ከሀራ መድረሳ ለተባረሩት ደረሶችና በየ ቦታው ኢየተንገላቱ ላሉ ሰለፊዮች የተሰጠ ምርጥ ምክር
ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን ኮምቦልቻ ሐፊዟሁሏሁ ተዓላ
♦️አዲስ
🔷ከሀራ መድረሳ ለተባረሩት ደረሶችና በየ ቦታው ኢየተንገላቱ ላሉ ሰለፊዮች የተሰጠ ምርጥ ምክር..!!
نصيحة قيمة للطلبة المشردين من مدرسة هرى والذين يؤذون من السلفيين في كل جهة..!!
🎙 በተወዳጁና በታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን ኮምቦልቻ አሏህ ከተንኮላቸውና ከሸር ሁላ ይጠብቃቸው..!!
🎙 الشيخ المفضال أبو ذر بن حسن الولوي الكمبلڜي حفظه الله تعالى من كيدهم ومن كل شر..!!
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
🔷ከሀራ መድረሳ ለተባረሩት ደረሶችና በየ ቦታው ኢየተንገላቱ ላሉ ሰለፊዮች የተሰጠ ምርጥ ምክር..!!
نصيحة قيمة للطلبة المشردين من مدرسة هرى والذين يؤذون من السلفيين في كل جهة..!!
🎙 በተወዳጁና በታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን ኮምቦልቻ አሏህ ከተንኮላቸውና ከሸር ሁላ ይጠብቃቸው..!!
🎙 الشيخ المفضال أبو ذر بن حسن الولوي الكمبلڜي حفظه الله تعالى من كيدهم ومن كل شر..!!
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
https://www.tgoop.com/UstazAbuzarhassenAbutolha
✅ የሐራ ሰለፍዮች የድሉን ጉዞ ጀምራችኋል ቀጥሉ
በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያላችሁ ሰለፍዮች ከኢኽዋኖች ጋር በሚደረገው ትግል አሸናፊ የምትሆኑት በትእግስትና በሰላማዊ መንገድ ነው ። የሰላም አካሄድ ለሰለፍዮች የድል መቀዳጃና ትርፋማ ነው ። ለኢኽዋን ደግሞ ሽንፈትና ኪሳራ ነው ። ምክንያቱም ኢኽዋኖች ሰለፍዮችን እናሸንፋለን ብለው የሚያስቡት በሚሰሩት ድራማ ማኖ እንዲነኩላቸው በማድረግ ነው ። ሰለፍዮች ይህን ቀመራቸውን ተረድተው የሚለኩሱትን እሳት ሳያራግቡት ሲተውት ይጠፋል ። የዚህን ጊዜ ኢኽዋኖች ይከስራሉም ይሸነፋሉም ።
አሁንም ሓራ ላይ የተሞከረው ይኸው ነበር ። ሁኔታውን ወንድሞች ሲነግሩን ኢኽዋኖች የሓራ ሶፋ መስጂድ ጀማዓ ( ሰለፍዮች) የሓራ ሳይሆን የሀገር ስጋት እንደሆነና መስጂድ ሳይሆን የጦር መሳሪያ ማከማቻ እንደሆነ ፣ ሸይኽ ሙሐመድና ባልደረቦቻቸው ኪታብ የሚያስቀሩ የሸሪዓ እውቀት ባልተቤቶች ሳይሆኑ የጦር ጄኔራሎችና በኪታብ ማስቀራት ሺፋን ሽብርተኛን የሚያሰለጥኑ እንደሆኑና በፍጥነት ካልተወገዱ ሀገርን ስጋት ላይ የሚጥሉ ተደርጎ ተስሎላቸው ነው የሚመስለው ይላሉ ። ምክንያቱም ኪታብ የሚያስቀራ ሸይኽና ኪታብ የሚቀራ ደረሳና ኪታብ እንጂ የሌለበት መስጂድ በመከላከያ ሊከበብ አይችልምና ።
ሁከት እንኳን ቢነሳ ሶስት አራት ፖሊስ በቀላሉ ሁኔታውን መቆጣጠር ስለሚችል ። ነገር ግን የኢኽዋኖች ይህ አካሄድ ወጣቱን ስሜታዊ አድርጎ አላስፈላጊ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዲገባ ስለሚያደርገው የዛን ጊዜ አሸናፊና አትራፊ እንሆናለን የሚል ስሌት ተሰልቶበት የነበረ ለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች ነበሩ ።
ነገር ግን የሓራው የሰላም አምባሳደር ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ከሱስና ከአጓጉል ልምድ እንዲሁም ከባእድ አምልኮ አውጥተው በተውሒድና ሱና አንፀው ከሁከትና ብጥብጥ ኪሳራ እንጂ ትርፍ እንደለሌ አስርፀው ይህ ደግሞ የሰለፍዮች ሳይሆን የኢኽዋኖች አካሄድ መሆኑን አስተምረው ኮትኩተውና ተንከባክበው ያሳደጉት ወጣት ምንነቱን አሁን አሳይቷል ።
የሓራ መስጂድ ጀማዓ ከሩቅ እንደሚሳለው ሳይሆን የሰላም ተምሳሌትነቱን በማስመስከሩ የሀገር ትልቅ ሀላፊነት ያለበት መከላከያ ሰራዊት ታዝቦ ትቷቸው ሄዷል ።
በሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ተርቢያ የታነፀው ወጣት መልከጥፉን በስም ይደግፉ እንደሚሉት ሰላማዊ ሰልፍ በሚሉት የጥፋት ሰልፍ የማይሳተፍ ፣ ከሱስና ከአጉል ልማድ የራቀ ፣ በሀገር ልማት ላይ ከማንም በፊት ቀድሞ የሚገኝ ፣ ቁጭ ብሎ በምኞት ድህነትን ሳይሆን በመስራት መክበርን መርጦ ታታሪ ለመሆኑ ከወዳጅ በፊት ጠላት ይመሰክርለታል ። ይህ እውነታ ዛሬ ኢኽዋኖች በኡኡታ የጠሩዋቸው የመንግስት አካላት በአካል አይተውታል ።
በመሆኑም የሓራ ሰለፍዮች የጀመራችሁት በሰላም የማሸነፍ ጉዞ ቀጥሉበት ። መሻኢኾችን በማሳሰርና ደረሶችን በመበተን ተውሒድና ሱናን እንገታለን ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው ። ተውሒድና ሱና እንኳን ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ታስረው አይደለም ነብዩም ሞተው አልተገታም ። አሁንም ድሉ የሰለፍዮች ነው ። ሰለፍዮች ቢታሰሩም ፣ ቢገረፉም ፣ ቢገደሉም አትራፊና አሸናፊዮች ናቸው ። ምክንያቱም ሐቅ ላይ ስለሆኑና ሐቅ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ስለሆነ ነው ።
ኢኽዋኖች ድካማችሁ ከንቱ ነው በቁጭታችሁ ሙቱ !!! ሰለፍዮች ድሉ የናንተ ነው በርቱ !!! ።
https://www.tgoop.com/bahruteka
በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያላችሁ ሰለፍዮች ከኢኽዋኖች ጋር በሚደረገው ትግል አሸናፊ የምትሆኑት በትእግስትና በሰላማዊ መንገድ ነው ። የሰላም አካሄድ ለሰለፍዮች የድል መቀዳጃና ትርፋማ ነው ። ለኢኽዋን ደግሞ ሽንፈትና ኪሳራ ነው ። ምክንያቱም ኢኽዋኖች ሰለፍዮችን እናሸንፋለን ብለው የሚያስቡት በሚሰሩት ድራማ ማኖ እንዲነኩላቸው በማድረግ ነው ። ሰለፍዮች ይህን ቀመራቸውን ተረድተው የሚለኩሱትን እሳት ሳያራግቡት ሲተውት ይጠፋል ። የዚህን ጊዜ ኢኽዋኖች ይከስራሉም ይሸነፋሉም ።
አሁንም ሓራ ላይ የተሞከረው ይኸው ነበር ። ሁኔታውን ወንድሞች ሲነግሩን ኢኽዋኖች የሓራ ሶፋ መስጂድ ጀማዓ ( ሰለፍዮች) የሓራ ሳይሆን የሀገር ስጋት እንደሆነና መስጂድ ሳይሆን የጦር መሳሪያ ማከማቻ እንደሆነ ፣ ሸይኽ ሙሐመድና ባልደረቦቻቸው ኪታብ የሚያስቀሩ የሸሪዓ እውቀት ባልተቤቶች ሳይሆኑ የጦር ጄኔራሎችና በኪታብ ማስቀራት ሺፋን ሽብርተኛን የሚያሰለጥኑ እንደሆኑና በፍጥነት ካልተወገዱ ሀገርን ስጋት ላይ የሚጥሉ ተደርጎ ተስሎላቸው ነው የሚመስለው ይላሉ ። ምክንያቱም ኪታብ የሚያስቀራ ሸይኽና ኪታብ የሚቀራ ደረሳና ኪታብ እንጂ የሌለበት መስጂድ በመከላከያ ሊከበብ አይችልምና ።
ሁከት እንኳን ቢነሳ ሶስት አራት ፖሊስ በቀላሉ ሁኔታውን መቆጣጠር ስለሚችል ። ነገር ግን የኢኽዋኖች ይህ አካሄድ ወጣቱን ስሜታዊ አድርጎ አላስፈላጊ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዲገባ ስለሚያደርገው የዛን ጊዜ አሸናፊና አትራፊ እንሆናለን የሚል ስሌት ተሰልቶበት የነበረ ለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች ነበሩ ።
ነገር ግን የሓራው የሰላም አምባሳደር ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ከሱስና ከአጓጉል ልምድ እንዲሁም ከባእድ አምልኮ አውጥተው በተውሒድና ሱና አንፀው ከሁከትና ብጥብጥ ኪሳራ እንጂ ትርፍ እንደለሌ አስርፀው ይህ ደግሞ የሰለፍዮች ሳይሆን የኢኽዋኖች አካሄድ መሆኑን አስተምረው ኮትኩተውና ተንከባክበው ያሳደጉት ወጣት ምንነቱን አሁን አሳይቷል ።
የሓራ መስጂድ ጀማዓ ከሩቅ እንደሚሳለው ሳይሆን የሰላም ተምሳሌትነቱን በማስመስከሩ የሀገር ትልቅ ሀላፊነት ያለበት መከላከያ ሰራዊት ታዝቦ ትቷቸው ሄዷል ።
በሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ተርቢያ የታነፀው ወጣት መልከጥፉን በስም ይደግፉ እንደሚሉት ሰላማዊ ሰልፍ በሚሉት የጥፋት ሰልፍ የማይሳተፍ ፣ ከሱስና ከአጉል ልማድ የራቀ ፣ በሀገር ልማት ላይ ከማንም በፊት ቀድሞ የሚገኝ ፣ ቁጭ ብሎ በምኞት ድህነትን ሳይሆን በመስራት መክበርን መርጦ ታታሪ ለመሆኑ ከወዳጅ በፊት ጠላት ይመሰክርለታል ። ይህ እውነታ ዛሬ ኢኽዋኖች በኡኡታ የጠሩዋቸው የመንግስት አካላት በአካል አይተውታል ።
በመሆኑም የሓራ ሰለፍዮች የጀመራችሁት በሰላም የማሸነፍ ጉዞ ቀጥሉበት ። መሻኢኾችን በማሳሰርና ደረሶችን በመበተን ተውሒድና ሱናን እንገታለን ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው ። ተውሒድና ሱና እንኳን ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት ታስረው አይደለም ነብዩም ሞተው አልተገታም ። አሁንም ድሉ የሰለፍዮች ነው ። ሰለፍዮች ቢታሰሩም ፣ ቢገረፉም ፣ ቢገደሉም አትራፊና አሸናፊዮች ናቸው ። ምክንያቱም ሐቅ ላይ ስለሆኑና ሐቅ ደግሞ ሁሌም አሸናፊ ስለሆነ ነው ።
ኢኽዋኖች ድካማችሁ ከንቱ ነው በቁጭታችሁ ሙቱ !!! ሰለፍዮች ድሉ የናንተ ነው በርቱ !!! ።
https://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
👉 መልሰው እንዳይደውሉ
አስቸኳይ መልዕክት!
እባካችሁ ይህንን መልዕክት ለቤተሰብዎና ጓደኛዎ ያስተላልፉ!
ሰሞኑን አንዳንድ ህብረተሰቦች ከማይታወቁ ግለሰቦች ስልክ ጥሪ እየደረሳቸው እንደሆነና ስልክ ቁጥሩም፡፣
Tel: +375602605281
Tel: +37127913091
Tel: +37178565072
Tel: +56322553736
Tel: +37052529259
Tel: +255901130460
ወይም ማንኛውም ቁጥር በ+371,+375,+381የሚጀምሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
እነዚህን ስልክ ቁጥር የሚጠቀሙት ግለሰቦች ሲደውሉ አንዴ ብቻ ከጠራ ብኋላ ይዘጉታል።
እርስዎ መልሰው ሲደውሉ የርስዎን Contact List በ 3sec ውስጥ ወደ ራሳቸው ኮፒ በማድረግ እንዲሁ ሞባዬልዎ ላይ ስለ እርስዎ ባንክ ወይም ክሪዴት ካርድ መረጃ በአንዴ በመጥለፍ የማጭበርበር ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።ከላይ በተጠቀሱት ስልክ ቁጥር ከተደወለሎት አይመልሱ ፡ወይም መልሰው አይደውሉ።እንዲሁም በማንኛውም ደዋይ #90 or #09 በመስመር እንዲነኩ ከተጠየቁ አይንኩ።ምክንያቱም በቀላሉ ሲማችሁን አክሰስ(በመጠቀም) በናንተ ስም የፈለጉት ወንጀል በመስራት እራሳቸውን ስለሚሸሽጉ ነው።
ይህንን መልዕክት ለቻላችሁ ሰው ፎርዋርድ በማረግ ህዝባችንን ከዚ መሰል ማጭበርበሮች እንታደግ።
🔹 መረጃው የህግ ባለሞያው የወንድማችን መህዲ ነው ።
https://www.tgoop.com/bahruteka
አስቸኳይ መልዕክት!
እባካችሁ ይህንን መልዕክት ለቤተሰብዎና ጓደኛዎ ያስተላልፉ!
ሰሞኑን አንዳንድ ህብረተሰቦች ከማይታወቁ ግለሰቦች ስልክ ጥሪ እየደረሳቸው እንደሆነና ስልክ ቁጥሩም፡፣
Tel: +375602605281
Tel: +37127913091
Tel: +37178565072
Tel: +56322553736
Tel: +37052529259
Tel: +255901130460
ወይም ማንኛውም ቁጥር በ+371,+375,+381የሚጀምሩ እንደሆነ አሳውቀዋል።
እነዚህን ስልክ ቁጥር የሚጠቀሙት ግለሰቦች ሲደውሉ አንዴ ብቻ ከጠራ ብኋላ ይዘጉታል።
እርስዎ መልሰው ሲደውሉ የርስዎን Contact List በ 3sec ውስጥ ወደ ራሳቸው ኮፒ በማድረግ እንዲሁ ሞባዬልዎ ላይ ስለ እርስዎ ባንክ ወይም ክሪዴት ካርድ መረጃ በአንዴ በመጥለፍ የማጭበርበር ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።ከላይ በተጠቀሱት ስልክ ቁጥር ከተደወለሎት አይመልሱ ፡ወይም መልሰው አይደውሉ።እንዲሁም በማንኛውም ደዋይ #90 or #09 በመስመር እንዲነኩ ከተጠየቁ አይንኩ።ምክንያቱም በቀላሉ ሲማችሁን አክሰስ(በመጠቀም) በናንተ ስም የፈለጉት ወንጀል በመስራት እራሳቸውን ስለሚሸሽጉ ነው።
ይህንን መልዕክት ለቻላችሁ ሰው ፎርዋርድ በማረግ ህዝባችንን ከዚ መሰል ማጭበርበሮች እንታደግ።
🔹 መረጃው የህግ ባለሞያው የወንድማችን መህዲ ነው ።
https://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
#ሰበር_ዜና
🏝◈◈◈🏝
አስደሳችና ልዩ ሰበር ፕሮግራም
💬 በነገው ዕለት ታላላቅ እንግዶች ከኛ ጋር ልዩ የዚያራ እና የሙሃዶራ ፕሮግራም አላቸው
💺 ተጋባዥ እንግዶቻችን 🪑
➀ኛ የመጀመሪያው እንግዳችን 👇
🎙 الشيخ صالح بن سعد السحيمي مفتي المدينة النبوية حفظه الله
❲ في سنة ١٣٦٦ هـ بالمدينة النبوية، دكتوراه في الفقه. أستاذ مشارك في كلية الدعوة وأصول الدين قسم العقيدة، بالجامعة الإسلامية بالمدينة النبوية وهو مفتي المدينة المنورة❳
🎙 በአሁኑ ሰዓት አለማችን ላይ ካሉ በጣት የሚቆጠሩ ታላላቅ ብርቅዬ መሻኢኾች መካካል አንዱ የሆኑት የመዲናው ሙፍቲ ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሷሊህ ቢን ሰዕድ አስ-ሱሀይሚይ አላህ ይጠብቃቸው
❴በሒጅራ አቆጣጠር በ1366 በመዲነተል-ሙነወራህ የተወለዱ ሲሆን በፊቅር ዱክቱር ናቸው። አዳዕወቱ ወኡሱሉዲን በሚሰኘው ኮሌጅ በአቂዳ ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ናቸው። የመዲና ሙፍቲ ሆነው ይገኛሉ❵
➁ኛ ሁለተኛው እንግዳችን 👇
🎙 أستاذ الدكتور محمد بن بخيت الحجيلي
حفظه الله
🎙 ኡስታዝ ዱክቱር ሙሐመድ ብን በኺት አል-ሁጀይሊ አላህ ይጠብቃቸው
🏢 ቦታ ፦ አል-ኢስላህ መድረሳህ
🛣 አድራሻ ፦ አዲስ አበባ ሸገር ከተማ ፉሪ ኑሪ ሜዳ
🌴 ፕሮግራሙ የሚካሄደው ፦ ነገ እለተ ሐሙስ ሚያዝያ 23 በአላህ ፈቃድ ከቀኑ 9:00 እስከ 11:00 ድረስ ይሆናል።
አዲስ አበባና አካባቢዋ ያላችሁ ሰለፊዮች በሙሉ ተጋብዛችኋል።
ለሴቶችም በቂ ቦታ ተዘጋጅቷል።
✍ አልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tgoop.com/medresetulislah
🏝◈◈◈🏝
አስደሳችና ልዩ ሰበር ፕሮግራም
💬 በነገው ዕለት ታላላቅ እንግዶች ከኛ ጋር ልዩ የዚያራ እና የሙሃዶራ ፕሮግራም አላቸው
💺 ተጋባዥ እንግዶቻችን 🪑
➀ኛ የመጀመሪያው እንግዳችን 👇
🎙 الشيخ صالح بن سعد السحيمي مفتي المدينة النبوية حفظه الله
❲ في سنة ١٣٦٦ هـ بالمدينة النبوية، دكتوراه في الفقه. أستاذ مشارك في كلية الدعوة وأصول الدين قسم العقيدة، بالجامعة الإسلامية بالمدينة النبوية وهو مفتي المدينة المنورة❳
🎙 በአሁኑ ሰዓት አለማችን ላይ ካሉ በጣት የሚቆጠሩ ታላላቅ ብርቅዬ መሻኢኾች መካካል አንዱ የሆኑት የመዲናው ሙፍቲ ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሷሊህ ቢን ሰዕድ አስ-ሱሀይሚይ አላህ ይጠብቃቸው
❴በሒጅራ አቆጣጠር በ1366 በመዲነተል-ሙነወራህ የተወለዱ ሲሆን በፊቅር ዱክቱር ናቸው። አዳዕወቱ ወኡሱሉዲን በሚሰኘው ኮሌጅ በአቂዳ ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ናቸው። የመዲና ሙፍቲ ሆነው ይገኛሉ❵
➁ኛ ሁለተኛው እንግዳችን 👇
🎙 أستاذ الدكتور محمد بن بخيت الحجيلي
حفظه الله
🎙 ኡስታዝ ዱክቱር ሙሐመድ ብን በኺት አል-ሁጀይሊ አላህ ይጠብቃቸው
🏢 ቦታ ፦ አል-ኢስላህ መድረሳህ
🛣 አድራሻ ፦ አዲስ አበባ ሸገር ከተማ ፉሪ ኑሪ ሜዳ
🌴 ፕሮግራሙ የሚካሄደው ፦ ነገ እለተ ሐሙስ ሚያዝያ 23 በአላህ ፈቃድ ከቀኑ 9:00 እስከ 11:00 ድረስ ይሆናል።
አዲስ አበባና አካባቢዋ ያላችሁ ሰለፊዮች በሙሉ ተጋብዛችኋል።
ለሴቶችም በቂ ቦታ ተዘጋጅቷል።
✍ አልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tgoop.com/medresetulislah
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድ የሱና ወንድምና እህቶች ከሳውዲ የመጡ መሻኢኾችን ኢኽዋኖች እኛ ነን ሰለፍዮቹ ብለው እያራገቡና ከስራቸው እየሄዱ በየመሳጂዶቻቸው ዳዕዋ እንዲያደርጉና አብረው ሆነው ፎቶ በመነሳት የሰለፍይነት ሰርተፊኬት ለመውሰድ እየተሯሯጡ ስለሆነ ሜዳውን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩትና ሰለፍይነታቸውን ለዐቅለ ቢስ ተከታዮቻቸው እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ሰለፍዮች በመካከላችን ችግር እንደሌለና አንድ እንደሆንን እንዳያስቡ በአል ኢስላሕ ተዘጋጅቶ የነበረውን ፕሮግራም ሰርዘነዋል ።
አላህ ካለ ስለመሻኢኾቹና የትና ለምን እንደመጡ እንገልፃለን ።
https://www.tgoop.com/medresetulislah
ውድ የሱና ወንድምና እህቶች ከሳውዲ የመጡ መሻኢኾችን ኢኽዋኖች እኛ ነን ሰለፍዮቹ ብለው እያራገቡና ከስራቸው እየሄዱ በየመሳጂዶቻቸው ዳዕዋ እንዲያደርጉና አብረው ሆነው ፎቶ በመነሳት የሰለፍይነት ሰርተፊኬት ለመውሰድ እየተሯሯጡ ስለሆነ ሜዳውን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩትና ሰለፍይነታቸውን ለዐቅለ ቢስ ተከታዮቻቸው እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ሰለፍዮች በመካከላችን ችግር እንደሌለና አንድ እንደሆንን እንዳያስቡ በአል ኢስላሕ ተዘጋጅቶ የነበረውን ፕሮግራም ሰርዘነዋል ።
አላህ ካለ ስለመሻኢኾቹና የትና ለምን እንደመጡ እንገልፃለን ።
https://www.tgoop.com/medresetulislah
Telegram
مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
ይህ ቻናል ፉሪ (በተለምዶ ኑሪ ሜዳ ባጃጅ ተራ ተብሎ የሚጠራው) አካባቢ የሚገኘው የአል ኢስላሕ መድረሳ ኦፊሺያል የቴሌግራም ቻናል ነው። በአላህ ፍቃድ በመድረሳው የሚሰጡና በተለያዩ የሰለፊየህ ዱዓቶች፣ ኡስታዞችና መሻኢኾች የሚተላለፉ መልዕክቶች (በድምፅም ይሁን በፅሑፍ) ይተላለፉበታል። ለወዳጅ ዘመድዎ ያስተዋውቁት።
https://www.tgoop.com/medresetulislah
https://www.tgoop.com/medresetulislah
الرد على داود ياسين المميع تلميذ شيخ المميعة وعلى الذين يصطادون في الماء العكر.
قد اطلعت على مقال لداود ياسين يثني فيه على الشيخ صالح السحيمي_ لحاجة في نفسه_ وأنه من كبار العلماء وله خبرة ثاقبة ودعا المميع داود إلى الاستفادة من الشيخ .
فأقول لهذا الماكر المخادع ولمن سار على خطاه من دعاة التجميع أعداء عقيدة الولاء والبراء :
أولا : الشيخ صالح السحيمي من كبار علماء السنة ولا ريب في ذلك لكن يؤخذ من قوله ويرد ويحتج له لا به فهذا منهج أهل الحق في جميع العلماء.
ثانيا : الشيخ صالح السحيمي ضد الجماعات البدعية كالإخوان والسرورية والصوفية والمميعة فيرى وجوب التحذير منها والابتعاد عنها فهل المميعة ودعاة التجميع في الحبشة مثله ؟ فهل حذرتم من الإخوان والسرورية؟ ؟؟أيها الأفاك ؟ ألم تنضموا إليهم انضماما كليا ؟ فلماذا التلبيس والكذب والخيانة
ولماذا تتسترون به؟ فقد انكشف أمركم لكل ذي عقل سليم. وسينكشف للشيخ السحيمي حقيقة دعاة التمييع والتجميع اللابسين لباس السلفية زورا وبهتانا في أرض الحبشة بإذن الله تعالى.
ثالثا : ذكر الشيخ صالح السحيمي في كتابه تنبيه ذوي الألباب(ص٦٦) عددا من الآثار السلفية التي فيها شدة على المبتدعة وفيها الحث على التمسك بالسنة بينما يرى المميعة هذه الآثار من الشدة غير صالحة لعصرنا كما صنع شيخك المميع إلياس.
رابعا : حذّر الشيخ صالح السحيمي من مجالسة المبتدعة وبين خطرها ومفاسدها على الدعوة السلفية ونقل عددا من النصوص .تنبيه ذوي الألباب(٧٣ وما بعدها).فهلا اقتديت به في ذلك أيها الملبس؟؟؟؟ وأنتم ترمون من يدعو إلى ذلك بأنه لتمي متشدد لا يعرف مصلحة الدعوة!!!!!!!!!
خامسا : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن من أسباب ذيوع البدع وانتشارها مجالسة أهل السوء والاستماع إليهم ومن أسبابها سكوت العلماء. تنبيه ذوي الألباب(١٤٤ وما بعدها). فهذا ينطبق على المميعة الذين انضموا إلى الإخوان بل دافعوا عنهم بل كرهوا الكلام فيهم لمصلحة المناصب وجمع الأموال.
ألا تتقي الله يا داود ياسين تتشبع بما لم تعط والمتشبع بما لم يعط كلابس ثوبي زور .
ما أكثر دعاة السوء في صفوف المميعة ودعاة التجميع لا كثرهم الله.
سادسا : قال الشيخ صالح السحيمي: "من أعظم الأدلة على خطورة البدعة أن أهلها ومروجيها ومن أشربوا حبّها يكرهون الحق وأهله لا سيما من يدعوهم إلى السنة واتباع الهدى فيصفونهم بأوصاف لا تليق بهم بل العكس هو الصحيح فالمبتدعة أحق بتلك الأوصاف". تنبيه ذوي الألباب(١٦٠).فهذا الكلام ينطبق عليك وعلى المميعة ودعاة التجميع.
سابعا : قرر الشيخ السحيمي أن تعدد الجماعات والأحزاب مزقت كيان المسلمين وفرقت شملهم (ص ٢٢٧ وما بعدها). فهل سمعت هذا الكلام أو نحوه من شيخك المميع ؟ فهذا لا ينسجم مع مصلحة مركز ابن مسعود ودعاة التجميع المنكرين الانتساب إلى السلفية.
ثامنا: ذكر الشيخ صالح السحيمي: أن هذه الفرق الضالة تجتمع على إهمال الدعوة إلى العقيدة الصحيحة بدعوى أن هذا المسلك يفرق الأمة. تنبيه ذوي الألباب(ص٢٥٣). ومن يقرر ذلك في الحبشة يُرمى بالشدة والتهور وأنه لتمي !!!!!!!!!!فهل الشيخ صالح لتمي!!!!!
تاسعا : ذكر الشيخ صالح أن هذه الجماعات والأحزاب المخالفة لأهل السنة عندها الجهل المطبق بأحكام الشرع. تنبيه ذوي الألباب(٢٥٣).
عاشرا : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن وجود هذا التحزب والانتماء إلى الجماعات بدعة لا سابقة له في الإسلام. تنبيه ذوي الألباب (ص٢٥٤). فهل توافقون ذلك أيها المميعة ؟ وقد انضممتم إلى هذه الفرق لتحقيق مصلحتكم لا مصلحة الانتصار للدعوة السلفية وإظهارها والدفاع عنها ورفع رايتها ومن يقوم برفع راية التوحيد والسنة فهو المتشدد عندكم على فطرتكم المعكوسة.
الحادي عشر : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن هذه الجماعات ما عندها تميز وانفصال ولهذا ترى في صفوفها جميع الفرق الضالة. تنبيه ذوي الألباب(٢٥٤). فأنتم أيها المميعة ودعاة التجميع مفلسون من عقيدة الولاء والبراء بل من يدعو إلى ذلك فهو لتمي متشدد فقاتل الله الكذابين اللابسين لباس السلفية زورا وبهتانا.
الحاصل أن المميعة ودعاة التجميع مخالفون للشيخ صالح السحيمي جملة وتفصيلا وإنما أرادوا أن يتشبثوا به حتى يخدعوا السذج من أتباعهم.
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله👇👇
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
قد اطلعت على مقال لداود ياسين يثني فيه على الشيخ صالح السحيمي_ لحاجة في نفسه_ وأنه من كبار العلماء وله خبرة ثاقبة ودعا المميع داود إلى الاستفادة من الشيخ .
فأقول لهذا الماكر المخادع ولمن سار على خطاه من دعاة التجميع أعداء عقيدة الولاء والبراء :
أولا : الشيخ صالح السحيمي من كبار علماء السنة ولا ريب في ذلك لكن يؤخذ من قوله ويرد ويحتج له لا به فهذا منهج أهل الحق في جميع العلماء.
ثانيا : الشيخ صالح السحيمي ضد الجماعات البدعية كالإخوان والسرورية والصوفية والمميعة فيرى وجوب التحذير منها والابتعاد عنها فهل المميعة ودعاة التجميع في الحبشة مثله ؟ فهل حذرتم من الإخوان والسرورية؟ ؟؟أيها الأفاك ؟ ألم تنضموا إليهم انضماما كليا ؟ فلماذا التلبيس والكذب والخيانة
ولماذا تتسترون به؟ فقد انكشف أمركم لكل ذي عقل سليم. وسينكشف للشيخ السحيمي حقيقة دعاة التمييع والتجميع اللابسين لباس السلفية زورا وبهتانا في أرض الحبشة بإذن الله تعالى.
ثالثا : ذكر الشيخ صالح السحيمي في كتابه تنبيه ذوي الألباب(ص٦٦) عددا من الآثار السلفية التي فيها شدة على المبتدعة وفيها الحث على التمسك بالسنة بينما يرى المميعة هذه الآثار من الشدة غير صالحة لعصرنا كما صنع شيخك المميع إلياس.
رابعا : حذّر الشيخ صالح السحيمي من مجالسة المبتدعة وبين خطرها ومفاسدها على الدعوة السلفية ونقل عددا من النصوص .تنبيه ذوي الألباب(٧٣ وما بعدها).فهلا اقتديت به في ذلك أيها الملبس؟؟؟؟ وأنتم ترمون من يدعو إلى ذلك بأنه لتمي متشدد لا يعرف مصلحة الدعوة!!!!!!!!!
خامسا : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن من أسباب ذيوع البدع وانتشارها مجالسة أهل السوء والاستماع إليهم ومن أسبابها سكوت العلماء. تنبيه ذوي الألباب(١٤٤ وما بعدها). فهذا ينطبق على المميعة الذين انضموا إلى الإخوان بل دافعوا عنهم بل كرهوا الكلام فيهم لمصلحة المناصب وجمع الأموال.
ألا تتقي الله يا داود ياسين تتشبع بما لم تعط والمتشبع بما لم يعط كلابس ثوبي زور .
ما أكثر دعاة السوء في صفوف المميعة ودعاة التجميع لا كثرهم الله.
سادسا : قال الشيخ صالح السحيمي: "من أعظم الأدلة على خطورة البدعة أن أهلها ومروجيها ومن أشربوا حبّها يكرهون الحق وأهله لا سيما من يدعوهم إلى السنة واتباع الهدى فيصفونهم بأوصاف لا تليق بهم بل العكس هو الصحيح فالمبتدعة أحق بتلك الأوصاف". تنبيه ذوي الألباب(١٦٠).فهذا الكلام ينطبق عليك وعلى المميعة ودعاة التجميع.
سابعا : قرر الشيخ السحيمي أن تعدد الجماعات والأحزاب مزقت كيان المسلمين وفرقت شملهم (ص ٢٢٧ وما بعدها). فهل سمعت هذا الكلام أو نحوه من شيخك المميع ؟ فهذا لا ينسجم مع مصلحة مركز ابن مسعود ودعاة التجميع المنكرين الانتساب إلى السلفية.
ثامنا: ذكر الشيخ صالح السحيمي: أن هذه الفرق الضالة تجتمع على إهمال الدعوة إلى العقيدة الصحيحة بدعوى أن هذا المسلك يفرق الأمة. تنبيه ذوي الألباب(ص٢٥٣). ومن يقرر ذلك في الحبشة يُرمى بالشدة والتهور وأنه لتمي !!!!!!!!!!فهل الشيخ صالح لتمي!!!!!
تاسعا : ذكر الشيخ صالح أن هذه الجماعات والأحزاب المخالفة لأهل السنة عندها الجهل المطبق بأحكام الشرع. تنبيه ذوي الألباب(٢٥٣).
عاشرا : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن وجود هذا التحزب والانتماء إلى الجماعات بدعة لا سابقة له في الإسلام. تنبيه ذوي الألباب (ص٢٥٤). فهل توافقون ذلك أيها المميعة ؟ وقد انضممتم إلى هذه الفرق لتحقيق مصلحتكم لا مصلحة الانتصار للدعوة السلفية وإظهارها والدفاع عنها ورفع رايتها ومن يقوم برفع راية التوحيد والسنة فهو المتشدد عندكم على فطرتكم المعكوسة.
الحادي عشر : ذكر الشيخ صالح السحيمي أن هذه الجماعات ما عندها تميز وانفصال ولهذا ترى في صفوفها جميع الفرق الضالة. تنبيه ذوي الألباب(٢٥٤). فأنتم أيها المميعة ودعاة التجميع مفلسون من عقيدة الولاء والبراء بل من يدعو إلى ذلك فهو لتمي متشدد فقاتل الله الكذابين اللابسين لباس السلفية زورا وبهتانا.
الحاصل أن المميعة ودعاة التجميع مخالفون للشيخ صالح السحيمي جملة وتفصيلا وإنما أرادوا أن يتشبثوا به حتى يخدعوا السذج من أتباعهم.
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله👇👇
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
Telegram
قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
የሙመይዓዎች ሸይኽ ተማሪ ለሆነው ለሙመይዑ ዳውድ ያሲንና በደፈረሰ ውሃ ውስጥ ለሚያድን ሁሉ የተሰጠ ምላሽ!!
——ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ አሉ:-
ሙመይዑ ዳውድ ያሲን ለራሱ ጉዳይ ሲል ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚን ከታላላቅ መሻይኾች መሆናቸውንና የተረጋጉ ልምድ ያላቸው እንደሆኑ በማወደስ በሸይኹ እውቀት መጠቀም ተገቢ እንደሆነ ጥሪ ያደረገባት የሆነችን ፅሁፍ አንብቤያለሁ።
ለዚህ ሴረኛ፣ አታላይ ለሆነው እና በእሱ መንገድ ለሚጓዙት የመሰብሰብ ተጣሪና የወላእና በራእ ዐቂዳ (እምነት) ጠላት ለሆኑ ዳዒዎች በሙሉ እንዲህ እላለሁ:-
በመጀመሪያ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ከታላላቅ የሱንና ዑለማዎች በመሆናቸው ጥርጥር የለውም!። ነገር ግን ማንኛውም ዓሊም ከንግግሩ የሚያዝና የሚመለስ አለው፣ በዚያ ዓሊምም ማስረጃ አይደረግም ለዚያ ዓሊም ማስረጃ ይፈለግለታል እንጂ፣ ይህ በሁሉም ዓሊሞች ላይ የሐቅ ባለ ቤቶች አካሄድ ነው።
ሁለተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚ ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ተቃራኒ ናቸው፣ እንደ ኢኽዋን፣ ሱሩሪየህ፣ሱፊየህና ሙመይዐህ… መሰል ከጥመት ቡድኖች ተቃራኒ ናቸው። ከእነዚህ ማስጠንቀቅና መራቅም ግዴታ መሆኑን ያምናሉ (ይመለከታሉ)፣ በኢትዮጵያ ያሉ ሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪዎች ይህ የሸይኹ አቋም አላቸውን?! እናንተ ቀጣፊዎች ሆይ! ከኢኽዋን ከሱሩሪየህ አስጠንቅቃችኋልን?! ይልቁንም ከነዚህ የጥመት ቡድኖች ሙሉ በሙሉ ጥቅልል ብላችሁ አልተቀላቀላችሁምን?! ታዲያ ለምንድነው ይህ ውሸት፣ ማለባበስና ማታለል?! ለምንድነው በሸይኹ ውስጥ መደበቅ የፈለጋችሁት?! ንፁህ አዕምሮ ላለው ሁሉ ጉዳያችሁ ግልፅልፅ ብሏል!፣ በአላህ ፈቃድ ለሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚም በሀበሻ ምድር የመሰብሰብና የማቅለጥ ተጣሪ የሆናችሁ በውሸት የሰለፊያን ልብስ ለባሾች ጉዳይ ግልፅ ይሆንላቸዋል።
ሶስተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚ ተንቢህ ዘዊል አልባብ በተሰኘው ኪታባቸው ገፅ 66 ላይ እጅግ በርካታ የሆኑ በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ ጠንካራ የሆኑና በሱንና በመጣበቅ ላይ የሚያነሳሱ የሰለፎችን ፋና (ንግግሮችን) ጠቅሰዋል። ሙመይዓዎች እንዲህ ያሉ ጠንካራ የሆኑ የሰለፎችን ንግግሮች በሚመለከቱ ጊዜ "ከጊዜያችን ጋር አይሄድም፣ ለጊዜያችን ጥሩ አይደለም…" ይላሉ፣ ልክ ሙመይዑ ሸይኽህ ኢልያስ እንዳደረገው ማለት ነው።
አራተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ጋር ከመቀማመጥ አስጠንቅቋል፣ በሰለፊያ ደዕዋ ላይ የሚፈጥረውን ተፅዕኖና አደጋውንም አብራርተው ገልፀዋል፣ በርካታ የሆኑ ግልፅ ማስረጃዎችንም አስቀምጠዋል። (ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 73 ጀምረህ ተመልከት)
አንተ አምታቹ ሆይ! ታዲያ በዚህ ተግባሩ ሸይኹን ተከትለሀዋል?!፣ ይልቅ እናንተ ወደዚህ አቋም የሚጣራችሁን ለተሚይ በማለት፣ ሙተሸዲድ በማለትና የደዕዋን መስለሃ አያውቅም በማለት ትተቹታላችሁ!!
አምስተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ቢድዐህ ለመስፋፋቱ ዋነኛው ምክንያት መጥፎ ሰዎችን መቀማመጥ፣ ማድመጥና ዑለማዎች ዝም ማለታቸው (ባጢልና ሀቅን ግልፅ አድርገው አለመናገራቸው) መሆኑን ጠቅሰዋል። (ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 144 ጀምረህ ተመልከት)
ይህ ከኢኽዋን ጋር የተቀላቀሉ ሙመይዓዎች የወደቁበት ተግባር ሲሆን ከኢኽዋን ተከላክለዋል፣ ለሚያገኙት ጥቅማጥቅምና ገንዘብ መሰብሰብ ሲሉ በኢኽዋን ላይ መናገርንም ጠልተዋል።
ዳውድ ያሲን ሆይ! አላህን አትፈራም?! ባልተሰጠህ ነገር ብዙ የተሰጠህ ታስመስላለህ? ባልተሰጠው ነገር ብዙ ያለው የሚመስል ሰው ሁለት የማስመሰል ልብሶችን እንደሚለብስ አይነት ሰው ነው። በሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪ በሆኑ ሰዎች ሶፍ ውስጥ መጥፎ ተጣሪዎችን ምንኛ አበዛቸው?! አላህ አያብዛቸውና!!
ስድስተኛው: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እንዲህ ብለዋል:- "ለቢድዐህ አደገኝነት ከትልቁ ማስረጃ አንዱ ባለቤቶቿ፣ አራጋቢዎቿና ውዴታዋን ያጠጡት አካል ሐቅንና ባለቤቱን ይጠላሉ!፣ በተለይ ወደ ሱንና እና ቅኑን መንገድ ወደ መከተል የሚጣሩ ሰዎችን በማይግገባቸው ገለፃ ይገልጿቸዋል፣ ይልቁንስ ነገሩ በተቃራኒ ነው በእንደዛ አይነት ገለፃ ሊገለፁ የሚገቡት ትክክለኛው ሙብተዲዖች ናቸው።" [ተንቢህ ዘዊል አልባብ ገፅ 160]
ይህ ንግግር የሚገባው በአንተና በመሰብሰብና በተምይዕ ባለ ቤቶች ላይ ነው።
ሰባተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ የጥመት ቡድኖች መብዛት የሙስሊሞችን ግርማሞገስና አንድነት እንደበታተነ አረጋግጠዋል [ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 227 ጀምሮ ማየት ይቻላል] እንዲህ ያለውን ንግግር አምሳያውን ከሙመይዑ ሸይኽህ ሰምተሃል? ይህ ከመርከዝ ኢብኑ መስዑ ጥቅም፣ የመሰብሰብና ወደ ሰለፊያ መጠጋትን ከሚያወግዙ ዳዒዎች አይገጥምም።
ስምንተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ የጥመት ቡድኖች ወደ ትክክለኛው እምነት (ዐቂዳ) ከመጣራት ችላ በማለት እንደሚሰባሰቡ ጠቅሷል፣ እሱም ይህ ወደ ትክክለኛው ዐቂዳ መጣራቱ ኡማውን ይበታትነዋል በሚል ሙግት ነው። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ 253]
በሀበሻ ምድር ይህን አረጋግጦ የሚንቀሳቀስ ሰው በሙተሸዲድነት፣ በጭፍንተኝነትና በለተሚይነት ይተቻል (ይወረፋል)። ሸይኽ ሷሊህስ ለተሚይ ናቸው?!
ዘጠነኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ አህሉሱናዎችን የሚቃረኑ የጥመት ቡድኖች በሸሪዓዊ እውቀት ህግጋት ላይ መሃይሞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ 253]
አስረኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ የጥመት ቡድኖች መኖራቸውና ወደ እነዚህ የጥመት ቡድኖች መካተት ቀዳሚ የሌለው ቢድዐህ መሆኑን ጠቅሰዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ ገፅ 254]
እናንተ ሙመይዓዎች ሆይ! በዚህ ትስማማላችሁ?! ምክንያቱም የሰለፊያ ደዕዋን ግልፅ በማድረግ ለመርዳት፣ባንድራዋን ከፍ ለማድረግ፣ ከሷም በመከላከል ጥቅሟን ለማስከበር ሳይሆን የራሳችሁን ጥቅም ለማስከበር ብላችሁ ተጠቃላችኋልና። የተውሒድን እና የሱንናን ባንዲራ ከፍ በማድረግ የቆመ ሰው በተገለበጠችው ተፈጥሯችሁ እናንተ ዘንድ ሙተሸዲድ ነው።
አስራ አንደኛው: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ ቡድኖች ላይ ልዩነት የሚባል ነገር እንደሌለና በዚህ ምክንያት በሰልፎቻቸው ውስጥ ሁሉም የጥመት ቡድኖች እንደሚታዩ ገልፀዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ ገፅ 254]
እናንተ ሙመይዓዎች ሆይ! የመሰብሰብና ወላእና በራእ ከሚባለው እምነት ዐቂዳ ድሃ የሆናችሁ የተምይዕ ተጣሪዎች ሆይ! ይልቅ ወደ ወላእና በራእ የሚጣራ ሰው እናንተ ዘንድ ለተሚይ ሙተሸዲድ ነው። በውሸትና በቅጥፈት የሰለፊያን ልብስ የለበሱ ውሸታሞችን አላህ ይርገማቸው!!።
🔹ማጠቃለያ
ተጨባጩ ሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪዎች በጥቅሉም ሆነ በዝርዝር ከሸይኽ ሷሊህ አቋም ተቃራኒ ናቸው። ይልቁንም በሸይኹ መንጠልጠልና ሞኛሞኝ የሆኑ ተከታዮቻቸውን ሊያታልሉባቸው ፈልገው ነው።
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnShifa
https://www.tgoop.com/IbnShifa
——ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ አሉ:-
ሙመይዑ ዳውድ ያሲን ለራሱ ጉዳይ ሲል ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚን ከታላላቅ መሻይኾች መሆናቸውንና የተረጋጉ ልምድ ያላቸው እንደሆኑ በማወደስ በሸይኹ እውቀት መጠቀም ተገቢ እንደሆነ ጥሪ ያደረገባት የሆነችን ፅሁፍ አንብቤያለሁ።
ለዚህ ሴረኛ፣ አታላይ ለሆነው እና በእሱ መንገድ ለሚጓዙት የመሰብሰብ ተጣሪና የወላእና በራእ ዐቂዳ (እምነት) ጠላት ለሆኑ ዳዒዎች በሙሉ እንዲህ እላለሁ:-
በመጀመሪያ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ከታላላቅ የሱንና ዑለማዎች በመሆናቸው ጥርጥር የለውም!። ነገር ግን ማንኛውም ዓሊም ከንግግሩ የሚያዝና የሚመለስ አለው፣ በዚያ ዓሊምም ማስረጃ አይደረግም ለዚያ ዓሊም ማስረጃ ይፈለግለታል እንጂ፣ ይህ በሁሉም ዓሊሞች ላይ የሐቅ ባለ ቤቶች አካሄድ ነው።
ሁለተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚ ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ተቃራኒ ናቸው፣ እንደ ኢኽዋን፣ ሱሩሪየህ፣ሱፊየህና ሙመይዐህ… መሰል ከጥመት ቡድኖች ተቃራኒ ናቸው። ከእነዚህ ማስጠንቀቅና መራቅም ግዴታ መሆኑን ያምናሉ (ይመለከታሉ)፣ በኢትዮጵያ ያሉ ሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪዎች ይህ የሸይኹ አቋም አላቸውን?! እናንተ ቀጣፊዎች ሆይ! ከኢኽዋን ከሱሩሪየህ አስጠንቅቃችኋልን?! ይልቁንም ከነዚህ የጥመት ቡድኖች ሙሉ በሙሉ ጥቅልል ብላችሁ አልተቀላቀላችሁምን?! ታዲያ ለምንድነው ይህ ውሸት፣ ማለባበስና ማታለል?! ለምንድነው በሸይኹ ውስጥ መደበቅ የፈለጋችሁት?! ንፁህ አዕምሮ ላለው ሁሉ ጉዳያችሁ ግልፅልፅ ብሏል!፣ በአላህ ፈቃድ ለሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚም በሀበሻ ምድር የመሰብሰብና የማቅለጥ ተጣሪ የሆናችሁ በውሸት የሰለፊያን ልብስ ለባሾች ጉዳይ ግልፅ ይሆንላቸዋል።
ሶስተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚ ተንቢህ ዘዊል አልባብ በተሰኘው ኪታባቸው ገፅ 66 ላይ እጅግ በርካታ የሆኑ በቢድዐህ ባለ ቤቶች ላይ ጠንካራ የሆኑና በሱንና በመጣበቅ ላይ የሚያነሳሱ የሰለፎችን ፋና (ንግግሮችን) ጠቅሰዋል። ሙመይዓዎች እንዲህ ያሉ ጠንካራ የሆኑ የሰለፎችን ንግግሮች በሚመለከቱ ጊዜ "ከጊዜያችን ጋር አይሄድም፣ ለጊዜያችን ጥሩ አይደለም…" ይላሉ፣ ልክ ሙመይዑ ሸይኽህ ኢልያስ እንዳደረገው ማለት ነው።
አራተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ከቢድዐህ ባለ ቤቶች ጋር ከመቀማመጥ አስጠንቅቋል፣ በሰለፊያ ደዕዋ ላይ የሚፈጥረውን ተፅዕኖና አደጋውንም አብራርተው ገልፀዋል፣ በርካታ የሆኑ ግልፅ ማስረጃዎችንም አስቀምጠዋል። (ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 73 ጀምረህ ተመልከት)
አንተ አምታቹ ሆይ! ታዲያ በዚህ ተግባሩ ሸይኹን ተከትለሀዋል?!፣ ይልቅ እናንተ ወደዚህ አቋም የሚጣራችሁን ለተሚይ በማለት፣ ሙተሸዲድ በማለትና የደዕዋን መስለሃ አያውቅም በማለት ትተቹታላችሁ!!
አምስተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ ቢድዐህ ለመስፋፋቱ ዋነኛው ምክንያት መጥፎ ሰዎችን መቀማመጥ፣ ማድመጥና ዑለማዎች ዝም ማለታቸው (ባጢልና ሀቅን ግልፅ አድርገው አለመናገራቸው) መሆኑን ጠቅሰዋል። (ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 144 ጀምረህ ተመልከት)
ይህ ከኢኽዋን ጋር የተቀላቀሉ ሙመይዓዎች የወደቁበት ተግባር ሲሆን ከኢኽዋን ተከላክለዋል፣ ለሚያገኙት ጥቅማጥቅምና ገንዘብ መሰብሰብ ሲሉ በኢኽዋን ላይ መናገርንም ጠልተዋል።
ዳውድ ያሲን ሆይ! አላህን አትፈራም?! ባልተሰጠህ ነገር ብዙ የተሰጠህ ታስመስላለህ? ባልተሰጠው ነገር ብዙ ያለው የሚመስል ሰው ሁለት የማስመሰል ልብሶችን እንደሚለብስ አይነት ሰው ነው። በሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪ በሆኑ ሰዎች ሶፍ ውስጥ መጥፎ ተጣሪዎችን ምንኛ አበዛቸው?! አላህ አያብዛቸውና!!
ስድስተኛው: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እንዲህ ብለዋል:- "ለቢድዐህ አደገኝነት ከትልቁ ማስረጃ አንዱ ባለቤቶቿ፣ አራጋቢዎቿና ውዴታዋን ያጠጡት አካል ሐቅንና ባለቤቱን ይጠላሉ!፣ በተለይ ወደ ሱንና እና ቅኑን መንገድ ወደ መከተል የሚጣሩ ሰዎችን በማይግገባቸው ገለፃ ይገልጿቸዋል፣ ይልቁንስ ነገሩ በተቃራኒ ነው በእንደዛ አይነት ገለፃ ሊገለፁ የሚገቡት ትክክለኛው ሙብተዲዖች ናቸው።" [ተንቢህ ዘዊል አልባብ ገፅ 160]
ይህ ንግግር የሚገባው በአንተና በመሰብሰብና በተምይዕ ባለ ቤቶች ላይ ነው።
ሰባተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ የጥመት ቡድኖች መብዛት የሙስሊሞችን ግርማሞገስና አንድነት እንደበታተነ አረጋግጠዋል [ተንቢህ ዘዊል አልባብ ከገፅ 227 ጀምሮ ማየት ይቻላል] እንዲህ ያለውን ንግግር አምሳያውን ከሙመይዑ ሸይኽህ ሰምተሃል? ይህ ከመርከዝ ኢብኑ መስዑ ጥቅም፣ የመሰብሰብና ወደ ሰለፊያ መጠጋትን ከሚያወግዙ ዳዒዎች አይገጥምም።
ስምንተኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ የጥመት ቡድኖች ወደ ትክክለኛው እምነት (ዐቂዳ) ከመጣራት ችላ በማለት እንደሚሰባሰቡ ጠቅሷል፣ እሱም ይህ ወደ ትክክለኛው ዐቂዳ መጣራቱ ኡማውን ይበታትነዋል በሚል ሙግት ነው። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ 253]
በሀበሻ ምድር ይህን አረጋግጦ የሚንቀሳቀስ ሰው በሙተሸዲድነት፣ በጭፍንተኝነትና በለተሚይነት ይተቻል (ይወረፋል)። ሸይኽ ሷሊህስ ለተሚይ ናቸው?!
ዘጠነኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ አህሉሱናዎችን የሚቃረኑ የጥመት ቡድኖች በሸሪዓዊ እውቀት ህግጋት ላይ መሃይሞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ 253]
አስረኛ: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ የጥመት ቡድኖች መኖራቸውና ወደ እነዚህ የጥመት ቡድኖች መካተት ቀዳሚ የሌለው ቢድዐህ መሆኑን ጠቅሰዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ ገፅ 254]
እናንተ ሙመይዓዎች ሆይ! በዚህ ትስማማላችሁ?! ምክንያቱም የሰለፊያ ደዕዋን ግልፅ በማድረግ ለመርዳት፣ባንድራዋን ከፍ ለማድረግ፣ ከሷም በመከላከል ጥቅሟን ለማስከበር ሳይሆን የራሳችሁን ጥቅም ለማስከበር ብላችሁ ተጠቃላችኋልና። የተውሒድን እና የሱንናን ባንዲራ ከፍ በማድረግ የቆመ ሰው በተገለበጠችው ተፈጥሯችሁ እናንተ ዘንድ ሙተሸዲድ ነው።
አስራ አንደኛው: ሸይኽ ሷሊህ አስ-ሱሀይሚይ እነዚህ ቡድኖች ላይ ልዩነት የሚባል ነገር እንደሌለና በዚህ ምክንያት በሰልፎቻቸው ውስጥ ሁሉም የጥመት ቡድኖች እንደሚታዩ ገልፀዋል። [ተንቢሁ ዘዊል አልባብ ገፅ 254]
እናንተ ሙመይዓዎች ሆይ! የመሰብሰብና ወላእና በራእ ከሚባለው እምነት ዐቂዳ ድሃ የሆናችሁ የተምይዕ ተጣሪዎች ሆይ! ይልቅ ወደ ወላእና በራእ የሚጣራ ሰው እናንተ ዘንድ ለተሚይ ሙተሸዲድ ነው። በውሸትና በቅጥፈት የሰለፊያን ልብስ የለበሱ ውሸታሞችን አላህ ይርገማቸው!!።
🔹ማጠቃለያ
ተጨባጩ ሙመይዓዎችና የመሰብሰብ ተጣሪዎች በጥቅሉም ሆነ በዝርዝር ከሸይኽ ሷሊህ አቋም ተቃራኒ ናቸው። ይልቁንም በሸይኹ መንጠልጠልና ሞኛሞኝ የሆኑ ተከታዮቻቸውን ሊያታልሉባቸው ፈልገው ነው።
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnShifa
https://www.tgoop.com/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
.አይ ኢኽዋን
👆☔️☔️👆
💬 በየቦታው ንፁህ የሱና ሰዎች እየታሰሩ ሰለፍዮች ምንም ባላጠፉበት እየተንገላቱ ባለበት ኢኽዋኖች (ሙመይዓዎች) ጋር አንድ በመሆን በነሲሀ ቲቪ አማካኝነት ሚሊኒየም አዳራሽ ዛሬ የወጣቶች ሊግ ኮንፍረንስ ብለው ጠርተው ሲያበቁ
◉ ወንድ በአንድ ጎራ
◉ ሴቷ በአንድ ጎራ
👉
👉 በጣም ብዙ ታዳሚ መድረኩ ጥሎ እንደወጣ ሰማን።
☔️ ጌታችን ሆይ ጥራት ይገባህ።
◈ የኢኽዋንና የሙመይዓን ሸር እንድንረዳ እና እንድንርቃቸው ሰበብ ለሆናችሁን ኡለሞቻችን ተገቢውን ምንዳ አላህ ይመንዳችሁ።
👌 ሌላ ምንለው የለም።
@ሙ
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy
👆☔️☔️👆
💬 በየቦታው ንፁህ የሱና ሰዎች እየታሰሩ ሰለፍዮች ምንም ባላጠፉበት እየተንገላቱ ባለበት ኢኽዋኖች (ሙመይዓዎች) ጋር አንድ በመሆን በነሲሀ ቲቪ አማካኝነት ሚሊኒየም አዳራሽ ዛሬ የወጣቶች ሊግ ኮንፍረንስ ብለው ጠርተው ሲያበቁ
◉ ወንድ በአንድ ጎራ
◉ ሴቷ በአንድ ጎራ
👉
አሰልፈው ዲስኩራቸው ሲደሰኩሩ በመሀል ነሺዳ ብለው መድረኩ ምርኩዝ ዋሪዳ እያለ ሲነጅሱት
👉 በጣም ብዙ ታዳሚ መድረኩ ጥሎ እንደወጣ ሰማን።
☔️ ጌታችን ሆይ ጥራት ይገባህ።
◈ የኢኽዋንና የሙመይዓን ሸር እንድንረዳ እና እንድንርቃቸው ሰበብ ለሆናችሁን ኡለሞቻችን ተገቢውን ምንዳ አላህ ይመንዳችሁ።
👌 ሌላ ምንለው የለም።
@ሙ
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy
Telegram
Abu Imran Muhammed Mekonn
ዝም አንልም እኛ በህይወት እስካለን፤
👉 ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤
◎ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤
እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።
ያለወትን ሀሳብ 💡 ➢ @AbuImranAselefybot በሚለው ያድርሱኝ
⤵
↪ እቀበላለሁ ↩
⤴
➻ በተለይ ስህተት ካዩ በፍጥነት ይጠቁሙኝ
👉 ባለችው አቅማችን እንፋለማለን፤
◎ያበጠው ይፈንዳ ሲፈልግ ይተርተር፤
እውነት ይነገራል ቢጣፍጥም ቢመር።
ያለወትን ሀሳብ 💡 ➢ @AbuImranAselefybot በሚለው ያድርሱኝ
⤵
↪ እቀበላለሁ ↩
⤴
➻ በተለይ ስህተት ካዩ በፍጥነት ይጠቁሙኝ
🚫 ሸይኽ ሙሐመድ ሐያት የዋስትና መብት የሚያሳጣ ወንጀል ሰርተዋልን ?
በሰሜን ወሎ ዞን በሐራ ከተማ የመስጂደሶፋ ኢማም የነበሩት ሸይኽ ሙሐመድ ሓያትና ባልደረቦቻቸው ለሶስተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው የዋስትና መብት ተከልክለዋል ። ለመሆኑ እነዚህ ታሳሪዮች ወንጀላቸው ምንድነው ? ለዚህ ጥያቄ ፍትሃዊ ምላሽ ሊሰጥ የሚችል አካል ሊኖር አይችልም ። ምክንያቱም ሸይኽ ሙሐሀመድና ባልደረቦቻቸው የታሰሩት ወንጀል ሰርተው ስላልሆነ ። ይልቁንም ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮኻል እንዲሉ ሸይኹ በአስታራቂነት ፣ በሰላም ወዳድነት ፣ በታማኝነትና ሰው አክባሪነት ነው ሀገሬው የሚያውቃቸው ።
የሰሩት ወንጀል አለ ከተባለ የሙታን መንፈስና የቀብር አምልኮን ማውገዛቸውና አላህን ብቻ ተገዙ ማለታቸው ነው ። ሽርክን ፣ ቢዳዓን ፣ ሌብነትን ፣ ሱሰኝነትን ፣ ውሸታምነትን ፣ አታላይነትን መዋጋታቸው ነው ወንጀለኛ ሊያሰኛቸው የሚችለው ። አው በዚህ ተግባራቸው ይታወቃሉ ነገር ግን በመጅሊስ መስጂድ ነበር ይህን ሲያደርጉ የነበረው ከተባለ ተግባሩ ወንጀል አይደለም መታሰር ሳይሆን የነበረባቸው መስጂዱን ልቀቁ ነበር መባል የሚገባው ።
የሆነው ግን መስጂዱን ካስለቀቁ በኋላ ከነባልደረቦቻቸው እንቆቅልሽ በሚመስል ድራማ ፖሊስ ጣቢያ ቦታ የለም በማስባል በሳአታት ውስጥ ፍርድ ቤት አቅርቦ ወደ ማረሚያ ቤት ሄደው እንዲታሰሩና የምርመራ በሚል 10 ቀን እንዲቆዩ ተደረገ ። ‼ ከ10 ቀን ቦኋላ ዳግም ፍርድ ቤት ቀረቡ ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም ብሎ 7 ቀን አስጨመረ ዳግም ወደ ማረሚያ ተላኩ ቀጠሮ ደርሶ ለሶስተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ አሁንም ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም በሚል ተጨማሪ 7 ቀን አስጨምሮ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲመለሱ አስደረገ ።
የኛ ጥያቄ ለፖሊስ ምንድ ነው ፖሊስ የሚመረመረው ? ዳኛ የዋስትና መብት እንዲከለከሉ አድርጎ ለፖሊስ የዚህ አይነት መብት የሰጠው በምን አይነት ወንጀል ተከሰው ነው ? ኧረ ለመሆኑ ከሳሹስ ማን ነው ? የክስ ቻርጁስ ለተከሳሽ ተሰጥቶ መከላኪያ እንዲያቀርብ ተደርጓል ? ለመሆኑ የዋስትና መብት የሚያሰረከለክሉ የወንጀል አይነቶች ምንድናቸው ?
የህግ ባለሞያዎች እንደሚያስረዱት ከሆነ የዋስትና መብት ከሚያስከለክሉ የወንጀል አይነቶች ውስጥ :–
➡️ ሙስና ከሆነና ከ10 አመት በላይ የሚያስቀጣ ሲሆን
➡️ የዘረፋና የውንብድና ወንጀል ሆኖ የህይወት መጥፋት አስከትሎ ከ15 አመት በላይ የሚያስቀጣ ሲሆን
➡️ ተከሳሹ አድራሻ የሌለው ወይም ሊያጠፋ እንደሚችል ማረጋገጫ ሲቀርብና የመሳሰሉት ናቸው ይላሉ ። ታዲ በየትኛው ይሁን ሸይኽ ሙሐመድ የተከሰሱት ?
ፖሊስ ክስ ሳያስመሰርት ንብረት አፍርቶ ቤተሰብ መስርቶ ለመንግስት በዜግነት የተጠየቀውን እያሟላ የሚኖርን ንፁህ ዜጋ አሳስሮ እንደፈለገ ማቆየት ይችላል ማለት ነው ? ይህ ከሆነ የዜጎች በሰላም ወጥቶ የመግባትና የመኖር መብት የቱ ጋር ነው ያለው ? በዚህ ዘመን የዚህ አይነት የመብት ጥሰት ሲፈፀም ለምን የሚል ይጥፋ !!! ያውም ዶ/ር አብይ በሚመሩት የብልፅግና ፓርቲ ሀገሪቷን እየመራ ባለበት ዘመን ? ያሳፍራል ።
ለማንኛውም ሽይኽ ሙሐመድን ያሰራችሁ አካላት በዚህ መልኩ መብታቸውን ከመርገጥ በላይ ምን ታደርጉዋቸዋላች ? ለሳቸው እስር እረፍት የሚያገኙበትና ከጌታቸው ጋር ሸንጎ የሚቆዩበት ከለላ ነው ። በመሆኑም ቢታሰሩ ከወንጀል ንፁህ ስለሆኑ እረፍት ነው ። ቢፈቱ ተውሒድና ሱናን ማስተማር ነው ። ከሀገር ቢባረሩ እየተንሸራሸሩ ተውሒድን ማስፋፋት ነው ። ጠላቶቻቸው በሳቸው ምን ታደርጉ ይሆን ሁሉም ለሳቸው ፀጋ ነው በቁጭታችሁ ሙቱ ። አላህም ፊት ሰውም ፊት ታፍራላችሁ ።
ማስታወሻ ለሰለፍዮች እባካችሁን በዚህ መልኩ ፍፁም ጫፍ የወጣ የመብት ረገጣ ሲፈፀም መርማሪዮችን ቻሌንጅ አድርጉ ። ስለመብታችሁ ተከራከሩ ባላጋራዎቻችሁን መፈናፈኛ አሳጡ በሀገሪቱ ቃኑን ያዙዋቸው ቢያንስ እየሰሩት ያለው ደባ ሰው ይወቀው ። ሀገራችን ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ተበዳይ በደሉን ማስረዳት ከቻለ ፍ/ቤት መብቱ እንዲጠበቅለት ያደርጋል ። አብዛኛዎች ዳኞች ዳኝነታቸውን ለግል አመለካከታቸው ድል መቀዳጃ አድርገው አይጠቀሙም ። ይልቁንም የሚገርም ፍትህ ሲያሰፍኑ ይታያል ። ይህ መሬት ላይ ያለ እውነታ እንጂ ምናባዊ ምኞት አይደለም ። በራሴ ላይ ያየሁትና ከብዙዎች ለማረጋገጥ የቻልኩት እውነታ ነው ።
ተበዳይ በደሉን ማስረዳት ካልቻለ ዳኛ አያስረዳለትም ። ወይም እንዲህ በል አይለውም ይልቁንም ሊበሳጭበት ይችላል ። በመሆኑም ሰለፍዮች ሆይ ፖሊስ ወስዶ ሲመልሳችሁ የሚለውን ለመስማት ሳይሆን እሱን ለማፋጠጥ መሆን አለበት ፍ/ድ ቤት የምትሄዱት ።
ሸይኽ ሙሐመድና ወንድሞቻችን አብሽሩ እስሩ ለናንተ ክብር ነው ። የሰለፎቻችሁን ሱና ነው ህያው ያደረጋችሁት ። ጊዜያችሁን በዱዓእ ፣ በኢስቲጝፋር ፣ በተደሩዕ ፣ በሶብርና በሐቅ ላይ በመተዋወስ ተጠቀሙበት ።
አላህ ሸይኻችንን ከግፈኞች እጅ ነፃ ያውጣልን ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
በሰሜን ወሎ ዞን በሐራ ከተማ የመስጂደሶፋ ኢማም የነበሩት ሸይኽ ሙሐመድ ሓያትና ባልደረቦቻቸው ለሶስተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው የዋስትና መብት ተከልክለዋል ። ለመሆኑ እነዚህ ታሳሪዮች ወንጀላቸው ምንድነው ? ለዚህ ጥያቄ ፍትሃዊ ምላሽ ሊሰጥ የሚችል አካል ሊኖር አይችልም ። ምክንያቱም ሸይኽ ሙሐሀመድና ባልደረቦቻቸው የታሰሩት ወንጀል ሰርተው ስላልሆነ ። ይልቁንም ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮኻል እንዲሉ ሸይኹ በአስታራቂነት ፣ በሰላም ወዳድነት ፣ በታማኝነትና ሰው አክባሪነት ነው ሀገሬው የሚያውቃቸው ።
የሰሩት ወንጀል አለ ከተባለ የሙታን መንፈስና የቀብር አምልኮን ማውገዛቸውና አላህን ብቻ ተገዙ ማለታቸው ነው ። ሽርክን ፣ ቢዳዓን ፣ ሌብነትን ፣ ሱሰኝነትን ፣ ውሸታምነትን ፣ አታላይነትን መዋጋታቸው ነው ወንጀለኛ ሊያሰኛቸው የሚችለው ። አው በዚህ ተግባራቸው ይታወቃሉ ነገር ግን በመጅሊስ መስጂድ ነበር ይህን ሲያደርጉ የነበረው ከተባለ ተግባሩ ወንጀል አይደለም መታሰር ሳይሆን የነበረባቸው መስጂዱን ልቀቁ ነበር መባል የሚገባው ።
የሆነው ግን መስጂዱን ካስለቀቁ በኋላ ከነባልደረቦቻቸው እንቆቅልሽ በሚመስል ድራማ ፖሊስ ጣቢያ ቦታ የለም በማስባል በሳአታት ውስጥ ፍርድ ቤት አቅርቦ ወደ ማረሚያ ቤት ሄደው እንዲታሰሩና የምርመራ በሚል 10 ቀን እንዲቆዩ ተደረገ ። ‼ ከ10 ቀን ቦኋላ ዳግም ፍርድ ቤት ቀረቡ ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም ብሎ 7 ቀን አስጨመረ ዳግም ወደ ማረሚያ ተላኩ ቀጠሮ ደርሶ ለሶስተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ አሁንም ፖሊስ ምርመራዬን አልጨረስኩም በሚል ተጨማሪ 7 ቀን አስጨምሮ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲመለሱ አስደረገ ።
የኛ ጥያቄ ለፖሊስ ምንድ ነው ፖሊስ የሚመረመረው ? ዳኛ የዋስትና መብት እንዲከለከሉ አድርጎ ለፖሊስ የዚህ አይነት መብት የሰጠው በምን አይነት ወንጀል ተከሰው ነው ? ኧረ ለመሆኑ ከሳሹስ ማን ነው ? የክስ ቻርጁስ ለተከሳሽ ተሰጥቶ መከላኪያ እንዲያቀርብ ተደርጓል ? ለመሆኑ የዋስትና መብት የሚያሰረከለክሉ የወንጀል አይነቶች ምንድናቸው ?
የህግ ባለሞያዎች እንደሚያስረዱት ከሆነ የዋስትና መብት ከሚያስከለክሉ የወንጀል አይነቶች ውስጥ :–
➡️ ሙስና ከሆነና ከ10 አመት በላይ የሚያስቀጣ ሲሆን
➡️ የዘረፋና የውንብድና ወንጀል ሆኖ የህይወት መጥፋት አስከትሎ ከ15 አመት በላይ የሚያስቀጣ ሲሆን
➡️ ተከሳሹ አድራሻ የሌለው ወይም ሊያጠፋ እንደሚችል ማረጋገጫ ሲቀርብና የመሳሰሉት ናቸው ይላሉ ። ታዲ በየትኛው ይሁን ሸይኽ ሙሐመድ የተከሰሱት ?
ፖሊስ ክስ ሳያስመሰርት ንብረት አፍርቶ ቤተሰብ መስርቶ ለመንግስት በዜግነት የተጠየቀውን እያሟላ የሚኖርን ንፁህ ዜጋ አሳስሮ እንደፈለገ ማቆየት ይችላል ማለት ነው ? ይህ ከሆነ የዜጎች በሰላም ወጥቶ የመግባትና የመኖር መብት የቱ ጋር ነው ያለው ? በዚህ ዘመን የዚህ አይነት የመብት ጥሰት ሲፈፀም ለምን የሚል ይጥፋ !!! ያውም ዶ/ር አብይ በሚመሩት የብልፅግና ፓርቲ ሀገሪቷን እየመራ ባለበት ዘመን ? ያሳፍራል ።
ለማንኛውም ሽይኽ ሙሐመድን ያሰራችሁ አካላት በዚህ መልኩ መብታቸውን ከመርገጥ በላይ ምን ታደርጉዋቸዋላች ? ለሳቸው እስር እረፍት የሚያገኙበትና ከጌታቸው ጋር ሸንጎ የሚቆዩበት ከለላ ነው ። በመሆኑም ቢታሰሩ ከወንጀል ንፁህ ስለሆኑ እረፍት ነው ። ቢፈቱ ተውሒድና ሱናን ማስተማር ነው ። ከሀገር ቢባረሩ እየተንሸራሸሩ ተውሒድን ማስፋፋት ነው ። ጠላቶቻቸው በሳቸው ምን ታደርጉ ይሆን ሁሉም ለሳቸው ፀጋ ነው በቁጭታችሁ ሙቱ ። አላህም ፊት ሰውም ፊት ታፍራላችሁ ።
ማስታወሻ ለሰለፍዮች እባካችሁን በዚህ መልኩ ፍፁም ጫፍ የወጣ የመብት ረገጣ ሲፈፀም መርማሪዮችን ቻሌንጅ አድርጉ ። ስለመብታችሁ ተከራከሩ ባላጋራዎቻችሁን መፈናፈኛ አሳጡ በሀገሪቱ ቃኑን ያዙዋቸው ቢያንስ እየሰሩት ያለው ደባ ሰው ይወቀው ። ሀገራችን ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ተበዳይ በደሉን ማስረዳት ከቻለ ፍ/ቤት መብቱ እንዲጠበቅለት ያደርጋል ። አብዛኛዎች ዳኞች ዳኝነታቸውን ለግል አመለካከታቸው ድል መቀዳጃ አድርገው አይጠቀሙም ። ይልቁንም የሚገርም ፍትህ ሲያሰፍኑ ይታያል ። ይህ መሬት ላይ ያለ እውነታ እንጂ ምናባዊ ምኞት አይደለም ። በራሴ ላይ ያየሁትና ከብዙዎች ለማረጋገጥ የቻልኩት እውነታ ነው ።
ተበዳይ በደሉን ማስረዳት ካልቻለ ዳኛ አያስረዳለትም ። ወይም እንዲህ በል አይለውም ይልቁንም ሊበሳጭበት ይችላል ። በመሆኑም ሰለፍዮች ሆይ ፖሊስ ወስዶ ሲመልሳችሁ የሚለውን ለመስማት ሳይሆን እሱን ለማፋጠጥ መሆን አለበት ፍ/ድ ቤት የምትሄዱት ።
ሸይኽ ሙሐመድና ወንድሞቻችን አብሽሩ እስሩ ለናንተ ክብር ነው ። የሰለፎቻችሁን ሱና ነው ህያው ያደረጋችሁት ። ጊዜያችሁን በዱዓእ ፣ በኢስቲጝፋር ፣ በተደሩዕ ፣ በሶብርና በሐቅ ላይ በመተዋወስ ተጠቀሙበት ።
አላህ ሸይኻችንን ከግፈኞች እጅ ነፃ ያውጣልን ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
💬 ቀብር የሚበላውን
👉 በማዘጋጀት ላይ ነህ?
🚥 القبر يأكل الشحم واللحم ولا يأكل الإيمان
🚦 ቀብር ስብንም ስጋንም ይበላል! ኢማንን ግን አይበላም።
💡 አስተውል ያንተ ቀሪ ሀብት ቀብር የማይበላው የዘላለም ስንቅህ "ኢማን" ነው። እሱን በማፋፋት ላት ትጋ!
💬 ◉ ☔️ ➴ 👇👇👇
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10640
👉 በማዘጋጀት ላይ ነህ?
🚥 القبر يأكل الشحم واللحم ولا يأكل الإيمان
🚦 ቀብር ስብንም ስጋንም ይበላል! ኢማንን ግን አይበላም።
💡 አስተውል ያንተ ቀሪ ሀብት ቀብር የማይበላው የዘላለም ስንቅህ "ኢማን" ነው። እሱን በማፋፋት ላት ትጋ!
💬 ◉ ☔️ ➴ 👇👇👇
https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/10640
*قال: العلامة ربيع بن هادي حفظه الله:*
"الحدادية قوم غلاة، لا يفرقون بين الخطأ والبدعة، وبين السنّي والمبتدع، وقد نصبوا أنفسهم قضاة على الناس، فما وافقهم فهو السنّة، وما خالفهم فهو البدعة، هذا ليس من منهج السلف في شيء."
*[الحدادية مذهب خبيث/ص6]*https://www.tgoop.com/HussinAssilty
"الحدادية قوم غلاة، لا يفرقون بين الخطأ والبدعة، وبين السنّي والمبتدع، وقد نصبوا أنفسهم قضاة على الناس، فما وافقهم فهو السنّة، وما خالفهم فهو البدعة، هذا ليس من منهج السلف في شيء."
*[الحدادية مذهب خبيث/ص6]*https://www.tgoop.com/HussinAssilty
Telegram
قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
ሰበር ዜና
አልሀምዱሊላህ
ሸይኽ ሙሀመድ ሀያትና ከሳቸው ጋር የታሰሩ ወንድሞች በሰላም ተፈታዋል፣ ምስጋና ለአላህ ይገባው!!
https://www.tgoop.com/IbnShifa
አልሀምዱሊላህ
ሸይኽ ሙሀመድ ሀያትና ከሳቸው ጋር የታሰሩ ወንድሞች በሰላም ተፈታዋል፣ ምስጋና ለአላህ ይገባው!!
https://www.tgoop.com/IbnShifa
Telegram
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
እራስህን ሁል ጊዜ ለቁርኣንና ለሀዲስ ተጎታች አድርግ!
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
በአንድ ነገር ላይ ከቁርኣንና ከሀዲስ ማስረጃ ሳታገኝ አቋም አትያዝ!
ሁሌም ለሰዎች መልካምን ተመኝ!
ለሀቅ እንጂ ለሰዎች ወጋኝ አትሁን
🔷 ለመላው የሱና ቤተሰቦቻችን
ሸይኻችን ሸይኽ ሙሐመድ ሐያትና ወንድሞቻቸው ከቀደምቶቻቸው የግፍ ማዳ በመቋደስ ሱናቸውን ህያው አድርገው ከወንድሞቻቸውና ከቁርጥ ቀኑ ማህበረሰባቸው ጋር በሰላም ተገናኝተዋል ። የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ የተገባ ይሁን ። አጠቃላይ ሰለፍዮች የሓራ ወንድሞቻችን እንኳን ደስ ያላችሁ ። በያላችሁበት በሐቅ ላይ ፅናትና የባጢል ሀይሎችን በመረጃ የምትዋጉበት ሀይል አላህ ይስጣችሁ ።
የባጢል ሀይሎችም የተውሒድና የሱና ብርሃንን በመዳፋቸው ለመከለል መዳዳታቸው አይቀርም ። የሐቅ ባልተቤቶችም የተውሒድና ሱና ብርሃን ፓውዛ መዳፋቸው ተቃጥሎ እስኪሰበሰብ መልቀቃቸው አይቀርም ። መጨረሻው የሐቅ ቢሆንም ሰማይና ምድር እስካሉ የሐቅና ባጢል ግብ ግብ አይቀርም ። አላህን ፅናቱን እንጠይቀው አስባቦችንም እናስገኝ ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
ሸይኻችን ሸይኽ ሙሐመድ ሐያትና ወንድሞቻቸው ከቀደምቶቻቸው የግፍ ማዳ በመቋደስ ሱናቸውን ህያው አድርገው ከወንድሞቻቸውና ከቁርጥ ቀኑ ማህበረሰባቸው ጋር በሰላም ተገናኝተዋል ። የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ የተገባ ይሁን ። አጠቃላይ ሰለፍዮች የሓራ ወንድሞቻችን እንኳን ደስ ያላችሁ ። በያላችሁበት በሐቅ ላይ ፅናትና የባጢል ሀይሎችን በመረጃ የምትዋጉበት ሀይል አላህ ይስጣችሁ ።
የባጢል ሀይሎችም የተውሒድና የሱና ብርሃንን በመዳፋቸው ለመከለል መዳዳታቸው አይቀርም ። የሐቅ ባልተቤቶችም የተውሒድና ሱና ብርሃን ፓውዛ መዳፋቸው ተቃጥሎ እስኪሰበሰብ መልቀቃቸው አይቀርም ። መጨረሻው የሐቅ ቢሆንም ሰማይና ምድር እስካሉ የሐቅና ባጢል ግብ ግብ አይቀርም ። አላህን ፅናቱን እንጠይቀው አስባቦችንም እናስገኝ ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
👉 የመጅሊስ መሪዮች የሙስሊሙ መሪዮች ናቸውን ?
ክፍል አንድ
ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠቴ በፊት የሙስሊም መሪ በሚል በቁርኣንና ሐዲስ የመጡ መረጃዎች ሰለፎች የሙስሊም መሪዮች መታዘዝ ፣ እነርሱን አለ ማመፅ ፣ በአደባባይ ስለነርሱ ችግር አለመናገር ፣ ለእነርሱ ዱዓእ ማድረግ ፣ እያሉ በዐቂዳ ኪታብ ላይ የሚያሰፍሩትና ይህን የኻለፈ ከሱና ውጪ ይሆናል ። የቢዳዓ ባልተቤት ነው የሚሉት ማንን ነው የሚለውን ማወቅ ያስፈልጋል ።
ከላይ በተጠቀሰው መልኩ የኢስላም ሸሪዓ የሙስሊም መሪ የሚለው የሀገር መሪን ነው ። ይህ የሀገር መሪ የመሪነት ሸሪዓዊ እውቅና የሚያገኘው ከአራት በአንዱ መንገድ ነው ። እነርሱም የሚከተሉት ናቸው : –
አንደኛ –
በወሕይ ( በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ) ወይም በምርጫ የመሪነት ስልጣን ሲሰጠው ። ለዚህ ምሳሌ የኢስላም ሊቃውቶች የአቡበከር – ረዲየላሁ ዐንሁ – ከነብዩ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መሆኑ ነው ይላሉ ። አቡ በከርን የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ሊሞቱ በተቃረቡ ጊዜ በሳቸው ፋንታ ኢማም ሆኖ እንዲያሰግድ ማዘዛቸውን ሶሓቦች እንደመረጃ ወስደው እሳቸው ለዲናችን ሲመርጡት እንዴት እኛ ለዱንያችን አንመርጠውም ብለው ኸሊፋ እንዲሆኑ ተስማሙ ። በመሆኑም አቡበከር በወሕይ ነው የተመረጡት ይላሉ ።
ሁለተኛ –
ያለው መሪ ሲተካው ። ለዚህ የአቡ በከር ሊሞቱ ሲሉ የመሪነቱን ስልጣን ለዑመር መስጠታቸው መረጃ ነው ።
ሶስተኛ –
በሹራ ( በተወሰኑ ሰዎች ምክክር ) የመሪነት ስልጣን ሲሰጠው ። ለዚህ ምሳሌው ዑመር ተመካክረው መሪ እንዲመርጡ ስድስት ሶሓቦችን ሰይመው ዑስማን ኢብኑ ዐፋንን መምረጣቸው ።
አራተኛ –
በመሳሪያ አሸንፎ ስልጣን ከያዘ ። ለዚህ ምሳሌ የዐ/መሊክ ኢብኑ መርዋን ዐብዱላህ ኢብኑ ዙበይርን አሸንፎ ስልጣን መያዝ ይጠቀሳል ። የዐ/መሊክና የዐብዱላሂ ኢብኑ ዙበይርን ሁኔታ በሙስሊም መሪ ላይ በመሳሪያ እሱን ለመጣል መውጣት ይቻላል ወይ የሚል ጥያቄ እንዳያስነሳ የዚድ ኢብኑ ሙዓዊያ ከሞተ በኋላ ዐብዱል መሊክ ሻም ላይ ዐብዱላህ ኢብኑ ዙበይር መካ ላይ ሙባየዓ ተደርጎላቸው ስለነበረ በአንድ ጊዜ ሁለት መሪ ስለማይኖር ያሸነፈው መሪ ሆኗል ። ይሁን እንጂ አንድ የሙስሊም መሪ እያለ ያፈነገጡ ሀይሎች መሳሪያ ይዘው ወጥተው መሪውን ጥለው የራሳቸውን መሪ ቢሾሙ መሳሪያ ይዘው አፈንግጠው መውጣታቸው ይወገዛል ። ነገር ግን ለመሪው እውቅና ይሰጣል ። ኢስላም በሙስሊም መሪ ላይ አምፆ መውጣትን ይከለክላል ይሁን እንጂ ያለው መሪ ደካማ ሆኖ የወጣው አሸንፎ ስልጣን ከያዘ ስልጣኑን ያረጋግጣል ። በሱ ላይም ማመፅን ይከለክላል ። ይህ የኢስላም ሸሪዓ ስርአት አልበኝነትን እንዴት እንደሚዋጋ ያሳያል ።
ከዚህ ውጪ ያለ አካል የሙስሊም መሪነት ስያሜም ሆነ ተከትለው የሚመጡ ሸሪዓዊ መብቶች አይሰጠውም ።
የሙስሊም መሪ ተግባር
የሙስሊም መሪ ሲባል ሀገር የሚመራ ፣ ድንበር የሚያስጠብቅ ፣ ከሌሎች ሀገሮች ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማድረግ የሀገርና የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ ፣ ህግና መመሪያ አውጥቶ ተግባራዊ እንዲሆን የሚያደርግ ፣ ያጠፉትን የሚቀጣና የመሳሰሉ ተግባራትን የሚፈፅም ነው ።
ይህ መሪ ሀገርን በሚመራ ጊዜ በቁርኣንና ሐዲስ ከመራ ሷሊሕ መሪ ይባላል ። ቁርኣንና ሐዲስ የበላይ ህግ ናቸው ። በሌላ መዳኘት አይፈቀድም እያለ ለጥቅምና ለስልጣን ብሎ በሰው ሰራሽ ህግ ከመራ ፋሲቅ ይባላል ። ይህን መሪ በመልካም ሰምቶ መታዘዝ ግድ ነው ።
በሀገር መሪ ስር ያሉ ባለ ስልጣናት ሚና
አንድ የሀገር መሪ በስሩ የተለያዩ ባለ ስልጣናት ይኖራሉ ። እነዚያ ባለስልጣናት ከዋናው መሪ በተሰጣቸው የማስተዳደር ስልጣን ልክ በመልካም ካዘዙ መታዘዛቸው ግድ ይሆናል ። ይህ ማለት በአንድ ሀገር የተለያየ መሪ አለ ማለት አይደለም ። ከዋናው መሪ በሚመጣላቸው መመሪያ ስለሚያስተዳድሩ እነርሱን መታዘዝ ዋናውን መሪ እንደ መታዘዝ ስለሆነ ነው ።
የዑለሞች ሚናና ያላቸው መብት በኢስላም
መሪዮችንና ዑለሞችን መታዘዝ በኢስላም ትልቅ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ነው ። ዑለሞች በመሪዮች ስር ናቸው እነርሱን መታዘዝ ማለት መሪዮችን እንደመታዘዝ አይደለም ። ዑለሞች በዲን ጉዳይ ላይ ሸሪዓው ባዘዘው ሲያዙ ነው ሊታዘዟቸው ግድ የሚሆነው ። የሀገር መሪ ግን ሀገሪቱን ለማስተዳደርና የሀገርና የህዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያጣቸውን ህጎች አላህን ማመፅ እስከሌለበት መታዘዝ ግድ ነው ። ከእነዚህ ውስጥ ከመንገድ ትራንስፖርት ህጎች ጋር የተገናኘ ፣ የዜግነትና ኢሚግሬሽን ህጎችን የመሰለ ፣ የመሬት አስተዳደርን ህጎችን የመሰለ ፣ የአየርና የየብስ ትራንስፖርትን ህጎችን የመሰለ ፣ የፀጥታና ደህንነት ህጎችንና ወዘተርፈ የመሳሰሉ ህጎች ይገኙበታል ።
ይህ ከላይ የተጠቀሱት የዑለሞች መታዘዝ የሚለው ዑለሞቹ አላህን የሚፈሩና በሸሪዓ የሚመሩ ሲሆኑ ነው ። አላህንና መልእክተኛውን የሚፃረሩ ከሆኑ እነርሱን መታገል እንደ ጂሃድ ነው የሚቆጠረው ።
በመሪዮችና በዑለሞች መካከል ያለው ልዩነት ።
አንደኛ –
መሪ ቃል ኪዳን አለው ዐሊም ቃል ኪዳን የለውም ።
ሁለተኛ –
በየደረጃው ያለን ቅጣት ተፈፃሚ እንዲሆን ማድረግ ለመሪ እንጂ ለዓሊም አይገባም ።
ሶስተኛ –
መሪ ቢያስርም ቢገርፍም መታገስ ግድ ነው ። ዐሊም የዚህ አይነት ስልጣን የለውም ።
አራተኛ –
መሪን በአደባባሪ ስህተቱን መግለፅ አይፈቀድም ። የዓሊም ስህተት በአደባባይ መግለፅ ግዴታ ሊሆን ይችላል ።
አምስተኛ –
በአንድ ሀገር ከአንድ በላይ መሪ መኖር አይችልም ። የዑለሞች መብዛት በጣም አስፈላጊ ነው ።
ስድስተኛ –
መሪ በተለያዩ ክልሎችና ዞኖች ምትኮች ይኖሩታል ። ዓሊም የዚህ አይነት የስልጣን ሰንሰለት የለውም ።
ሰባተኛ –
ወታደር የማዝመትና ድንበር ማስጠበቅ የመሪ ስልጣን ነው ዓሊም የዚህ ስልጣን የለውም ።
ስምንተኛ –
ዘካን አስገድዶ የመሰብሰብ መብት የመሪ እንጂ የዓሊም አይደለም ።
ዘጠነኛ –
ዓሊም ሸሪዐዊ ብይን ይናገራል እንጂ እንዲተገበር ማስገደድ አይችልም መሪ ግን ይችላል ።
አስረኛ –
መሪ የሀገርና የህዝብን ደህንነት ለማስጠበቅ የደህንነት ሰራተኞች ሊኖሩት ይገባል ። ለዓሊም ይህ መብት የለውም ።
እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ በመሪና በዓሊም መካከል ያሉ ልዩነቶች ናቸው ።
አላህ ካለ ይቀጥላል ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
ክፍል አንድ
ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠቴ በፊት የሙስሊም መሪ በሚል በቁርኣንና ሐዲስ የመጡ መረጃዎች ሰለፎች የሙስሊም መሪዮች መታዘዝ ፣ እነርሱን አለ ማመፅ ፣ በአደባባይ ስለነርሱ ችግር አለመናገር ፣ ለእነርሱ ዱዓእ ማድረግ ፣ እያሉ በዐቂዳ ኪታብ ላይ የሚያሰፍሩትና ይህን የኻለፈ ከሱና ውጪ ይሆናል ። የቢዳዓ ባልተቤት ነው የሚሉት ማንን ነው የሚለውን ማወቅ ያስፈልጋል ።
ከላይ በተጠቀሰው መልኩ የኢስላም ሸሪዓ የሙስሊም መሪ የሚለው የሀገር መሪን ነው ። ይህ የሀገር መሪ የመሪነት ሸሪዓዊ እውቅና የሚያገኘው ከአራት በአንዱ መንገድ ነው ። እነርሱም የሚከተሉት ናቸው : –
አንደኛ –
በወሕይ ( በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ) ወይም በምርጫ የመሪነት ስልጣን ሲሰጠው ። ለዚህ ምሳሌ የኢስላም ሊቃውቶች የአቡበከር – ረዲየላሁ ዐንሁ – ከነብዩ በኋላ የሙስሊሞች መሪ መሆኑ ነው ይላሉ ። አቡ በከርን የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – ሊሞቱ በተቃረቡ ጊዜ በሳቸው ፋንታ ኢማም ሆኖ እንዲያሰግድ ማዘዛቸውን ሶሓቦች እንደመረጃ ወስደው እሳቸው ለዲናችን ሲመርጡት እንዴት እኛ ለዱንያችን አንመርጠውም ብለው ኸሊፋ እንዲሆኑ ተስማሙ ። በመሆኑም አቡበከር በወሕይ ነው የተመረጡት ይላሉ ።
ሁለተኛ –
ያለው መሪ ሲተካው ። ለዚህ የአቡ በከር ሊሞቱ ሲሉ የመሪነቱን ስልጣን ለዑመር መስጠታቸው መረጃ ነው ።
ሶስተኛ –
በሹራ ( በተወሰኑ ሰዎች ምክክር ) የመሪነት ስልጣን ሲሰጠው ። ለዚህ ምሳሌው ዑመር ተመካክረው መሪ እንዲመርጡ ስድስት ሶሓቦችን ሰይመው ዑስማን ኢብኑ ዐፋንን መምረጣቸው ።
አራተኛ –
በመሳሪያ አሸንፎ ስልጣን ከያዘ ። ለዚህ ምሳሌ የዐ/መሊክ ኢብኑ መርዋን ዐብዱላህ ኢብኑ ዙበይርን አሸንፎ ስልጣን መያዝ ይጠቀሳል ። የዐ/መሊክና የዐብዱላሂ ኢብኑ ዙበይርን ሁኔታ በሙስሊም መሪ ላይ በመሳሪያ እሱን ለመጣል መውጣት ይቻላል ወይ የሚል ጥያቄ እንዳያስነሳ የዚድ ኢብኑ ሙዓዊያ ከሞተ በኋላ ዐብዱል መሊክ ሻም ላይ ዐብዱላህ ኢብኑ ዙበይር መካ ላይ ሙባየዓ ተደርጎላቸው ስለነበረ በአንድ ጊዜ ሁለት መሪ ስለማይኖር ያሸነፈው መሪ ሆኗል ። ይሁን እንጂ አንድ የሙስሊም መሪ እያለ ያፈነገጡ ሀይሎች መሳሪያ ይዘው ወጥተው መሪውን ጥለው የራሳቸውን መሪ ቢሾሙ መሳሪያ ይዘው አፈንግጠው መውጣታቸው ይወገዛል ። ነገር ግን ለመሪው እውቅና ይሰጣል ። ኢስላም በሙስሊም መሪ ላይ አምፆ መውጣትን ይከለክላል ይሁን እንጂ ያለው መሪ ደካማ ሆኖ የወጣው አሸንፎ ስልጣን ከያዘ ስልጣኑን ያረጋግጣል ። በሱ ላይም ማመፅን ይከለክላል ። ይህ የኢስላም ሸሪዓ ስርአት አልበኝነትን እንዴት እንደሚዋጋ ያሳያል ።
ከዚህ ውጪ ያለ አካል የሙስሊም መሪነት ስያሜም ሆነ ተከትለው የሚመጡ ሸሪዓዊ መብቶች አይሰጠውም ።
የሙስሊም መሪ ተግባር
የሙስሊም መሪ ሲባል ሀገር የሚመራ ፣ ድንበር የሚያስጠብቅ ፣ ከሌሎች ሀገሮች ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማድረግ የሀገርና የህዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ ፣ ህግና መመሪያ አውጥቶ ተግባራዊ እንዲሆን የሚያደርግ ፣ ያጠፉትን የሚቀጣና የመሳሰሉ ተግባራትን የሚፈፅም ነው ።
ይህ መሪ ሀገርን በሚመራ ጊዜ በቁርኣንና ሐዲስ ከመራ ሷሊሕ መሪ ይባላል ። ቁርኣንና ሐዲስ የበላይ ህግ ናቸው ። በሌላ መዳኘት አይፈቀድም እያለ ለጥቅምና ለስልጣን ብሎ በሰው ሰራሽ ህግ ከመራ ፋሲቅ ይባላል ። ይህን መሪ በመልካም ሰምቶ መታዘዝ ግድ ነው ።
በሀገር መሪ ስር ያሉ ባለ ስልጣናት ሚና
አንድ የሀገር መሪ በስሩ የተለያዩ ባለ ስልጣናት ይኖራሉ ። እነዚያ ባለስልጣናት ከዋናው መሪ በተሰጣቸው የማስተዳደር ስልጣን ልክ በመልካም ካዘዙ መታዘዛቸው ግድ ይሆናል ። ይህ ማለት በአንድ ሀገር የተለያየ መሪ አለ ማለት አይደለም ። ከዋናው መሪ በሚመጣላቸው መመሪያ ስለሚያስተዳድሩ እነርሱን መታዘዝ ዋናውን መሪ እንደ መታዘዝ ስለሆነ ነው ።
የዑለሞች ሚናና ያላቸው መብት በኢስላም
መሪዮችንና ዑለሞችን መታዘዝ በኢስላም ትልቅ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ነው ። ዑለሞች በመሪዮች ስር ናቸው እነርሱን መታዘዝ ማለት መሪዮችን እንደመታዘዝ አይደለም ። ዑለሞች በዲን ጉዳይ ላይ ሸሪዓው ባዘዘው ሲያዙ ነው ሊታዘዟቸው ግድ የሚሆነው ። የሀገር መሪ ግን ሀገሪቱን ለማስተዳደርና የሀገርና የህዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያጣቸውን ህጎች አላህን ማመፅ እስከሌለበት መታዘዝ ግድ ነው ። ከእነዚህ ውስጥ ከመንገድ ትራንስፖርት ህጎች ጋር የተገናኘ ፣ የዜግነትና ኢሚግሬሽን ህጎችን የመሰለ ፣ የመሬት አስተዳደርን ህጎችን የመሰለ ፣ የአየርና የየብስ ትራንስፖርትን ህጎችን የመሰለ ፣ የፀጥታና ደህንነት ህጎችንና ወዘተርፈ የመሳሰሉ ህጎች ይገኙበታል ።
ይህ ከላይ የተጠቀሱት የዑለሞች መታዘዝ የሚለው ዑለሞቹ አላህን የሚፈሩና በሸሪዓ የሚመሩ ሲሆኑ ነው ። አላህንና መልእክተኛውን የሚፃረሩ ከሆኑ እነርሱን መታገል እንደ ጂሃድ ነው የሚቆጠረው ።
በመሪዮችና በዑለሞች መካከል ያለው ልዩነት ።
አንደኛ –
መሪ ቃል ኪዳን አለው ዐሊም ቃል ኪዳን የለውም ።
ሁለተኛ –
በየደረጃው ያለን ቅጣት ተፈፃሚ እንዲሆን ማድረግ ለመሪ እንጂ ለዓሊም አይገባም ።
ሶስተኛ –
መሪ ቢያስርም ቢገርፍም መታገስ ግድ ነው ። ዐሊም የዚህ አይነት ስልጣን የለውም ።
አራተኛ –
መሪን በአደባባሪ ስህተቱን መግለፅ አይፈቀድም ። የዓሊም ስህተት በአደባባይ መግለፅ ግዴታ ሊሆን ይችላል ።
አምስተኛ –
በአንድ ሀገር ከአንድ በላይ መሪ መኖር አይችልም ። የዑለሞች መብዛት በጣም አስፈላጊ ነው ።
ስድስተኛ –
መሪ በተለያዩ ክልሎችና ዞኖች ምትኮች ይኖሩታል ። ዓሊም የዚህ አይነት የስልጣን ሰንሰለት የለውም ።
ሰባተኛ –
ወታደር የማዝመትና ድንበር ማስጠበቅ የመሪ ስልጣን ነው ዓሊም የዚህ ስልጣን የለውም ።
ስምንተኛ –
ዘካን አስገድዶ የመሰብሰብ መብት የመሪ እንጂ የዓሊም አይደለም ።
ዘጠነኛ –
ዓሊም ሸሪዐዊ ብይን ይናገራል እንጂ እንዲተገበር ማስገደድ አይችልም መሪ ግን ይችላል ።
አስረኛ –
መሪ የሀገርና የህዝብን ደህንነት ለማስጠበቅ የደህንነት ሰራተኞች ሊኖሩት ይገባል ። ለዓሊም ይህ መብት የለውም ።
እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ በመሪና በዓሊም መካከል ያሉ ልዩነቶች ናቸው ።
አላህ ካለ ይቀጥላል ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
🚫 የመጅሊስ መሪዮች የሙስሊሙ መሪዮች ናቸውን ?
ክፍል ሁለት
በእስልምና የሙስሊም መሪነት ስልጣን የሚረጋገጠው ሸሪዓው ባስቀመጠው መስፈርት ነው ። በክፍል አንድ ፁፌ ለማየት እንደሞከርነው የሙስሊም መሪ ከአራቱ በአንዱ መንገድ ወደ ስልጣን ከመጣ የሀገር መሪ ይሆናል ። የዚህን ጊዜ እሱንና በስሩ ያሉ በተለያየ የስልጣ ደረጃ ያስቀመጣቸውን በመልካም መታዘዝ ግድ ነው ።
ሌላው በአንድ ሀገር በአንድ ጊዜ ሁለት መሪ እንዲኖር ኢስላም አይፈቅም ። አንድ መሪ ሀገሪቱን እያስተዳደረ እያለ የሆነ አካል አፈንግጦ የእሱን ስልጣን ለመያዝ ከመጣ ከኋላ የመጣውን ማስወገድ ነው ሸሪያው የሚያዘው ። በመሆኑም የሙስሊም መሪ የሚባለውና ቁርኣንና ሐዲስ ላይ የመጡ መረጃዎችም ሆነ የሰለፎች ንግግሮች የሚመለከቱት የዚህ አይነቱን መሪ ነው ። ዑለሞችን በተመለከተ ባለፈው ፁፋችን መብታቸውና ከሀገር መሪ ጋር ያላቸውን ልዩነት አይተናል ።
ከዚህ ውጪ የሙስሊም መሪ ተብሎ በአደባባይ ስሙን ማንሳትም ሆነ ጥፋቱን መናገር አይቻልም የሚባልለት አካል የለም ።
የአንድ ተቋም መሪዮችን በተመለከተ በሙስሊም ሀገር ላይ የሀገር መሪው የሾመውም ቢሆን በተሾመበት ዘርፍ ላይ በመልካም ዚያዝ መታዘዝ እንጂ የሙስሊም መሪ የሚል መጠሪያ አይሰጠውም ። የዚህ አይነቱ መሪ የፈለገው ስልጣን ኖሮት ሸሪዓን የሚቃረን መመሪያ አምጥቶ ሙስሊሙን ቁርኣንና ሐዲስን የሚቃረን ተግባር እንዲፈፅም አስገድዳለሁ ቢል እሱን መታገልና ጥመቱን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ መግለፅ የሰለፎች መንገድ ነው ። ለዚህ ትልቁ ማሳያ በነ መእሙን ዘመን የመጅሊሰል አዕላ ዋና ቃዲ የነበረው አሕመድ ኢብኑ አቢ ዱኣድ ከኢማሙ አሕመድ ጋር የነበረውን ሁኔታ ሰለፍያን ለሚያውቅ የአደባባይ ሚስጢር ነው ።
ልብ እንበል አሕመድ ኢብኑ አቢ ዱኣድ ስልጣን የተሰጠው በሙስሊም መሪ ነው ። ነገር ግን ቁርኣን የአላህ ቃል አይደለም ባለ ጊዜ ኢማሙ አሕመድ በአደባባይ ነበር ከሱ ሲያስጠነቅቁና ረድ ሲያደርጉበት የነበረው ። ሌላኛው የኢስላም ሊቅ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ በሙስሊም መሪ ስልጣን የተሰጣቸውን የአሻዒራና የሱፍይ መሪዮች ላይ ኪታብ በመፃፍ እንዴት ረድ እንዳደረገና ከእነርሱ በአደባባይ እንዳስጠነቀቁ ለሚያውቅ ከሀገር መሪ ውጪ ያሉ አካላትን የሙስሊም መሪዮች የሚል ጅህልና ቤት የሰራበት ሰው መሆኑን ያውቃል ።
ኢኽዋኖች በተለያዩ የሙስሊም ሀገሮች ላይ በሚስጢር አደረጃጀቶችን በመፍጠር በመሪ ላይ ራሳቸውን በመሾም ቃል ኪዳን ሲያስገቡ ያልጠበቁት ቅጣት ሲያገኛቸው በተለያዩ የካፊር ሀገሮች ላይ የተለያዩ ተቋማትን በመክፈት ራሳቸውን የሙስሊሙ መሪ ብለው መጣራትና መሾም ጀመሩ ።!!!
ሀገራችን ላይ ኢኽዋኖች ከግብፅ ይዘውት በመጡት የአደረጃጀት ስርኣት ውስጥ ለውስጥ ሲሰሩ ከቆዩ በኋላ አሁን የመጅሊሱን ወንበር ሲቆናጠጡ እኛ የሙስሊሙ መሪዮች ነን ማለት ጀመሩ ። ደቀመዛሙርቶቻቸውም ያስተጋቡላቸው ጀመር ። ዶ/ር ጀይላን ሐረር ላይ በአሁኑ ሰኣት ወደዳችሁም ጠላችሁም የሙስሊሙ መንግስት እኛ ነን አለ ።‼ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ነሒሓዎች የ2016 ረመዳን መቀበያ ብለው ሚሊኒየም ላይ ባዘጋጁት ፕሮግራም ላይ ዲን መመካከር ነው ብሎ ለማን የሚለውን ሲገል ለአላህ ፣ ለመፅሐፉ ፣ ለመልእክተኛው ፣ ለመሪዮች ( ለሙስሊም መሪዮች) የሚለው ጋር ሲደርስ ይህንን አንዴ ለኔ አድርጉት እስኪ ነበር ያለው ። !!! ይህ እነዚህ አካላት ያላቸው የስልጣን ትማት ደረጃ የት እንደ ደረሰ የሚያሳይ ነው ።
እነዚህ የመጅሊስ መሪዮች በመንግስት የተሰጣቸው ስልጣን የሐጅና ዑምራ ጉዳይ እንዲሁም በእነርሱ ስር መተዳደር የሚፈልግ ማህበረሰብ እጅ ላይ ያለውን መስጂድና መድረሳ ማስተዳደር ነው ። ይህ ሀገሪቱ የምትከተለው የብዝሀነትና የሁሉም መብት በግልም ይሁን በቡድን ዜጎች እምነታቸውን በነፃነት የመማር የማስተማር ፣ የመደራጀት መብት እንደጠበቀ ሆኖ ነው ።
በመሆኑም እነዚህ አካላት የሙስሊሙ መሪ ሳይሆኑ የተቋም መሪዮች ናቸው ። በአደባባይ ሸሪዓን ሲጥሱ ፣ ቁርኣንና ሐዲስን ሲቃረኑ ፣ ከቁርኣንና ሐዲስ ውጪ እነርሱ ነገሮችን ሐላልና ሐራም ሲያደርጉ በአደባባይ ስህተታቸው ይነገራል ። ረድ ይደረግባቸዋል ማህበረሰቡን ተጠንቀቋቸው ይባላል ።
እኛ እነዚህን አካላት የሙስሊሙ መንግስት ነን ሲሉ ይህ ስልጣን ማን ነው የሰጣችሁ እንላቸዋለን ። ሸሪዓ ወይስ የሀገሪቱ መሪ ? ለመሆኑ ሙስሊሞች ፓስፖርት ሲፈልጉ ወደ መጅሊስ ነው የሚሄዱት ? በድንበር ሲጣሉ ወደናንተ ነው የሚመጡት ? ከሀገር ለመውጣት ቪዛ ሲፈልጉ በየትኛው ቢሯችሁ ነው የምታስናግዷቸው ? ለመሆኑ የመከላኬያ ሚኒስትራችሁ ማን ነው ? የውጪ ጉዳይ ሚኒስትራችሁስ ? ስንት ሀገሮች ላይ ነው አምባሳደር ያላችሁ ? የሚሉና ሌሎችም ጥያቄዎችን እንጠይቃቸዋለን ። የሚገርመው የናንተው አይደለም ። ይልቁንም በሰለፍያ ቀሚስ ውስጥ ተደብቀው እናንተን የሙስሊሙ መሪዮች ናቸው የሚሉት ኢኽዋኖች ናቸው ።
ሰለፍዮች ሆይ የመጅሊስ መሪዮችን የሙስሊሙ መሪዮች ናቸው የሚሉዋችሁ አካላት ሺህ ጊዜ ምለው ተገዝተው ሰለፍዮች ነን ቢሉዋችሁም አትመኑዋቸው የደበቁትን ማንነታቸው እየገለፁ ያሉ ኢኽዋኖች ናቸው ። ሊበሉዋት ያሰቡዋትን አሞራ ጅግራ ይሉዋታል እንደሚባለው ወደ ሚቋምጡለት ስልጣን በሰለፍያ ስም ለመጠጋት የሚያደርጉት ከንቱ ሙከራ ነው ። በመሆኑም ለየትኞቹም ኢኽዋኖች የምንላቸው የሙስሊሙ መሪ አይደላችሁም በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።
ተፈፀመ
http://www.tgoop.com/bahruteka
ክፍል ሁለት
በእስልምና የሙስሊም መሪነት ስልጣን የሚረጋገጠው ሸሪዓው ባስቀመጠው መስፈርት ነው ። በክፍል አንድ ፁፌ ለማየት እንደሞከርነው የሙስሊም መሪ ከአራቱ በአንዱ መንገድ ወደ ስልጣን ከመጣ የሀገር መሪ ይሆናል ። የዚህን ጊዜ እሱንና በስሩ ያሉ በተለያየ የስልጣ ደረጃ ያስቀመጣቸውን በመልካም መታዘዝ ግድ ነው ።
ሌላው በአንድ ሀገር በአንድ ጊዜ ሁለት መሪ እንዲኖር ኢስላም አይፈቅም ። አንድ መሪ ሀገሪቱን እያስተዳደረ እያለ የሆነ አካል አፈንግጦ የእሱን ስልጣን ለመያዝ ከመጣ ከኋላ የመጣውን ማስወገድ ነው ሸሪያው የሚያዘው ። በመሆኑም የሙስሊም መሪ የሚባለውና ቁርኣንና ሐዲስ ላይ የመጡ መረጃዎችም ሆነ የሰለፎች ንግግሮች የሚመለከቱት የዚህ አይነቱን መሪ ነው ። ዑለሞችን በተመለከተ ባለፈው ፁፋችን መብታቸውና ከሀገር መሪ ጋር ያላቸውን ልዩነት አይተናል ።
ከዚህ ውጪ የሙስሊም መሪ ተብሎ በአደባባይ ስሙን ማንሳትም ሆነ ጥፋቱን መናገር አይቻልም የሚባልለት አካል የለም ።
የአንድ ተቋም መሪዮችን በተመለከተ በሙስሊም ሀገር ላይ የሀገር መሪው የሾመውም ቢሆን በተሾመበት ዘርፍ ላይ በመልካም ዚያዝ መታዘዝ እንጂ የሙስሊም መሪ የሚል መጠሪያ አይሰጠውም ። የዚህ አይነቱ መሪ የፈለገው ስልጣን ኖሮት ሸሪዓን የሚቃረን መመሪያ አምጥቶ ሙስሊሙን ቁርኣንና ሐዲስን የሚቃረን ተግባር እንዲፈፅም አስገድዳለሁ ቢል እሱን መታገልና ጥመቱን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ መግለፅ የሰለፎች መንገድ ነው ። ለዚህ ትልቁ ማሳያ በነ መእሙን ዘመን የመጅሊሰል አዕላ ዋና ቃዲ የነበረው አሕመድ ኢብኑ አቢ ዱኣድ ከኢማሙ አሕመድ ጋር የነበረውን ሁኔታ ሰለፍያን ለሚያውቅ የአደባባይ ሚስጢር ነው ።
ልብ እንበል አሕመድ ኢብኑ አቢ ዱኣድ ስልጣን የተሰጠው በሙስሊም መሪ ነው ። ነገር ግን ቁርኣን የአላህ ቃል አይደለም ባለ ጊዜ ኢማሙ አሕመድ በአደባባይ ነበር ከሱ ሲያስጠነቅቁና ረድ ሲያደርጉበት የነበረው ። ሌላኛው የኢስላም ሊቅ ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ በሙስሊም መሪ ስልጣን የተሰጣቸውን የአሻዒራና የሱፍይ መሪዮች ላይ ኪታብ በመፃፍ እንዴት ረድ እንዳደረገና ከእነርሱ በአደባባይ እንዳስጠነቀቁ ለሚያውቅ ከሀገር መሪ ውጪ ያሉ አካላትን የሙስሊም መሪዮች የሚል ጅህልና ቤት የሰራበት ሰው መሆኑን ያውቃል ።
ኢኽዋኖች በተለያዩ የሙስሊም ሀገሮች ላይ በሚስጢር አደረጃጀቶችን በመፍጠር በመሪ ላይ ራሳቸውን በመሾም ቃል ኪዳን ሲያስገቡ ያልጠበቁት ቅጣት ሲያገኛቸው በተለያዩ የካፊር ሀገሮች ላይ የተለያዩ ተቋማትን በመክፈት ራሳቸውን የሙስሊሙ መሪ ብለው መጣራትና መሾም ጀመሩ ።!!!
ሀገራችን ላይ ኢኽዋኖች ከግብፅ ይዘውት በመጡት የአደረጃጀት ስርኣት ውስጥ ለውስጥ ሲሰሩ ከቆዩ በኋላ አሁን የመጅሊሱን ወንበር ሲቆናጠጡ እኛ የሙስሊሙ መሪዮች ነን ማለት ጀመሩ ። ደቀመዛሙርቶቻቸውም ያስተጋቡላቸው ጀመር ። ዶ/ር ጀይላን ሐረር ላይ በአሁኑ ሰኣት ወደዳችሁም ጠላችሁም የሙስሊሙ መንግስት እኛ ነን አለ ።‼ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ነሒሓዎች የ2016 ረመዳን መቀበያ ብለው ሚሊኒየም ላይ ባዘጋጁት ፕሮግራም ላይ ዲን መመካከር ነው ብሎ ለማን የሚለውን ሲገል ለአላህ ፣ ለመፅሐፉ ፣ ለመልእክተኛው ፣ ለመሪዮች ( ለሙስሊም መሪዮች) የሚለው ጋር ሲደርስ ይህንን አንዴ ለኔ አድርጉት እስኪ ነበር ያለው ። !!! ይህ እነዚህ አካላት ያላቸው የስልጣን ትማት ደረጃ የት እንደ ደረሰ የሚያሳይ ነው ።
እነዚህ የመጅሊስ መሪዮች በመንግስት የተሰጣቸው ስልጣን የሐጅና ዑምራ ጉዳይ እንዲሁም በእነርሱ ስር መተዳደር የሚፈልግ ማህበረሰብ እጅ ላይ ያለውን መስጂድና መድረሳ ማስተዳደር ነው ። ይህ ሀገሪቱ የምትከተለው የብዝሀነትና የሁሉም መብት በግልም ይሁን በቡድን ዜጎች እምነታቸውን በነፃነት የመማር የማስተማር ፣ የመደራጀት መብት እንደጠበቀ ሆኖ ነው ።
በመሆኑም እነዚህ አካላት የሙስሊሙ መሪ ሳይሆኑ የተቋም መሪዮች ናቸው ። በአደባባይ ሸሪዓን ሲጥሱ ፣ ቁርኣንና ሐዲስን ሲቃረኑ ፣ ከቁርኣንና ሐዲስ ውጪ እነርሱ ነገሮችን ሐላልና ሐራም ሲያደርጉ በአደባባይ ስህተታቸው ይነገራል ። ረድ ይደረግባቸዋል ማህበረሰቡን ተጠንቀቋቸው ይባላል ።
እኛ እነዚህን አካላት የሙስሊሙ መንግስት ነን ሲሉ ይህ ስልጣን ማን ነው የሰጣችሁ እንላቸዋለን ። ሸሪዓ ወይስ የሀገሪቱ መሪ ? ለመሆኑ ሙስሊሞች ፓስፖርት ሲፈልጉ ወደ መጅሊስ ነው የሚሄዱት ? በድንበር ሲጣሉ ወደናንተ ነው የሚመጡት ? ከሀገር ለመውጣት ቪዛ ሲፈልጉ በየትኛው ቢሯችሁ ነው የምታስናግዷቸው ? ለመሆኑ የመከላኬያ ሚኒስትራችሁ ማን ነው ? የውጪ ጉዳይ ሚኒስትራችሁስ ? ስንት ሀገሮች ላይ ነው አምባሳደር ያላችሁ ? የሚሉና ሌሎችም ጥያቄዎችን እንጠይቃቸዋለን ። የሚገርመው የናንተው አይደለም ። ይልቁንም በሰለፍያ ቀሚስ ውስጥ ተደብቀው እናንተን የሙስሊሙ መሪዮች ናቸው የሚሉት ኢኽዋኖች ናቸው ።
ሰለፍዮች ሆይ የመጅሊስ መሪዮችን የሙስሊሙ መሪዮች ናቸው የሚሉዋችሁ አካላት ሺህ ጊዜ ምለው ተገዝተው ሰለፍዮች ነን ቢሉዋችሁም አትመኑዋቸው የደበቁትን ማንነታቸው እየገለፁ ያሉ ኢኽዋኖች ናቸው ። ሊበሉዋት ያሰቡዋትን አሞራ ጅግራ ይሉዋታል እንደሚባለው ወደ ሚቋምጡለት ስልጣን በሰለፍያ ስም ለመጠጋት የሚያደርጉት ከንቱ ሙከራ ነው ። በመሆኑም ለየትኞቹም ኢኽዋኖች የምንላቸው የሙስሊሙ መሪ አይደላችሁም በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።
ተፈፀመ
http://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
جزاكم الله خيرا الشيخ بحر فقد أفدتم وأجدتم.
وقد سلك دعاة التجميع والتمييع في القضاء على الدعوة السلفية أو إضعافها أو تشويهها في أرض الحبشة شتى المسالك منها:
المسلك الأول : إنكار الانتساب إلى السلفية وتلميع الصوفية باسم التزكية والاعتراف بالأشعرية باسم أهل السنة والجماعة . وقد فشلوا في ذلك فشلا ذريعا فلله الحمد كثيرا.
المسلك الثاني : القضاء على عقيدة الولاء والبراء وتقرير المنهج الواسع الأفيح والتقارب مع المبتدعة باسم النصيحة "ثلاثون نصيحة" وهي في الحقيقة" ثلاثون خيانة"
المسلك الثالث: اختراع قواعد جديدة لتخريب الأصول السلفية "الجرح والتعديل اجتهادي لا إلزام فيه" " نصحح ولا نجرح" وكقولهم: "الشيخ فلان السلفي أثنى على فلان المبتدع ولم يخرج من السنة" .....
المسلك الرابع : الطعن في علماء السنة في الحبشة وتجريدهم عن الأهلية في علم الجرح والتعديل لأن الشروط التي أحدثوها لا تنطبق على أحد في الحبشة وبالتالي لا أحد يبدع أحدا ولا يجرح لعدم الأهلية.
المسلك الخامس : لما خابوا وخسروا في تلك المحاولات أوحى إليهم الشيطان وزين لهم أن يتبنوا القول " إن المجلس من ولاة الأمور تجب طاعتهم في المعروف ولا يجوز الكلام عليهم"!!!
والمجلس الأعلى يتكون من الصوفية والإخوان والمميعة وإياك أن تتكلم في هؤلاء لأنهم من ولاة الأمور!!!!! ولا يجوز لك أن تنتقدهم مهما ارتكبوا من الشركيات والطامات !!!! واختلط عليهم ما قرره السلف في كتب السنة والعقائد من طاعة ولي الأمر المسلم ولو جار وهكذا في طغيانهم يعمهون وفي باطلهم يخوضون جزاء وفاقا .
ومن العجيب أن أصحاب المسلك الخامس هم الذين نفوا وجود الجرح والتعديل في الحبشة واعتذروا إلى دعاة التمييع وطلبوا منهم العفو والمسامحة ثم فكّروا وقدّروا ونظروا وقالوا المجلس من ولاة الأمور تجب طاعتهم ولا يجوز الكلام عليهم"
وهذا لا يستغرب من معاند متلون لا يدري ما يخرج من رأسه.
اللهم من أراد الإسلام والسنة بسوء فاجعل كيده في نحره.
أيها السلفي المبارك اثبت على السنة ولا تغتر بزخرفة المرجفين والضائعين فإن أهل السنة هم الغرباء حقا وهم أقلّ الناس وكن متمسكا بالتوحيد والسنة ولا تلتفت إلى كثرة الهالكين وكن مع علماء السنة المعروفين بسلامة المنهج والمعتقد والثبات واحذر الطائشين المتلونين.
وهذه نصيحة غالية وتسلية للسلفيين للإمام ابن القيم في نونيته التي انتصر فيها لمذهب السلف ورد على أهل البدع والضلال في باب الأسماء والصفات واتباع السنة .
قال رحمه الله :
لا تُوحِشَنَّكَ غربةٌ بين الورى ** فالناس كالأمواتِ فى الحسبان
أو ما علمت بأن أهل السنة الـ ** غرباء حقًا عند كل زمان.
قل لى متى سَلِمَ الرسول و صحبه ** والتابعون لهم على الإحسان
من جاهل ومعاند ومنافق ** ومحارب بالبغى والطغيان
وتظن أنك وارث لهم وما ** ذقت الأذى فى نصرة الرحمن
كلا ولا جاهدت حق جهاده ** فى الله لا بيد و لا بلسان
مَنَّتْكَ والله المحال النفس فاسـ ** ــتحدث سوى ذا الرأي والحسبان
لو كنت وارثه لآذاك الأُلى ** ورثوا عِداه بسائرِ الألوان.
وقال في آخر النونية وهو يدعو الله عز وجل لأهل السنة بالنصر والتمكين.
يا رب وارحمهم من البدع التي ... قد أحدثت في الدين كل زمان
يا رب جنبهم طرائقها التي ... تفضي بسالكها إلى النيران
يا رب واهدهم بنور الوحي كي ... يصلوا إليك فيظفروا بجنان
يا رب كن لهم وليا ناصرا ... واحفظهم من فتنة الفتان
وانصرهم يا رب بالحق الذي ... أنزلته يا منزل القرآن
يا رب هم الغرباء قد ... لجؤوا إليك وأنت ذو الإحسان
يا رب قد عادوا لأجلك كل ... هذا الخلق إلا صادق الإيمان.
قد فارقوهم فيك أحوج ما هم ... دنيا إليهم في رضا الرحمان
ورضوا ولايتك التي من نالها ... نال الأمان ونال كل أماني.
وكان يخاطب المجلس الأعلى من الصوفية والأشاعرة قال
إن كنتم أنتم فحولا فابرزوا *** ودعوا الشكاوى حيلة النسوان.
وقال
وإذا اشتكيم فاجعلوا الشكوى إلى *** الوحيين لا القاضي ولا السلطان.
وقال
يا رب هم يشكوننا أبدا*** ببغيهم وظلمهم إلى السلطان
ويلبسون عليه حتى إنه ***ليظنهم هم ناصروا الإيمان.
✍ كتبها: الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبدالله السلطي حفظه الله تعالى
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
وقد سلك دعاة التجميع والتمييع في القضاء على الدعوة السلفية أو إضعافها أو تشويهها في أرض الحبشة شتى المسالك منها:
المسلك الأول : إنكار الانتساب إلى السلفية وتلميع الصوفية باسم التزكية والاعتراف بالأشعرية باسم أهل السنة والجماعة . وقد فشلوا في ذلك فشلا ذريعا فلله الحمد كثيرا.
المسلك الثاني : القضاء على عقيدة الولاء والبراء وتقرير المنهج الواسع الأفيح والتقارب مع المبتدعة باسم النصيحة "ثلاثون نصيحة" وهي في الحقيقة" ثلاثون خيانة"
المسلك الثالث: اختراع قواعد جديدة لتخريب الأصول السلفية "الجرح والتعديل اجتهادي لا إلزام فيه" " نصحح ولا نجرح" وكقولهم: "الشيخ فلان السلفي أثنى على فلان المبتدع ولم يخرج من السنة" .....
المسلك الرابع : الطعن في علماء السنة في الحبشة وتجريدهم عن الأهلية في علم الجرح والتعديل لأن الشروط التي أحدثوها لا تنطبق على أحد في الحبشة وبالتالي لا أحد يبدع أحدا ولا يجرح لعدم الأهلية.
المسلك الخامس : لما خابوا وخسروا في تلك المحاولات أوحى إليهم الشيطان وزين لهم أن يتبنوا القول " إن المجلس من ولاة الأمور تجب طاعتهم في المعروف ولا يجوز الكلام عليهم"!!!
والمجلس الأعلى يتكون من الصوفية والإخوان والمميعة وإياك أن تتكلم في هؤلاء لأنهم من ولاة الأمور!!!!! ولا يجوز لك أن تنتقدهم مهما ارتكبوا من الشركيات والطامات !!!! واختلط عليهم ما قرره السلف في كتب السنة والعقائد من طاعة ولي الأمر المسلم ولو جار وهكذا في طغيانهم يعمهون وفي باطلهم يخوضون جزاء وفاقا .
ومن العجيب أن أصحاب المسلك الخامس هم الذين نفوا وجود الجرح والتعديل في الحبشة واعتذروا إلى دعاة التمييع وطلبوا منهم العفو والمسامحة ثم فكّروا وقدّروا ونظروا وقالوا المجلس من ولاة الأمور تجب طاعتهم ولا يجوز الكلام عليهم"
وهذا لا يستغرب من معاند متلون لا يدري ما يخرج من رأسه.
اللهم من أراد الإسلام والسنة بسوء فاجعل كيده في نحره.
أيها السلفي المبارك اثبت على السنة ولا تغتر بزخرفة المرجفين والضائعين فإن أهل السنة هم الغرباء حقا وهم أقلّ الناس وكن متمسكا بالتوحيد والسنة ولا تلتفت إلى كثرة الهالكين وكن مع علماء السنة المعروفين بسلامة المنهج والمعتقد والثبات واحذر الطائشين المتلونين.
وهذه نصيحة غالية وتسلية للسلفيين للإمام ابن القيم في نونيته التي انتصر فيها لمذهب السلف ورد على أهل البدع والضلال في باب الأسماء والصفات واتباع السنة .
قال رحمه الله :
لا تُوحِشَنَّكَ غربةٌ بين الورى ** فالناس كالأمواتِ فى الحسبان
أو ما علمت بأن أهل السنة الـ ** غرباء حقًا عند كل زمان.
قل لى متى سَلِمَ الرسول و صحبه ** والتابعون لهم على الإحسان
من جاهل ومعاند ومنافق ** ومحارب بالبغى والطغيان
وتظن أنك وارث لهم وما ** ذقت الأذى فى نصرة الرحمن
كلا ولا جاهدت حق جهاده ** فى الله لا بيد و لا بلسان
مَنَّتْكَ والله المحال النفس فاسـ ** ــتحدث سوى ذا الرأي والحسبان
لو كنت وارثه لآذاك الأُلى ** ورثوا عِداه بسائرِ الألوان.
وقال في آخر النونية وهو يدعو الله عز وجل لأهل السنة بالنصر والتمكين.
يا رب وارحمهم من البدع التي ... قد أحدثت في الدين كل زمان
يا رب جنبهم طرائقها التي ... تفضي بسالكها إلى النيران
يا رب واهدهم بنور الوحي كي ... يصلوا إليك فيظفروا بجنان
يا رب كن لهم وليا ناصرا ... واحفظهم من فتنة الفتان
وانصرهم يا رب بالحق الذي ... أنزلته يا منزل القرآن
يا رب هم الغرباء قد ... لجؤوا إليك وأنت ذو الإحسان
يا رب قد عادوا لأجلك كل ... هذا الخلق إلا صادق الإيمان.
قد فارقوهم فيك أحوج ما هم ... دنيا إليهم في رضا الرحمان
ورضوا ولايتك التي من نالها ... نال الأمان ونال كل أماني.
وكان يخاطب المجلس الأعلى من الصوفية والأشاعرة قال
إن كنتم أنتم فحولا فابرزوا *** ودعوا الشكاوى حيلة النسوان.
وقال
وإذا اشتكيم فاجعلوا الشكوى إلى *** الوحيين لا القاضي ولا السلطان.
وقال
يا رب هم يشكوننا أبدا*** ببغيهم وظلمهم إلى السلطان
ويلبسون عليه حتى إنه ***ليظنهم هم ناصروا الإيمان.
✍ كتبها: الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبدالله السلطي حفظه الله تعالى
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
Telegram
قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
https://www.tgoop.com/HussinAssilty
👉 ከሰለፍ ዑለሞች ነፀብራቅ
አል ሐሰኑል በስሪ - ረሒመሁላሁ -
ከታቢዒን ዑለማዎች አንዱ ሲሆን
ንግግሩ የነብያቶች ንግግር ይመስላል ተብሎ የተመሰከረለት ነበር ። እውቀትን ጠጥቶ በጥበብ የተናገረ ፣ ዛሂድ ፣ ፈቂህ ለዒባዳ የታጠቀ ለዱንያና ለጌጧ ጀርባውን የሰጠ የአኼራ ሰው ነበር ።
ኢማሙ ዘሀቢይ ስለሱ ሲናገር እንዲህ ይላል :-
በእውቀት መሪ ነበር ። ሙጅተሂድ መሪ ፣ በጣም አንባቢ ፣ በቁርኣንና በተፍሲሩ መሪ ነበር ።
በግሳፄና በምክር የሚደርሰው አልነበረም ።
በዒባዳና በትእግስት ቁንጮ ላይ የተቀመጠ ነበር ። በዙህድና በእውነተኝነት ቀዳሚ ፣ በንግግር ጥልቀት አቻ ያለው አይመስልም ነበር ።
በጀግንነት ግንባር ቀደም የነበር ሲሆን
ስሙ - አል ሐሰን ኢብኑ አቢል ሐሰን
ኩንያው - አቡ ሰዒድ ይባላል ።
ለዑመር ኢብኑል ኸጣብ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ኺላፋነት ሁለት አመት ሲቀረው ተወለደ ። አል ዐዋም ኢብኑ ሑሸብ የተባለ ዐሊም የአላህ መልእክተኛን ይመስል ነበር ይላል ።
አቡ ቡርዳህ የተባለ ዓሊም የነብዩ ሶሐባዎችን የሚመስል እንደርሱ አይነት አላየሁም ብሏል ።
አነስ ኢብኑ ማሊክ አል ሐሰንን ጠይቁ እኛ ረስተናል እሱ ሐፍዧል ይል ነበር ። ቀታዳህ የማንም ሰው እውቀት ከሱ እውቀት በልጦ አላገናኘሁትም ለእውቀቱ ብልጫ ባገኝለት እንጂ ይል ብሏል ። ቁርኣን ሲቀራ እንባው በፂሙ ላይ እስከሚፈስ ያለቅስ ነበር ። ጃቢር ኢብኑ ዘይድ እንዲህ ይላል :-
አል ሐሰን ሲመጣ አኼራ የነበረ በዐይኑ ያየውን የሚናገር ሰው የመጣ ይመስል ነበር ።
በክር ኢብኑ ዐብዲላህ አልሙዘኒ ካየናቸው ሁሉ አዋቂ የሆነ ሰው ማየት የፈለገ ወደ አልሐሰን ይይ ይል ነበር ። በሐጃጅ ኢብኑ ዩሱፍ ላይ
ኢብኑል አሽዐስ በወጣ ጊዜ ከፉቀሃዎች ውስጥ የተወሰኑት ተሰብስበው ወደርሱ መጡ ,
አንተ አቡ ሰዒድ ሆይ ይህን ወሰን አላፊ በመጋደል ላይ ምን ትላለህ ? ክልክል የሆነን ደም የሚያፈስ
ክልክል የሆነን ንብረት የሚዘርፍ ሶላት የተወ ------- ወዘተ ብለው የሚሰራውን ወንጀል ዘረዘሩ
እሱም እንዲህ አላቸው :-
አትጋደሉት ምክንያቱም ከአላህ የሆነ ቅጣት ከሆነ የአላህን ቅጣት በሰይፋችሁ አትመልሱትም ።
በላእ ከሆነ ታገሱ አላህ እስከ ሚፈርድ እሱ መልካም ፈራጅ ነውና ።ይህንን ጠማማ አንታዘዝም እያሉ ወጡ ። ከተዋጊዎች ጋር ወጡ ሁሉም ተገደሉ ። ከዛም እንዲህ አለ ሰዎች በመሪዎቻቸው ሲፈተኑ ቢታገሱ ኖሮ ፈረጀት ሳይመጣላቸው አይቆዩም ነበር ። ነገር ግን ወደ ሰይፋቸው ይዞራሉ ወደ ሰይፋቸው ይተዋሉ ( ይወከላሉ ) ። ምንም መልካም ነገር ይዘው አይመጡም ።
ሂሻም ኢብኑ ሐሳን አልሐሰን እንዲህ ብሎ ሲምል ሰምቼዋለሁ ይላል :–
አንድም ሰው ዲርሀምን አላላቀም አላህ
ቢያዋርደው እንጂ ,
ዙረይክ ኢብኑ አቢ ዙረይክ አልሐሰን እንዲህ ሲል ሰምቼዋለሁ ይላል ።
ይህ ፈተና ሲመጣ ዓሊሞች ያውቁታል ከሄደ በኀላ ግን ሁሉም ጃሂል ያውቀዋል ።
በ88 አመቱ በ110ኛው አመተ ሂጅሪያ ወደ አኼራ ሄደ ራሕመቱላሂ ዓለይሂ ራሕመተን ዋሲዐን ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
አል ሐሰኑል በስሪ - ረሒመሁላሁ -
ከታቢዒን ዑለማዎች አንዱ ሲሆን
ንግግሩ የነብያቶች ንግግር ይመስላል ተብሎ የተመሰከረለት ነበር ። እውቀትን ጠጥቶ በጥበብ የተናገረ ፣ ዛሂድ ፣ ፈቂህ ለዒባዳ የታጠቀ ለዱንያና ለጌጧ ጀርባውን የሰጠ የአኼራ ሰው ነበር ።
ኢማሙ ዘሀቢይ ስለሱ ሲናገር እንዲህ ይላል :-
በእውቀት መሪ ነበር ። ሙጅተሂድ መሪ ፣ በጣም አንባቢ ፣ በቁርኣንና በተፍሲሩ መሪ ነበር ።
በግሳፄና በምክር የሚደርሰው አልነበረም ።
በዒባዳና በትእግስት ቁንጮ ላይ የተቀመጠ ነበር ። በዙህድና በእውነተኝነት ቀዳሚ ፣ በንግግር ጥልቀት አቻ ያለው አይመስልም ነበር ።
በጀግንነት ግንባር ቀደም የነበር ሲሆን
ስሙ - አል ሐሰን ኢብኑ አቢል ሐሰን
ኩንያው - አቡ ሰዒድ ይባላል ።
ለዑመር ኢብኑል ኸጣብ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ኺላፋነት ሁለት አመት ሲቀረው ተወለደ ። አል ዐዋም ኢብኑ ሑሸብ የተባለ ዐሊም የአላህ መልእክተኛን ይመስል ነበር ይላል ።
አቡ ቡርዳህ የተባለ ዓሊም የነብዩ ሶሐባዎችን የሚመስል እንደርሱ አይነት አላየሁም ብሏል ።
አነስ ኢብኑ ማሊክ አል ሐሰንን ጠይቁ እኛ ረስተናል እሱ ሐፍዧል ይል ነበር ። ቀታዳህ የማንም ሰው እውቀት ከሱ እውቀት በልጦ አላገናኘሁትም ለእውቀቱ ብልጫ ባገኝለት እንጂ ይል ብሏል ። ቁርኣን ሲቀራ እንባው በፂሙ ላይ እስከሚፈስ ያለቅስ ነበር ። ጃቢር ኢብኑ ዘይድ እንዲህ ይላል :-
አል ሐሰን ሲመጣ አኼራ የነበረ በዐይኑ ያየውን የሚናገር ሰው የመጣ ይመስል ነበር ።
በክር ኢብኑ ዐብዲላህ አልሙዘኒ ካየናቸው ሁሉ አዋቂ የሆነ ሰው ማየት የፈለገ ወደ አልሐሰን ይይ ይል ነበር ። በሐጃጅ ኢብኑ ዩሱፍ ላይ
ኢብኑል አሽዐስ በወጣ ጊዜ ከፉቀሃዎች ውስጥ የተወሰኑት ተሰብስበው ወደርሱ መጡ ,
አንተ አቡ ሰዒድ ሆይ ይህን ወሰን አላፊ በመጋደል ላይ ምን ትላለህ ? ክልክል የሆነን ደም የሚያፈስ
ክልክል የሆነን ንብረት የሚዘርፍ ሶላት የተወ ------- ወዘተ ብለው የሚሰራውን ወንጀል ዘረዘሩ
እሱም እንዲህ አላቸው :-
አትጋደሉት ምክንያቱም ከአላህ የሆነ ቅጣት ከሆነ የአላህን ቅጣት በሰይፋችሁ አትመልሱትም ።
በላእ ከሆነ ታገሱ አላህ እስከ ሚፈርድ እሱ መልካም ፈራጅ ነውና ።ይህንን ጠማማ አንታዘዝም እያሉ ወጡ ። ከተዋጊዎች ጋር ወጡ ሁሉም ተገደሉ ። ከዛም እንዲህ አለ ሰዎች በመሪዎቻቸው ሲፈተኑ ቢታገሱ ኖሮ ፈረጀት ሳይመጣላቸው አይቆዩም ነበር ። ነገር ግን ወደ ሰይፋቸው ይዞራሉ ወደ ሰይፋቸው ይተዋሉ ( ይወከላሉ ) ። ምንም መልካም ነገር ይዘው አይመጡም ።
ሂሻም ኢብኑ ሐሳን አልሐሰን እንዲህ ብሎ ሲምል ሰምቼዋለሁ ይላል :–
አንድም ሰው ዲርሀምን አላላቀም አላህ
ቢያዋርደው እንጂ ,
ዙረይክ ኢብኑ አቢ ዙረይክ አልሐሰን እንዲህ ሲል ሰምቼዋለሁ ይላል ።
ይህ ፈተና ሲመጣ ዓሊሞች ያውቁታል ከሄደ በኀላ ግን ሁሉም ጃሂል ያውቀዋል ።
በ88 አመቱ በ110ኛው አመተ ሂጅሪያ ወደ አኼራ ሄደ ራሕመቱላሂ ዓለይሂ ራሕመተን ዋሲዐን ።
http://www.tgoop.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tgoop.com/bahruteka
Audio
🔸 የወራቤ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች 'well go' ፕሮግራም ላይ በ'ONLINE' የተደረገ ሙሓደራ!
🔊 “ጠቃሚ የሆኑ አያሌ ርዕሶች የተዳሰሱበት!”
🎙በሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ ያሲን አል_ለተሚይ!
🗓ዙል ቀዕዳ 20/1446
🕌 ከለተሞ ሰማይ ስር እየተደረገ ከወራቤ ከተማ ያስተጋባ ! (በonline )
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
🔊 “ጠቃሚ የሆኑ አያሌ ርዕሶች የተዳሰሱበት!”
🎙በሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ ያሲን አል_ለተሚይ!
🗓ዙል ቀዕዳ 20/1446
🕌 ከለተሞ ሰማይ ስር እየተደረገ ከወራቤ ከተማ ያስተጋባ ! (በonline )
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
https://www.tgoop.com/abdulham/2443
ልዩ የሙሐደራ ፕሮግራም
የፊታችን እሁድ በቀን 17/09/2017 ታላቅ የሙሐደራ ፕሮግራም በመድረሳችን አልኢስላሕ ለየት ባለና ባማረ መልኩ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል፡፡
🪑ተጋባዥ እንግዶች፡-
1ኛ. 🎙 አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ኢብኑያሲን አልለተሚ (ሐፊዘሁሏህ)
2ኛ. 🎙 አሸይኽ ሙባረክ ሑሰይን አልወልቂጢ (ሐፊዘሁሏህ)
👉 በተጨማሪ ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ይኖራሉ፡፡
አይደለም መቅረት ማርፈድ አይታሰብም።
📚 ከዚህ በተጨማሪ በሸይኻችን ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ የሚሠጠው የ6ኛው ዙር ወርሃዊ ፕሮግራም ከፊታችን ጁሙዓህ ጀምሮ በሰአቱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ እንደተለመደው ደርሱ ፕሮግራም የሚጀምረው ከአሱር ሰላት በኋላ ነው!!!
አድራሻ፡- አልኢስላሕ መድረሳ ፉሪ ኑሪ ሜዳ ባጃጅ ተራ መጨረሻ
ሰዓት፡- ልክ 2፡30 ይጀምራል፡፡
ለሴቶች በቂ ቦታ ተዘጋጅቷል!!!!!
ለበለጠ መረጃ 0951518383
የፊታችን እሁድ በቀን 17/09/2017 ታላቅ የሙሐደራ ፕሮግራም በመድረሳችን አልኢስላሕ ለየት ባለና ባማረ መልኩ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል፡፡
🪑ተጋባዥ እንግዶች፡-
1ኛ. 🎙 አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ኢብኑያሲን አልለተሚ (ሐፊዘሁሏህ)
2ኛ. 🎙 አሸይኽ ሙባረክ ሑሰይን አልወልቂጢ (ሐፊዘሁሏህ)
👉 በተጨማሪ ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ይኖራሉ፡፡
አይደለም መቅረት ማርፈድ አይታሰብም።
📚 ከዚህ በተጨማሪ በሸይኻችን ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ የሚሠጠው የ6ኛው ዙር ወርሃዊ ፕሮግራም ከፊታችን ጁሙዓህ ጀምሮ በሰአቱ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ እንደተለመደው ደርሱ ፕሮግራም የሚጀምረው ከአሱር ሰላት በኋላ ነው!!!
አድራሻ፡- አልኢስላሕ መድረሳ ፉሪ ኑሪ ሜዳ ባጃጅ ተራ መጨረሻ
ሰዓት፡- ልክ 2፡30 ይጀምራል፡፡
ለሴቶች በቂ ቦታ ተዘጋጅቷል!!!!!
ለበለጠ መረጃ 0951518383