቤተሰብ አድርጎናል።
" አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁላችን በአንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና። ሁላችንም አንዱን መንፈስ ጠጥተናል።" (፩ቆሮ ፲፪: ፲፫)
፪. በሕይወታችን ይኖራል
"የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ። (፩ቆሮ፫:፲፮-፲፯)
፫. የሕይወታችን ማህተም ነው
" ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።" (ኤፌ፬:፴)
፬. ሕይወታችንን በፍቅር ያረሰርሳል
" በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም።"
(ሮሜ ፭: ፭)
፭. የጸሎትን መንፈስ ይሰጠናል
" እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤" (ሮሜ ፰: ፳፮)
፮. ከሞት ለዘለዓለም ሕይወት ያስነሳናል
" ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።" (ሮሜ ፰: ፲፩)
#ጰራቅሊጦስ ለቤተክርስቲያን
፩. ዳግም የተወለደችበት ነው
" ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" (ዮሐ ፫: ፭)
፪. ለአምልኮተ እግዚአብሔር ያነሳሳል
" እኛ በመንፈስ እግዚአብሔርን የምናመልክ በክርስቶስ ኢየሱስም የምንመካ በሥጋም የማንታመን እኛ የተገረዝን ነንና።"
(ፊልጵ ፫: ፫)
፬. ወንጌልን ትሰብካለች
" እነርሱም ከመሰከሩና የጌታን ቃል ከተናገሩ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፤ በሳምራውያን በብዙ መንደሮችም ወንጌልን ሰበኩ።"
(የሐዋ ፰: ፳፭)
፭. ይመራታል ይገልጥላታል
" መንፈስ ግን በግልጥ፦ በኋለኞች ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና በውሸተኞች ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንትን ትምህርት እያደመጡ፥ ሃይማኖትን ይክዳሉ ይላል፤ በገዛ ሕሊናቸው እንደሚቃጠሉ ደንዝዘው፥" (፩ጢሞ ፬: ፩-፪)
፮. ውሳኔዋን ያስተካክላል
" ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።" (ሐዋ ፲፭: ፳፰-፳፱)
#ጰራቅሊጦስ ከአብ ብቻ የሠረጸ ቅዱስ መንፈስ ነው።
"ዘሠረጸ እም አብ ወወልድ" ወይም ከአብም ከወልድም ሠረጸ ይህንን የምታምነው ካቶሊካዊቷ ቤተክርስቲያን ናት።
አስቀድመን ከላይ እንዳየነው በዓለ ጰራቅሊጦስ (በዓለ ሃምሳ) ወይም ርደተ መንፈስ ቅዱስ ይህ ዕለት ጌታችን ሞትን ድል አድርጎ በተነሳ በአርባኛው ቀን ፤ በዐረገ ደግሞ በ10ኛው ቀን ለሐዋርያቱ "አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ እናንተ ግን ከላይ ኃይልን እስክትለብሱ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ"(ሉቃ፳፬፡፵፱) ብሎ በገባለቸው ቃል መሰረት በአንድነት ተሰባስበው ሳሉ ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምጽ የመጣበት እንዲሁም ቤቱን ሁሉ የሞላበት ዕለት ነው፡፡(ሐዋ፫፡፩)
🔷👉 የመንፈስ ቅድስ አንድነት አይለየን❗
ሸር በማድረግ ለአንባቢ አድርሱ
"ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል።"(ኢሳ ፵፰: ፲፮)
፬. በስሙ ልዩ ነው
" አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።"(ኢሳ፮:፫)
፭. ሠራጺ ነው።
" ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፤"
(ዮሐ 15: 26)
፮. አጽናኝ ነው።
"አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።" (ዮሐ፲፬:፳፮)
#ጰራቅሊጦስ ለምን በበዓለ ሃምሳ ወረደ?
፩. ኃይልን ለመስጠት
" እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።" (ሉቃ፳፬:፵፱)
፪. ሐሰተኛውን ዓለም ለመውቀስ
"እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ። እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል"(ዮሐ፲፮:፰-፱)
፫. ሰዎችን ሁሉ ወደ እውነት ለማድረስ
" ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።" (ዮሐ ፲፮: ፲፫)
፬. ሁሉን ለማጽናናት
" ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤"
(ዮሐ ፲፬: ፲፭-፲፮)
፭. ስለ ወልድ ሊመሰክር
" ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር፦ ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።"
(፩ ቆሮ ፲፪: ፫)
፮. ሁሉን ወደ ጽድቅ ለመምራት
" አንተ አምላኬ ነህና ፈቃድህን ለማድረግ አስተምረኝ፤ ቅዱስ መንፈስህም በጽድቅ ምድር ይምራኝ።"
(መዝ ፻፵፪(፻፵፫): ፲)
#ጰራቅሊጦስ ለሕይወታችን
፩. የክርስቶስ ቤተሰብ አድርጎናል።
" አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁላችን በአንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና። ሁላችንም አንዱን መንፈስ ጠጥተናል።" (፩ቆሮ ፲፪: ፲፫)
፪. በሕይወታችን ይኖራል
"የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ። (፩ቆሮ፫:፲፮-፲፯)
፫. የሕይወታችን ማህተም ነው
" ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።" (ኤፌ፬:፴)
፬. ሕይወታችንን በፍቅር ያረሰርሳል
" በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ ፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም።"
(ሮሜ ፭: ፭)
፭. የጸሎትን መንፈስ ይሰጠናል
" እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤" (ሮሜ ፰: ፳፮)
፮. ከሞት ለዘለዓለም ሕይወት ያስነሳናል
" ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።" (ሮሜ ፰: ፲፩)
#ጰራቅሊጦስ ለቤተክርስቲያን
፩. ዳግም የተወለደችበት ነው
" ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" (ዮሐ ፫: ፭)
፪. ለአምልኮተ እግዚአብሔር ያነሳሳል
" እኛ በመንፈስ እግዚአብሔርን የምናመልክ በክርስቶስ ኢየሱስም የምንመካ በሥጋም የማንታመን እኛ የተገረዝን ነንና።"
(ፊልጵ ፫: ፫)
፬. ወንጌልን ትሰብካለች
" እነርሱም ከመሰከሩና የጌታን ቃል ከተናገሩ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፤ በሳምራውያን በብዙ መንደሮችም ወንጌልን ሰበኩ።"
(የሐዋ ፰: ፳፭)
፭. ይመራታል ይገልጥላታል
" መንፈስ ግን በግልጥ፦ በኋለኞች ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና በውሸተኞች ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንትን ትምህርት እያደመጡ፥ ሃይማኖትን ይክዳሉ ይላል፤ በገዛ ሕሊናቸው እንደሚቃጠሉ ደንዝዘው፥" (፩ጢሞ ፬: ፩-፪)
፮. ውሳኔዋን ያስተካክላል
" ለጣዖት ከተሠዋ፥ ከደምም፥ ከታነቀም፥ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ ከዚህ ከሚያስፈልገው በቀር ሌላ ሸክም እንዳንጭንባችሁ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናልና፤ ከዚህም ሁሉ ራሳችሁን ብትጠብቁ በመልካም ትኖራላችሁ። ጤና ይስጣችሁ።" (ሐዋ ፲፭: ፳፰-፳፱)
#ጰራቅሊጦስ ከአብ ብቻ የሠረጸ ቅዱስ መንፈስ ነው።
"ዘሠረጸ እም አብ ወወልድ" ወይም ከአብም ከወልድም ሠረጸ ይህንን የምታምነው ካቶሊካዊቷ ቤተክርስቲያን ናት።
አስቀድመን ከላይ እንዳየነው በዓለ ጰራቅሊጦስ (በዓለ ሃምሳ) ወይም ርደተ መንፈስ ቅዱስ ይህ ዕለት ጌታችን ሞትን ድል አድርጎ በተነሳ በአርባኛው ቀን ፤ በዐረገ ደግሞ በ10ኛው ቀን ለሐዋርያቱ "አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ እናንተ ግን ከላይ ኃይልን እስክትለብሱ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ"(ሉቃ፳፬፡፵፱) ብሎ በገባለቸው ቃል መሰረት በአንድነት ተሰባስበው ሳሉ ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምጽ የመጣበት እንዲሁም ቤቱን ሁሉ የሞላበት ዕለት ነው፡፡(ሐዋ፫፡፩)
🔷👉 የመንፈስ ቅድስ አንድነት አይለየን❗
ሸር በማድረግ ለአንባቢ አድርሱ
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
Forwarded from ማኅቶት Wave
🎬 ምን አይነት የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ ፊልም እና ጥቅሶች ይፈልጋሉ❓️
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
Forwarded from ማኅቶት Wave
🎬 ምን አይነት የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ ፊልም እና ጥቅሶች ይፈልጋሉ❓️
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
Forwarded from ማኅቶት Wave
✅❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
Forwarded from ማኅቶት Wave
🎬 ምን አይነት የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ ፊልም እና ጥቅሶች ይፈልጋሉ❓️
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
🎬 JOIN አዳምና ሔዋን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የኢየሱስ ክርስቶስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አቡነ ተክለሃይማኖት ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ጠቢቡ ሰለሞን ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የሃያል ሳምሶን ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የአባ ጳውሊ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ቅድስት አርሴማ ሙሉ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN የነብዩ ቅዱስ ሙሴ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 JOIN አባ ኖብ ሙሉ መንፈሳዊ ፊልም 👈 ይንኩ
🎬 Join Elohe picture
✅ እንደ ምርጫው መርጠው ይ🀄️ላ🀄️ሉ ✅
#ሰኔ_12
ዝ ክ ረ - ቅ ዱ ሳ ን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አሐዱ አምላክ አሜን!!!
✞ ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ✞
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
እንኳን ለገናናው መልአክ ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ቅዱስ ሚካኤል በጥንተ ተፈጥሮ በኢዮር: ኃይላት በተባሉት ነገደ መላእክት ተሹሞ ነበር። ሳጥናኤል በካደ ጊዜ እግዚአብሔር ባወቀ: አንድም በትሕትናውና ደግነቱ በ99ኙ ነገደ መላእክት ላይ ሁሉ ተሹሟል።
ከፍጥረት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የቅዱስ ሚካኤልን ያሕል ክብርና ርሕሩሕ የለም። በምልጃውም: በረዳትነቱም የታወቀ መልአክ ነው። መጽሐፍ "መልአከ ምክሩ ለእግዚአብሔር" ይለዋል። "ወስሙ መስተሣሕልም" ይለዋል። ቂም የሌለው: ለምሕረት የሚፋጠን: ደግ መልአክ ነውና።
በብሉይ ኪዳን በመከራ ለነበሩ ቅዱሳን ሁሉ ሞገስ: ረዳትና አዳኝ ቢሆናቸው "መጋቤ ብሉይ" ተሰኝቷል። እሥራኤልን 40 ዘመን በበርሃ መርቷል: መግቧልም። ቅዱስ መጽሐፍ ስለ እርሱ ብዙ ይላል:: (ዘፍ. 48:16, ኢያ. 5:13, መሳ. 13:17, ዳን. 10:21, 12:1, መዝ. 33:7, ራዕይ. 12:7)
ደስ የሚለው ደግሞ ርሕሩሑ መልአክ ከእመቤታችን ጋር ልዩ ፍቅር አለው። ከእናቷ ማሕጸን ጀምሮ እስከ ዛሬ እነሆ አብሯት አለ። ደስ ብሎት ይታዘዛታል። ማማለድ ሲፈልግም "እመቤቴ ሆይ! ቅደሚ" ይላታል። ወደ እሳት መጋረጃ አብረው ገብተው ለዓለም ምሕረትን: በረከትን ያወርዳሉ።
ቅዱስ ሚካኤልን በዚሕች ዕለት ስለ እነዚህ ነገሮች እናከብረዋለን:-
1. በመላእክት ሁሉ ላይ አለቃ ሆኖ መሾሙን
2. ቅዳሴ ቤቱን (ግብፅ ውስጥ)
3. ቅድስት አፎምያን መርዳቱን
4. ቅዱስ ባሕራንን መጎብኘቱን
5. ቅዱስ ላሊበላን ወደ ሰማያት ማሳረጉን
6. ለፍጥረታት ሁሉ ምሕረት የሚጠይቅበት ዕለት ነውና።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፈ ረድኤቱ ከክፉ ሁሉ ይጠብቀን፤ የከበረች ረድኤት በረከቱና ምልጃ ጸሎቱ አትለየን።
--------------------------------------------
"በሰማይም ሰልፍ ሆነ። ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ። አልቻላቸውምም። ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም። ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ወደ ምድር ተጣለ።"
(ራዕይ. 12:7)
✟ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✟
#ስንክሳር_ዘወርሃ_ሰኔ
#ይቀላቀሉን!!
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze
ዝ ክ ረ - ቅ ዱ ሳ ን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አሐዱ አምላክ አሜን!!!
✞ ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ✞
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
እንኳን ለገናናው መልአክ ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ቅዱስ ሚካኤል በጥንተ ተፈጥሮ በኢዮር: ኃይላት በተባሉት ነገደ መላእክት ተሹሞ ነበር። ሳጥናኤል በካደ ጊዜ እግዚአብሔር ባወቀ: አንድም በትሕትናውና ደግነቱ በ99ኙ ነገደ መላእክት ላይ ሁሉ ተሹሟል።
ከፍጥረት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የቅዱስ ሚካኤልን ያሕል ክብርና ርሕሩሕ የለም። በምልጃውም: በረዳትነቱም የታወቀ መልአክ ነው። መጽሐፍ "መልአከ ምክሩ ለእግዚአብሔር" ይለዋል። "ወስሙ መስተሣሕልም" ይለዋል። ቂም የሌለው: ለምሕረት የሚፋጠን: ደግ መልአክ ነውና።
በብሉይ ኪዳን በመከራ ለነበሩ ቅዱሳን ሁሉ ሞገስ: ረዳትና አዳኝ ቢሆናቸው "መጋቤ ብሉይ" ተሰኝቷል። እሥራኤልን 40 ዘመን በበርሃ መርቷል: መግቧልም። ቅዱስ መጽሐፍ ስለ እርሱ ብዙ ይላል:: (ዘፍ. 48:16, ኢያ. 5:13, መሳ. 13:17, ዳን. 10:21, 12:1, መዝ. 33:7, ራዕይ. 12:7)
ደስ የሚለው ደግሞ ርሕሩሑ መልአክ ከእመቤታችን ጋር ልዩ ፍቅር አለው። ከእናቷ ማሕጸን ጀምሮ እስከ ዛሬ እነሆ አብሯት አለ። ደስ ብሎት ይታዘዛታል። ማማለድ ሲፈልግም "እመቤቴ ሆይ! ቅደሚ" ይላታል። ወደ እሳት መጋረጃ አብረው ገብተው ለዓለም ምሕረትን: በረከትን ያወርዳሉ።
ቅዱስ ሚካኤልን በዚሕች ዕለት ስለ እነዚህ ነገሮች እናከብረዋለን:-
1. በመላእክት ሁሉ ላይ አለቃ ሆኖ መሾሙን
2. ቅዳሴ ቤቱን (ግብፅ ውስጥ)
3. ቅድስት አፎምያን መርዳቱን
4. ቅዱስ ባሕራንን መጎብኘቱን
5. ቅዱስ ላሊበላን ወደ ሰማያት ማሳረጉን
6. ለፍጥረታት ሁሉ ምሕረት የሚጠይቅበት ዕለት ነውና።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፈ ረድኤቱ ከክፉ ሁሉ ይጠብቀን፤ የከበረች ረድኤት በረከቱና ምልጃ ጸሎቱ አትለየን።
--------------------------------------------
"በሰማይም ሰልፍ ሆነ። ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ። አልቻላቸውምም። ከዚያም ወዲያ በሰማይ ሥፍራ አልተገኘላቸውም። ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ወደ ምድር ተጣለ።"
(ራዕይ. 12:7)
✟ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✟
#ስንክሳር_ዘወርሃ_ሰኔ
#ይቀላቀሉን!!
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze
Telegram
✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️
በዚህ ቻናልየተለያዩ ትምህርቶች ያገኛሉ
ከነዚህም ውስጥ ✝️የግዕዝ ትምህርት
✝️የተለያዩመፅሐፉን
✝️ የተለያዮ መንፈሳዊ ስብከቶች ✝️መንፈሳዊፊ ልሞች ወ.ዘ.ተ ያገኛሉ።
ከነዚህም ውስጥ ✝️የግዕዝ ትምህርት
✝️የተለያዩመፅሐፉን
✝️ የተለያዮ መንፈሳዊ ስብከቶች ✝️መንፈሳዊፊ ልሞች ወ.ዘ.ተ ያገኛሉ።
ሠኔ ፳ እና ፳፩ በእመቤታችን ስም የተሠራች የመጀመሪያዋ ሕንፃ ቤ/ክ እና ቅዳሴ ቤት የእመቤታችን ፪ኤቱ ክብረ በዓላት ታሪክ
በሠኔ ፳ ለመጀመሪያ ጊዜ በቅድስት ድንግል ማርያም ስም በፊልጵስዩስ የተሠራችው ሕንፃ ቤ/ክ ትታሰባለች፤ ይኸውም የቤ/ክ ታሪክ እንደሚያስረዳን ጳውሎስና በርናባስ ወደ ፊልጵስዩስ ከተማ ገብተው ባስተማሩ ጊዜ ሕዝቡ “መካነ ጸሎት ለዩልን” ብለዋቸዋል፤ ይኽነንም ለጴጥሮስ በነገሩት ጊዜ ጌታችን የሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን አሠራር እንዲገልጽላቸው ሱባዔ ገቡ፤ ሱባዔውም ሲፈጸም ጌታ ሐዋርያትን የሞቱትን አስነሥቶ ያሉትን ጠርቶ በሕይወተ ሥጋ በፊልጵስዩስ ሰበሰባቸው፨
“በናቴ ስም አብያተ ክርስቲያናት ሊታነጹ ፈቃዴ ነውና ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ላሳያችኊ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያናትን ላስተምራችኊ ሰብስቤያችኋለኊ” ብሏቸው፤ ወደ ምሥራቅ አገር ይዟቸው ወጣ፤ በዚያ በምሥራቅ ሀገር ሦስት ደንጊያዎች ነበሩ ተራርቀው የነበሩትን አቀራረባቸው፤ ጥቃቅን የነበሩትን ታላላቅ አደረጋቸው፤ ቁመቱን ወርዱን ለክቶ ሰጣቸው፤ ቁመቱ 24 ወርዱ 12 ክንድ ነው፡፡
፳፬ቱ የ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ አምሳል ነው፤ ፲፪ቱ የ፲፪ቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው፤ ከዚኽ በኋላ ሥራ ጀመሩ፤ ሲሠሩትም ሰም እሳት ሲያሳዩት እንዲለመልም በእጃቸው ላይ እየተሳበ ሠርተው ፈጽመውታል፤ ይኽ የኾነ እመቤታችን ባረገች በአራተኛው ዓመት በሠኔ ፳ ቀን ነው፨
በሠኔ ፳፩ኛው ቀን ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ መጣ፤ እመቤታችንን ታቦት፤ ሐዋያትን ልኡካን አድርጎ፤ ጌታ ዐቢይ ካህን ኾኖ ቀድሶ አቊርቧቸዋል፤ ከዚያም “እምይእዜሰ አንትሙኒ ከመዝ ግበሩ” (ከእንግዲኽ ወዲኽ እናንተ እንዲኽ ሥሩ) ብሎ አዝዟቸው ዐርጓል፤ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የተጀመረ በቅድስት ድንግል ስም ነው፡፡
ሦስቱ ደንጊያዎች የሥላሴ አምሳል ናቸው፤ ከታች አቀማመጣቸው ፫ ከላይ ሕንፃቸው ፩ ነው ይኽም የአንድነታቸው የሦስትነተኛው አምሳል ነው፤
አባ ጽጌ ድንግልና አባ ገብረ ማርያም ዘደብረ ሐንታም በማሕሌተ ጽጌ መጽሐፋቸው ላይ፡-
“በሠላስ አእባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ
ሐኒጸ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ
እንዘ ይብላ ቃለ ለዘምሮ
ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ”
(ድንግል በአካል ሦስት መኾኑን ለመግለጽ በሦስት ድንጋዮች ቤትሽን መሥራት ከፈጸመ በኋላ፤ ከአንቺ ጋር ለበዓል በተገለጸ ጊዜ ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ እያሉ ልጅሽን ለማመስገን ደናግል በከበሮ ምስጋናን አቀረቡ) በማለት ገልጸዋል፡፡
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯ በሰማያት አምሳል እንደኾነ ሊቃውንት ይተነትናሉ፤ ይኸውም የመጀመሪያዋ ሰማይ “ጽርሐ አርያም” ስትባል ከእሳት ብርሃኗን ነሥቶ ከብርሃን ብርሃንን ጠምቆ አጥርቶ፤ ኹለንተናዋን በብርሃን ቀለም ሸልሟታል “አልቦ ሰማይ ዘይጼልል ላዕሌሃ እስመ መልዕልታዊት ወጽንፋዊት ይእቲ ወኲለንታሃ ብርሃን ፍጹም ዘኢይትነገር በልሳነ ኲሉ ፍጡር ወኲሎሙ ብርሃናት አምሳለ ቀለምጺጸ እሳት በኀቤሃ” ይላል ፤ ብርሃኗን ማንም ከቶ ሊገልጸው አይችልም፤ ከርሷ ብርሃን አንጻር ሲታዩ ሌሎቹ ብርሃናት የእሳት ፍንጣሪ ያኽላሉ፤ ከሰማይ ኹሉ በላይ ስትኾን ከርሷ በላይ ምንም ሰማይ የለም፤ ከዚኽ የተነሣ “ሰማየ ሰማያት” ትባላለች (ዘዳ ፲፥፲፬፤ ፩ነገ ፰፥፳፯)፡፡
ምሳሌነቷን ሊቃውንት በመጽሐፈ ቅዳሴ መቅድም ላይ የሰማይ ሥርዓት በምድር ላይ ስለመሠራቱ ሲተነትኑ በጽርሐ አርያም ውስጥ መንበረ ብርሃን፣ ታቦተ ብርሃን፣ መንጦላዕተ ብርሃን፣ አራቱ ጸወርተ መንበር፣ ኻያ አራቱ ዐጠንተ መንበር ይኖራሉ፤ ጽርሐ አርያም የመቅደስ፤ መንበረ ብርሃን የመንበር፤ ታቦተ ብርሃን የታቦት፤ መንጦላዕተ ብርሃን የመንጦላዕት፤ አራቱ ጸወርተ መንበር የአራቱ ሊቃነ ጳጳሳት፤ ፳፬ቱ ዐጠንተ መንበር የጳጳሳት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል ናቸው፡፡
ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጽሐፈ ሰዓታቱ ላይም “ወኊልቈሙ ለእሙንቱ መላእክት ወሊቃነ መላእክት... ወቡርክት ዛቲ ቤተ ክርስቲያን እንተ አሕዛብ ትመስል ኀይለ ሰማያት” (የእነዚኽ መላእክት የመላእክት አለቆች ቊጥርም መናብርትና ሥልጣናት፣ አጋዕዝትና ኀይላት፣ ሊቃናት፣ ኪሩቤልና ሱራፌል ነው፤ እየጮኹም እንዲኽ ይላሉ የእስራኤል አምላክ ይመስገን የሕዝቡ የአሕዛቡ የምትኾን የተባረከች ቤተ ክርስቲያን የሰማያት ኀይልን ትመስላለች) ይላል፡፡
ሊቁ ሰራዊተ መላእክትን በሚያመሰግንበት በዚኽ ክፍል ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯና እና አከፋፈሏ በመላእክት ከተማ እና በአሰፋፈራቸው ልክ የተመሰለች መኾኗን አስረግጦ አስተምሯል፡- ይኸውም ሦስቱ የቤተ ክርስቲያን ክፍሎች (መቅደስ፣ ቅድስት፣ ቅኔ ማሕሌት) የሦስቱ ዓለመ መላእክት ምሳሌ ሲኾን ይኸውም መቅደስ የኢዮር፤ ቅድስት የራማ፤ ቅኔ ማሕሌት የኤረር ምሳሌ ናቸው፡፡
ኢዮር በተባለችው ሰማይ ኪሩቤል፣ ሱራፌል፣ ኀይላት ይኖራሉ፡፡ ራማ በተባለችው ሰማይ አርባብ፣ መናብርት፣ ሥልጣናት ይኖራሉ፡፡ ኤረር በተባለችው ሰማይ ሊቃናት፣ መኳንንት፣ መላእክት ይኖራሉ፡፡ እነዚኽ 9ኙ ነገድ የ፱ቱ መዓርጋተ ቤተ ክርስቲያን አምሳል ናቸው፡፡
ይኸውም በኢዮር ከሚኖሩት መላእክት ውስጥ ኪሩቤል የሊቃነ ጳጳሳት፤ ሱራፌል የጳጳሳት፤ ኀይላት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል፡፡
በራማ ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ አርባብ የቆሞሳት፤ መናብርት የቀሳውስት፤ ሥልጣናት የዲያቆናት አምሳል፡፡
በኤረር ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ ሊቃናት የንፍቀ ዲያቆናት፤ መኳንንት የአናጒንስጢሳውያን፤ መላእክት የመዘምራን አምሳል ናቸው፡፡
ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ ስለ ክብረ ቤተ ክርስቲያን፦
✍️ “እንተ ተሐንጸት በስሙ፤ ወተቀደሰት በደሙ ወተዐትበት በዕፀ መስቀሉ ጊሡ ኀቤሃ እስመ ኀይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ” (በስሙ ታነጸች፤ በደሙም ከበረች፤ በዕፀ መስቀሉም ተባረከች፤ ወደ ርሷ (ቤተ ክርስቲያን) ኺዱ የእግዚአብሔር ኀይል በርሷ ላይ ነውና) ይላል፡፡
ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም ተአምኆ ቅዱሳን በሚባለው ታላቅ መጽሐፉ ላይ፡-
“ሰላም ለቤተ ክርስቲያን ቅድስት ማኅደረ ስብሐት ምዕዋደ መላእክት እመ ኲሉ ሕዝብ” (የሕዝብ ኹሉ እናት የመላእክት መዘዋወሪያ (ቦታ) የምስጋና ማደሪያ ለኾነችው ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ይገባል) ብሏታል፡፡
ይኸው ሊቅ አባ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ መልኩ እናትነቷን በሰባቱ ጊዜያት የሕማማት ሰላምታው ላይ፡-
“ሰላም ለኪ ቤተ ክርስቲያን እምየ ዘትጼንዊ መጽርየ ብኪ ጸናዕኩ እምከርሠ እምየ
ቤተ ክርስቲያን አክሊለ ርእስየ ሰላም ለኪ”
(እንደ ቀጋ የምትሸትቺ ቤተ ክርስቲያን እናቴ ሰላምታ ለአንቺ ይገባል፤ ከእናቴ ማሕፀን ዠምሮ በአንቺ ጸናኊ፤ የራሴ አክሊል የምትኾኚ ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ለአንቺ ይገባሻል)
“በሐኪ በሐኪ ቤተ ክርስቲያን እምነ
ግበሪ ሰላመ ማእከሌነ እምኀይለ ጸላኢ ወፀር ዕቀቢ ኪያነ ትንብልናኪ የሀሉ ምስሌነ፤ ሰላም ለኪ”
(ሰላምታ የተገባሽ እናታችን ቤ/ክ ሰላም ሰላም እንልሻለን፤ በመኻከላችን ሰላምን አድርጊ፤ ከፍጹም ጠላት እኛን ጠብቂ፤ ልመናሽም ከእኛ ጋራ ይኹን) በማለት እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አወድሷል፡፡
በተጨማሪም ሠኔ ፳፩ ቀን ቅድስት ድንግል ማርያም በጎልጎታ ቃል ኪዳን መቀበሏም ይታሰባል።
የቅድስት ቤተ ክርስቲያን በረከት ይደርብን፡፡
በመጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ
በሠኔ ፳ ለመጀመሪያ ጊዜ በቅድስት ድንግል ማርያም ስም በፊልጵስዩስ የተሠራችው ሕንፃ ቤ/ክ ትታሰባለች፤ ይኸውም የቤ/ክ ታሪክ እንደሚያስረዳን ጳውሎስና በርናባስ ወደ ፊልጵስዩስ ከተማ ገብተው ባስተማሩ ጊዜ ሕዝቡ “መካነ ጸሎት ለዩልን” ብለዋቸዋል፤ ይኽነንም ለጴጥሮስ በነገሩት ጊዜ ጌታችን የሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን አሠራር እንዲገልጽላቸው ሱባዔ ገቡ፤ ሱባዔውም ሲፈጸም ጌታ ሐዋርያትን የሞቱትን አስነሥቶ ያሉትን ጠርቶ በሕይወተ ሥጋ በፊልጵስዩስ ሰበሰባቸው፨
“በናቴ ስም አብያተ ክርስቲያናት ሊታነጹ ፈቃዴ ነውና ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ላሳያችኊ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያናትን ላስተምራችኊ ሰብስቤያችኋለኊ” ብሏቸው፤ ወደ ምሥራቅ አገር ይዟቸው ወጣ፤ በዚያ በምሥራቅ ሀገር ሦስት ደንጊያዎች ነበሩ ተራርቀው የነበሩትን አቀራረባቸው፤ ጥቃቅን የነበሩትን ታላላቅ አደረጋቸው፤ ቁመቱን ወርዱን ለክቶ ሰጣቸው፤ ቁመቱ 24 ወርዱ 12 ክንድ ነው፡፡
፳፬ቱ የ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ አምሳል ነው፤ ፲፪ቱ የ፲፪ቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው፤ ከዚኽ በኋላ ሥራ ጀመሩ፤ ሲሠሩትም ሰም እሳት ሲያሳዩት እንዲለመልም በእጃቸው ላይ እየተሳበ ሠርተው ፈጽመውታል፤ ይኽ የኾነ እመቤታችን ባረገች በአራተኛው ዓመት በሠኔ ፳ ቀን ነው፨
በሠኔ ፳፩ኛው ቀን ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ መጣ፤ እመቤታችንን ታቦት፤ ሐዋያትን ልኡካን አድርጎ፤ ጌታ ዐቢይ ካህን ኾኖ ቀድሶ አቊርቧቸዋል፤ ከዚያም “እምይእዜሰ አንትሙኒ ከመዝ ግበሩ” (ከእንግዲኽ ወዲኽ እናንተ እንዲኽ ሥሩ) ብሎ አዝዟቸው ዐርጓል፤ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የተጀመረ በቅድስት ድንግል ስም ነው፡፡
ሦስቱ ደንጊያዎች የሥላሴ አምሳል ናቸው፤ ከታች አቀማመጣቸው ፫ ከላይ ሕንፃቸው ፩ ነው ይኽም የአንድነታቸው የሦስትነተኛው አምሳል ነው፤
አባ ጽጌ ድንግልና አባ ገብረ ማርያም ዘደብረ ሐንታም በማሕሌተ ጽጌ መጽሐፋቸው ላይ፡-
“በሠላስ አእባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ
ሐኒጸ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ
አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ
እንዘ ይብላ ቃለ ለዘምሮ
ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ
ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ”
(ድንግል በአካል ሦስት መኾኑን ለመግለጽ በሦስት ድንጋዮች ቤትሽን መሥራት ከፈጸመ በኋላ፤ ከአንቺ ጋር ለበዓል በተገለጸ ጊዜ ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ እያሉ ልጅሽን ለማመስገን ደናግል በከበሮ ምስጋናን አቀረቡ) በማለት ገልጸዋል፡፡
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯ በሰማያት አምሳል እንደኾነ ሊቃውንት ይተነትናሉ፤ ይኸውም የመጀመሪያዋ ሰማይ “ጽርሐ አርያም” ስትባል ከእሳት ብርሃኗን ነሥቶ ከብርሃን ብርሃንን ጠምቆ አጥርቶ፤ ኹለንተናዋን በብርሃን ቀለም ሸልሟታል “አልቦ ሰማይ ዘይጼልል ላዕሌሃ እስመ መልዕልታዊት ወጽንፋዊት ይእቲ ወኲለንታሃ ብርሃን ፍጹም ዘኢይትነገር በልሳነ ኲሉ ፍጡር ወኲሎሙ ብርሃናት አምሳለ ቀለምጺጸ እሳት በኀቤሃ” ይላል ፤ ብርሃኗን ማንም ከቶ ሊገልጸው አይችልም፤ ከርሷ ብርሃን አንጻር ሲታዩ ሌሎቹ ብርሃናት የእሳት ፍንጣሪ ያኽላሉ፤ ከሰማይ ኹሉ በላይ ስትኾን ከርሷ በላይ ምንም ሰማይ የለም፤ ከዚኽ የተነሣ “ሰማየ ሰማያት” ትባላለች (ዘዳ ፲፥፲፬፤ ፩ነገ ፰፥፳፯)፡፡
ምሳሌነቷን ሊቃውንት በመጽሐፈ ቅዳሴ መቅድም ላይ የሰማይ ሥርዓት በምድር ላይ ስለመሠራቱ ሲተነትኑ በጽርሐ አርያም ውስጥ መንበረ ብርሃን፣ ታቦተ ብርሃን፣ መንጦላዕተ ብርሃን፣ አራቱ ጸወርተ መንበር፣ ኻያ አራቱ ዐጠንተ መንበር ይኖራሉ፤ ጽርሐ አርያም የመቅደስ፤ መንበረ ብርሃን የመንበር፤ ታቦተ ብርሃን የታቦት፤ መንጦላዕተ ብርሃን የመንጦላዕት፤ አራቱ ጸወርተ መንበር የአራቱ ሊቃነ ጳጳሳት፤ ፳፬ቱ ዐጠንተ መንበር የጳጳሳት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል ናቸው፡፡
ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጽሐፈ ሰዓታቱ ላይም “ወኊልቈሙ ለእሙንቱ መላእክት ወሊቃነ መላእክት... ወቡርክት ዛቲ ቤተ ክርስቲያን እንተ አሕዛብ ትመስል ኀይለ ሰማያት” (የእነዚኽ መላእክት የመላእክት አለቆች ቊጥርም መናብርትና ሥልጣናት፣ አጋዕዝትና ኀይላት፣ ሊቃናት፣ ኪሩቤልና ሱራፌል ነው፤ እየጮኹም እንዲኽ ይላሉ የእስራኤል አምላክ ይመስገን የሕዝቡ የአሕዛቡ የምትኾን የተባረከች ቤተ ክርስቲያን የሰማያት ኀይልን ትመስላለች) ይላል፡፡
ሊቁ ሰራዊተ መላእክትን በሚያመሰግንበት በዚኽ ክፍል ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯና እና አከፋፈሏ በመላእክት ከተማ እና በአሰፋፈራቸው ልክ የተመሰለች መኾኗን አስረግጦ አስተምሯል፡- ይኸውም ሦስቱ የቤተ ክርስቲያን ክፍሎች (መቅደስ፣ ቅድስት፣ ቅኔ ማሕሌት) የሦስቱ ዓለመ መላእክት ምሳሌ ሲኾን ይኸውም መቅደስ የኢዮር፤ ቅድስት የራማ፤ ቅኔ ማሕሌት የኤረር ምሳሌ ናቸው፡፡
ኢዮር በተባለችው ሰማይ ኪሩቤል፣ ሱራፌል፣ ኀይላት ይኖራሉ፡፡ ራማ በተባለችው ሰማይ አርባብ፣ መናብርት፣ ሥልጣናት ይኖራሉ፡፡ ኤረር በተባለችው ሰማይ ሊቃናት፣ መኳንንት፣ መላእክት ይኖራሉ፡፡ እነዚኽ 9ኙ ነገድ የ፱ቱ መዓርጋተ ቤተ ክርስቲያን አምሳል ናቸው፡፡
ይኸውም በኢዮር ከሚኖሩት መላእክት ውስጥ ኪሩቤል የሊቃነ ጳጳሳት፤ ሱራፌል የጳጳሳት፤ ኀይላት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል፡፡
በራማ ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ አርባብ የቆሞሳት፤ መናብርት የቀሳውስት፤ ሥልጣናት የዲያቆናት አምሳል፡፡
በኤረር ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ ሊቃናት የንፍቀ ዲያቆናት፤ መኳንንት የአናጒንስጢሳውያን፤ መላእክት የመዘምራን አምሳል ናቸው፡፡
ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ ስለ ክብረ ቤተ ክርስቲያን፦
✍️ “እንተ ተሐንጸት በስሙ፤ ወተቀደሰት በደሙ ወተዐትበት በዕፀ መስቀሉ ጊሡ ኀቤሃ እስመ ኀይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ” (በስሙ ታነጸች፤ በደሙም ከበረች፤ በዕፀ መስቀሉም ተባረከች፤ ወደ ርሷ (ቤተ ክርስቲያን) ኺዱ የእግዚአብሔር ኀይል በርሷ ላይ ነውና) ይላል፡፡
ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም ተአምኆ ቅዱሳን በሚባለው ታላቅ መጽሐፉ ላይ፡-
“ሰላም ለቤተ ክርስቲያን ቅድስት ማኅደረ ስብሐት ምዕዋደ መላእክት እመ ኲሉ ሕዝብ” (የሕዝብ ኹሉ እናት የመላእክት መዘዋወሪያ (ቦታ) የምስጋና ማደሪያ ለኾነችው ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ይገባል) ብሏታል፡፡
ይኸው ሊቅ አባ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ መልኩ እናትነቷን በሰባቱ ጊዜያት የሕማማት ሰላምታው ላይ፡-
“ሰላም ለኪ ቤተ ክርስቲያን እምየ ዘትጼንዊ መጽርየ ብኪ ጸናዕኩ እምከርሠ እምየ
ቤተ ክርስቲያን አክሊለ ርእስየ ሰላም ለኪ”
(እንደ ቀጋ የምትሸትቺ ቤተ ክርስቲያን እናቴ ሰላምታ ለአንቺ ይገባል፤ ከእናቴ ማሕፀን ዠምሮ በአንቺ ጸናኊ፤ የራሴ አክሊል የምትኾኚ ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ለአንቺ ይገባሻል)
“በሐኪ በሐኪ ቤተ ክርስቲያን እምነ
ግበሪ ሰላመ ማእከሌነ እምኀይለ ጸላኢ ወፀር ዕቀቢ ኪያነ ትንብልናኪ የሀሉ ምስሌነ፤ ሰላም ለኪ”
(ሰላምታ የተገባሽ እናታችን ቤ/ክ ሰላም ሰላም እንልሻለን፤ በመኻከላችን ሰላምን አድርጊ፤ ከፍጹም ጠላት እኛን ጠብቂ፤ ልመናሽም ከእኛ ጋራ ይኹን) በማለት እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አወድሷል፡፡
በተጨማሪም ሠኔ ፳፩ ቀን ቅድስት ድንግል ማርያም በጎልጎታ ቃል ኪዳን መቀበሏም ይታሰባል።
የቅድስት ቤተ ክርስቲያን በረከት ይደርብን፡፡
በመጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ