Telegram Web
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
===============
ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለመሐል ሜዳ ካምፓስ የሰው ሃብት ለማሟላት ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ለመወዳደር የተመዘገባችሁ እና ከዚህ በታች በስማችሁ ፊት ለፊት ስለማሟላታችሁ የተገለፀ ተወዳዳሪዎች ጥር 2 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 በ ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የሚሰጠውን መመዘኛ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።

@DBU11
@DBU111
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
===============
ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለመሐል ሜዳ ካምፓስ የሰው ሃብት ለማሟላት ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ለመወዳደር የተመዘገባችሁ እና ከዚህ በላይ በስማችሁ ፊት ለፊት ስለማሟላታችሁ የተገለፀ ተወዳዳሪዎች ጥር 2 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 በ ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የሚሰጠውን መመዘኛ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።

@DBU11
@DBU111
የሬሚዲያል ተማሪዎች

የጥሪ ቀንን በተመለከተ ተማሪዎች ጥያቄያቸው እንዲመለስ እየጠየቁ ይገኛሉ።

ያለ እቅድ በሚኖር ቆይታችንም ተፅዕኖ ፈጥሮብናል፣ጊዜውን ብናውቀው ለቆይታችን እንዘጋጃለን ሲሉ የገለፁት ተማሪዎቹ የዩኒቨርሲቲውን የመጥሪያ ቀን እየተጠባበቁ ይገኛሉ።

ዩኒቨርሲቲውም ለተማሪዎች የሚገባውን የጥሪ እና የትምህርት ማጠናቀቂያ ካሌንደር የማሳወቅ ችግር የጠቅላላው ተማሪ ጥያቄም እንደመሆኑ መጠን ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል።



@DBU11
@DBU111
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ቤተሰቦቻችን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

🎁መልካም የገና በዓልን በDBUDAILY ስም ተመኘን!

@dbu11
@dbu111
GAT ለምትፈተኑ ጥር 7 ከጠዋት 2:00ሰአት እንድትገኙ ይሁን

@DBU11
@DBU11
የተማሪዎች ምግብ ቤት ቡድን ያለፈው ሳምንት ዕሮብ የምግብ ፕሮግራም ቅያሪ ማድረጉን ከላይ በተያያዘው ማስታወቂያ ገልጿል።
በማስታወቂያው ላይ በጠቀሰው ምክንያት ዕረቡ የነበረው የምሳ ፕሮግራም ሐሙስ ሐሙስ የነበረውን ደግሞ ወደ እሮብ ማምጣቱን ነው ያስታወቀው።




@DBU11
@DBU111
DBU Daily News pinned Deleted message
2025/02/01 16:25:00
Back to Top
HTML Embed Code: