መበል 45 ዓመት በዓል 11 ለካቲት ኣብ ወረዳ ታሕታይ ቆራሮ ከተማ ሰመማ፣ ታሕታይ ማይጨው፣ ዓዴት (ከተማ ሰመማ)፣ ወረዳ ፀገዴ፣ ባድመ፣ ዋጃ (ጥሙጋ)፣ ጉሎ መኸዳ፣ ካልኦትን ብልዑል ድምቀት ይኽበር ኣሎ።
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
"ህዝቢ ትግራይ ኣይኮነይ ብዞም ንፈልጦም ዝፈልጡና ይተርፍ ብናይ ደገ ሓይልታት ብሓይሊ ከምዘይንብርከኽ ኣላጀ ምስክርና እዩ"
አይተ ረዳኢ ሓለፎም አባል ማእኸላይ ኮሜቴ ህወሓት
እንድሕር ደሊና ሓደይ ክልተይ ላኾና ፣እንድሕር ደሊና ክልተይ ሓደይ ላኾና ከም ኣመፃፅኦም ብፅንዓት እናመከትና ኣብዚ ደረጃ በፂሕና አለና።
ደኺሞም እንትብሉና ላሓየልና ላጠንከርና፣ ተበተኑ እንትብሉና ላታኣከብና ኣብ ሓደ ላኾና ፣ጠፍኡ እንትብሉና መመሊስና ናለማዕና ፣ላትኾላዕና፣ ወሓዱ እንትብሉና ላሰሰና ላበዛሕና ሓደ ክንዲ ብዙሕ ላኾና ኢና ንኸይድ።
ህዝቢ ስለዋ መበል 45 በዓል 11 ለካቲት እንተኽብሩ ካብ ዝሕለፈዎ መልእኽተቲ ዝተወሰደ
ትግራይ ኤክስፕረስ
2/06/2012 ዓ.ም
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
አይተ ረዳኢ ሓለፎም አባል ማእኸላይ ኮሜቴ ህወሓት
እንድሕር ደሊና ሓደይ ክልተይ ላኾና ፣እንድሕር ደሊና ክልተይ ሓደይ ላኾና ከም ኣመፃፅኦም ብፅንዓት እናመከትና ኣብዚ ደረጃ በፂሕና አለና።
ደኺሞም እንትብሉና ላሓየልና ላጠንከርና፣ ተበተኑ እንትብሉና ላታኣከብና ኣብ ሓደ ላኾና ፣ጠፍኡ እንትብሉና መመሊስና ናለማዕና ፣ላትኾላዕና፣ ወሓዱ እንትብሉና ላሰሰና ላበዛሕና ሓደ ክንዲ ብዙሕ ላኾና ኢና ንኸይድ።
ህዝቢ ስለዋ መበል 45 በዓል 11 ለካቲት እንተኽብሩ ካብ ዝሕለፈዎ መልእኽተቲ ዝተወሰደ
ትግራይ ኤክስፕረስ
2/06/2012 ዓ.ም
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የምዕራብ ኦሮሚያ የፀጥታ ሁኔታ...
የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ከአካባቢው እንዳያነሳ ከሸማቂዎች በኩል ለሚነሳው ጥያቄ አቶ ጌታቸው ባልቻ የሰጡት ምላሽ፦
እኔ አካባቢውን ተቆጣጥሬ እቀመጣለሁ፤ የአካባቢውን ፀጥታ አካል ለቆ ይውጣ የሚባለው ነገር ትክክል አይደለም። ወደዛም የገባነው ተኩስ ስለፈለግን የግንባር ውጊያ ስላለብን አይደለም የሸመቀው ኃይል ህዝቡን ሰላም ስላሳጣ ነው። በአንድ ሀገር ውስጥ ሁለት መንግስት፤ ሁለት የታጠቀ ኃይል ሊኖር አይችልም።
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ያደረገው የመከላከያ ኃይል አለ፣ የኦሮሚያ ክልል የራሱ የሆነ ፖሊስ ኃይል አለው፤ በቀበሌ ደረጃ የሚሊሻ ኃይል አለው ህዝቡ በራሱ አውጥቶ ያደራጃቸው የፀጥታ አካላት አሉ፤ ከዛ ውጭ የሀገሪቱን ፀጥታ ማስከበር ያለበት ሌላ አካል የለም ታጥቆ መንቀሳቀስ ያለበት።
ግን ደግሞ ጥያቄ አለኝ፣ ጥያቄዬ አልተመለሰም ስለዚህ መታጠቅ አለብኝ፤ ታጥቆ እዛ የገባው ኃይል ትጥቃችሁን አስቀምጡና ቁጭ ብለን እንነጋገር ያልተመለሰ ጥያቄ ካለ እንነጋገር፣ ያንን እድል ተጠቅሞ ወደሰላማዊ መንገድ መጥቶ መመጋገር ከፈለገ ዛሬም በራችን ክፍት ነው።
አለበለዚያ ግን እኛ በዚህ አካባቢ ሽብር እየፈጠርን፣ ሰው እየታፈነ እየተወሰደ፣ እየተገደለ እየሞተ፣ እየተዘረፈ መንግስት ከዚህ አካባቢ መውጣት አለበት የሚባለው ነገር አይሰራም። ትክክልም ሊሆን አይችልም።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ከአካባቢው እንዳያነሳ ከሸማቂዎች በኩል ለሚነሳው ጥያቄ አቶ ጌታቸው ባልቻ የሰጡት ምላሽ፦
እኔ አካባቢውን ተቆጣጥሬ እቀመጣለሁ፤ የአካባቢውን ፀጥታ አካል ለቆ ይውጣ የሚባለው ነገር ትክክል አይደለም። ወደዛም የገባነው ተኩስ ስለፈለግን የግንባር ውጊያ ስላለብን አይደለም የሸመቀው ኃይል ህዝቡን ሰላም ስላሳጣ ነው። በአንድ ሀገር ውስጥ ሁለት መንግስት፤ ሁለት የታጠቀ ኃይል ሊኖር አይችልም።
የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ያደረገው የመከላከያ ኃይል አለ፣ የኦሮሚያ ክልል የራሱ የሆነ ፖሊስ ኃይል አለው፤ በቀበሌ ደረጃ የሚሊሻ ኃይል አለው ህዝቡ በራሱ አውጥቶ ያደራጃቸው የፀጥታ አካላት አሉ፤ ከዛ ውጭ የሀገሪቱን ፀጥታ ማስከበር ያለበት ሌላ አካል የለም ታጥቆ መንቀሳቀስ ያለበት።
ግን ደግሞ ጥያቄ አለኝ፣ ጥያቄዬ አልተመለሰም ስለዚህ መታጠቅ አለብኝ፤ ታጥቆ እዛ የገባው ኃይል ትጥቃችሁን አስቀምጡና ቁጭ ብለን እንነጋገር ያልተመለሰ ጥያቄ ካለ እንነጋገር፣ ያንን እድል ተጠቅሞ ወደሰላማዊ መንገድ መጥቶ መመጋገር ከፈለገ ዛሬም በራችን ክፍት ነው።
አለበለዚያ ግን እኛ በዚህ አካባቢ ሽብር እየፈጠርን፣ ሰው እየታፈነ እየተወሰደ፣ እየተገደለ እየሞተ፣ እየተዘረፈ መንግስት ከዚህ አካባቢ መውጣት አለበት የሚባለው ነገር አይሰራም። ትክክልም ሊሆን አይችልም።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
#UPDATE
ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱትን ሸማቂዎች ለማነጋገር የአገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ጋር ወደ አካባቢው መሄዳቸውን የክልሉ መንግሥት ኮምኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ገልፀዋል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል "ጥያቄ ያለው አካል ካለ እሁንም ለመነጋገርና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በራችን ክፍት ነው" ብለዋል።
[VOICE OF AMERICA]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ምዕራብ ኦሮምያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱትን ሸማቂዎች ለማነጋገር የአገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ጋር ወደ አካባቢው መሄዳቸውን የክልሉ መንግሥት ኮምኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ገልፀዋል።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል "ጥያቄ ያለው አካል ካለ እሁንም ለመነጋገርና በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት በራችን ክፍት ነው" ብለዋል።
[VOICE OF AMERICA]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
#UPDATE
ቢቢሲ ባወጣው መረጃ ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልተቆጣጠሩም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሃላፊነት አሰናብታለች፡፡
በአሁን ሰዓት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰው ኮሮና ቫይረስ በቻይና ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተለያየ ደረጃ ላይ የሚገኙ ባለስልጣናት ከሃላፊነታቸው ተሰናብተዋል፡፡
ከተሰናበቱ የስራ ኃላፊዎች መካከል፦
- የሁቤይ ቀይ መስቀል ምክትል ዳይሬክተር የመጣውን እርዳታ በአግባቡ ካለማድረስ ጋር በተያያዘ ከሃላፊነታቸው ተነስተዋል።
- የሁቤይ ጤና ኮሚሽን የፓርቲው ጸሐፊ እና የጤና ኮሚሽኑ ሃላፊ ከሃላፊነታት ተነስተዋል።
[ኤፍ ቢ ሲ፣ ቢቢሲ]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ቢቢሲ ባወጣው መረጃ ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልተቆጣጠሩም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሃላፊነት አሰናብታለች፡፡
በአሁን ሰዓት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰው ኮሮና ቫይረስ በቻይና ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተለያየ ደረጃ ላይ የሚገኙ ባለስልጣናት ከሃላፊነታቸው ተሰናብተዋል፡፡
ከተሰናበቱ የስራ ኃላፊዎች መካከል፦
- የሁቤይ ቀይ መስቀል ምክትል ዳይሬክተር የመጣውን እርዳታ በአግባቡ ካለማድረስ ጋር በተያያዘ ከሃላፊነታቸው ተነስተዋል።
- የሁቤይ ጤና ኮሚሽን የፓርቲው ጸሐፊ እና የጤና ኮሚሽኑ ሃላፊ ከሃላፊነታት ተነስተዋል።
[ኤፍ ቢ ሲ፣ ቢቢሲ]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
"ህዝቢ ገረዓልታ ህዝቢ ትግራይ ዝፍለጠሉ ፅንዓትን ጀግንነትን በሊሕ መርኣያ ኢኻ"
ኣባል ፈፃሚት ህወሓት ጌታቸው ረዳ
ኣብ ፅምብል ለካቲት ፅጌሬዳ
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ኣባል ፈፃሚት ህወሓት ጌታቸው ረዳ
ኣብ ፅምብል ለካቲት ፅጌሬዳ
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ለቸኮለ!
የዛሬ ማክሰኞ የካቲት 3/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች
1. በሕዳሴው ግድብ ውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ላይ የሦስቱ ሀገራት የሕግ እና ቴክኒክ ባለሙያዎች ቡድን አስማሚ የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት እንዳልተቻለ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በፌስቡክ ገጻቸው ገልጸዋል፡፡ የውሃ እና ኢነርጅ ሚንስትሩ ስለሺ በቀለ የኮሚቴውን ሰነድ ትናንት ከሱዳን እና ግብጽ አቻዎቻቸው ጋር ገምግመዋል፡፡ ውይይቱ ዛሬ ይቀጥላል፡፡
2. ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከል እንዳቋቋመች የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ማስታወቁን ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ማዕከሉ የደም ናሙናን ወደ ደቡብ አፍሪካ መላክን ያስቀራል፡፡ በቫይረሱ ተጠርጥረው ማዕከል የገቡ በሙሉ ነጻ ሆነው ወጥተዋል፡፡
3. 398 ቤተ እስራዔላዊያን ከኢትዮጵያ ወደ እስራዔል እንዲጓጓዙ የእስራዔል ካቢኔ እንደፈቀደ እየሩሳሌም ፖስት ዘግቧል፡፡ ሰዎቹ ከ2 ዐመት በፊት መጓጓዝ የነበረባቸው ናቸው፡፡ ባሁኑ ሰዓት በእስራዔል ቤተሰብ ያላቸው 8 ሺህ ቤተ እስራዔላዊያን ኢትዮጵያ ውስጥ ለጉዞ ጥበቃ ላይ ናቸው፡፡
4. በሐሰተኛ የጉዞ ሰነዶች ዜጎችን ውጭ ሀገር የላኩ ግለሰቦች በ10 ዐመት ጽኑ እስራት እንደተቀጡ ሸገር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ግለሰቦቹ ሥራ ፈላጊ ዜጎችን ውጭ የመላክ ፍቃድ ሳይኖራቸው ከእያንዳንዳቸው 60 ሺህ ብር በመቀበል ወደ ሳዑዲ ልከዋል፡፡ በሐሰተኛ ሰነድ የተላኩ ዜጎች በፖሊስ ተይዘው ወደ ሀገር ተመልሰዋል፡፡
5. በምስራቅ አፍሪካ ለጸረ አንበጣ መድሃኒት ርጭት ተመድ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ሊያሰማራ እንደሆነ ሪሊፍ ኤይድ ድረገጽ ዘግቧል፡፡ ለድሮኖቹ የተገጠመው ቴክኖሎጅ አንበጣ መንጋ ያለበትን ቦታ በቀላሉ ይለያል፤ ድሮኖቹም የበረራ ፍጥነታቸውን እና ከፍታቸውን እንዲስተካክሉ ያስችላል፡፡ ካሁን በፊት ድሮን ለመድሃኒት ርጭት ተሞክሮ አያውቅም፡፡
6. ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሐሙስ አስቸኳይ ስብሰባ እንደተጠራ ምክር ቤቱ በፌስቡክ ገጹ ካሰራጨው መረጃ ተረድተናል፡፡ አወዛጋቢዎቹ የኤክሳይስ ታክስ እና የጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ረቂቂ አዋጆችን እንዲያጸድቅ ይቀርቡለታል፡፡
7. የሱዳን ሽግግር መንግሥት የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ሐሰን አልበሽርን ለዐለም ዐቀፉ ወንጀል ፍርድ ቤት አሳልፎ ለመስጠት እንደወሰነ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የዛሬ ማክሰኞ የካቲት 3/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች
1. በሕዳሴው ግድብ ውሃ አሞላል እና አለቃቀቅ ላይ የሦስቱ ሀገራት የሕግ እና ቴክኒክ ባለሙያዎች ቡድን አስማሚ የስምምነት ሰነድ ማዘጋጀት እንዳልተቻለ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በፌስቡክ ገጻቸው ገልጸዋል፡፡ የውሃ እና ኢነርጅ ሚንስትሩ ስለሺ በቀለ የኮሚቴውን ሰነድ ትናንት ከሱዳን እና ግብጽ አቻዎቻቸው ጋር ገምግመዋል፡፡ ውይይቱ ዛሬ ይቀጥላል፡፡
2. ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከል እንዳቋቋመች የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ማስታወቁን ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ማዕከሉ የደም ናሙናን ወደ ደቡብ አፍሪካ መላክን ያስቀራል፡፡ በቫይረሱ ተጠርጥረው ማዕከል የገቡ በሙሉ ነጻ ሆነው ወጥተዋል፡፡
3. 398 ቤተ እስራዔላዊያን ከኢትዮጵያ ወደ እስራዔል እንዲጓጓዙ የእስራዔል ካቢኔ እንደፈቀደ እየሩሳሌም ፖስት ዘግቧል፡፡ ሰዎቹ ከ2 ዐመት በፊት መጓጓዝ የነበረባቸው ናቸው፡፡ ባሁኑ ሰዓት በእስራዔል ቤተሰብ ያላቸው 8 ሺህ ቤተ እስራዔላዊያን ኢትዮጵያ ውስጥ ለጉዞ ጥበቃ ላይ ናቸው፡፡
4. በሐሰተኛ የጉዞ ሰነዶች ዜጎችን ውጭ ሀገር የላኩ ግለሰቦች በ10 ዐመት ጽኑ እስራት እንደተቀጡ ሸገር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ግለሰቦቹ ሥራ ፈላጊ ዜጎችን ውጭ የመላክ ፍቃድ ሳይኖራቸው ከእያንዳንዳቸው 60 ሺህ ብር በመቀበል ወደ ሳዑዲ ልከዋል፡፡ በሐሰተኛ ሰነድ የተላኩ ዜጎች በፖሊስ ተይዘው ወደ ሀገር ተመልሰዋል፡፡
5. በምስራቅ አፍሪካ ለጸረ አንበጣ መድሃኒት ርጭት ተመድ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) ሊያሰማራ እንደሆነ ሪሊፍ ኤይድ ድረገጽ ዘግቧል፡፡ ለድሮኖቹ የተገጠመው ቴክኖሎጅ አንበጣ መንጋ ያለበትን ቦታ በቀላሉ ይለያል፤ ድሮኖቹም የበረራ ፍጥነታቸውን እና ከፍታቸውን እንዲስተካክሉ ያስችላል፡፡ ካሁን በፊት ድሮን ለመድሃኒት ርጭት ተሞክሮ አያውቅም፡፡
6. ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሐሙስ አስቸኳይ ስብሰባ እንደተጠራ ምክር ቤቱ በፌስቡክ ገጹ ካሰራጨው መረጃ ተረድተናል፡፡ አወዛጋቢዎቹ የኤክሳይስ ታክስ እና የጥላቻ ንግግር እና ሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ረቂቂ አዋጆችን እንዲያጸድቅ ይቀርቡለታል፡፡
7. የሱዳን ሽግግር መንግሥት የቀድሞውን ፕሬዝዳንት ሐሰን አልበሽርን ለዐለም ዐቀፉ ወንጀል ፍርድ ቤት አሳልፎ ለመስጠት እንደወሰነ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
መበል 45 ዓመት ልደት ህወሓትን ምጅማር ብረታዊ ቃልሲ ህዝቢ ትግራይን በዓል 11 ለካቲት ኣብ ከተማ ዓብይ ዓዲ ብዝለዓለ ድምቀት ይኽበር ኣሎ። ኣብቲ በዓል ካብ ዓብይ ዓድን ከባቢኣን፣ ወረዳ ቆላ ተምቤን ዝኸተቱ መራሕቲ ሃይማኖት፣ መናእሰይ፣ ደቂ ኣነስትዮ፣ ነባራት ተቓለስቲ፣ ምልሻታት፣ ሸግ ወየንቲ፣ ሰራሕተኛታት ውድብን መንግስትን፣ ተምሃሮ ቀደማይን ካልኣይን ብርኪ ዝተፈላለየ ምርኢት እናቕረቡ እቲ በዓል ናብ ዝኽበረሉ ብጅግና ስውእ ተጋዳላይ ኣሞራ ናብ ዝተሰየመ ስታዴም ይኣትው ኣለው።
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!!መበል 45 ዓመት ልደት ህወሓትን ምጅማር ብረታዊ ቃልሲ ህዝቢ ትግራይን በዓል 11 ለካቲት ኣብ ከተማ ዓብይ ዓዲ ብዝለዓለ ድምቀት ይኽበር ኣሎ። ኣብቲ በዓል ካብ ዓብይ ዓድን ከባቢኣን፣ ወረዳ ቆላ ተምቤን ዝኸተቱ መራሕቲ ሃይማኖት፣ መናእሰይ፣ ደቂ ኣነስትዮ፣ ነባራት ተቓለስቲ፣ ምልሻታት፣ ሸግ ወየንቲ፣ ሰራሕተኛታት ውድብን መንግስትን፣ ተምሃሮ ቀደማይን ካልኣይን ብርኪ ዝተፈላለየ ምርኢት እናቕረቡ እቲ በዓል ናብ ዝኽበረሉ ብጅግና ስውእ ተጋዳላይ ኣሞራ ናብ ዝተሰየመ ስታዴም ይኣትው ኣለው።
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!!
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!!መበል 45 ዓመት ልደት ህወሓትን ምጅማር ብረታዊ ቃልሲ ህዝቢ ትግራይን በዓል 11 ለካቲት ኣብ ከተማ ዓብይ ዓዲ ብዝለዓለ ድምቀት ይኽበር ኣሎ። ኣብቲ በዓል ካብ ዓብይ ዓድን ከባቢኣን፣ ወረዳ ቆላ ተምቤን ዝኸተቱ መራሕቲ ሃይማኖት፣ መናእሰይ፣ ደቂ ኣነስትዮ፣ ነባራት ተቓለስቲ፣ ምልሻታት፣ ሸግ ወየንቲ፣ ሰራሕተኛታት ውድብን መንግስትን፣ ተምሃሮ ቀደማይን ካልኣይን ብርኪ ዝተፈላለየ ምርኢት እናቕረቡ እቲ በዓል ናብ ዝኽበረሉ ብጅግና ስውእ ተጋዳላይ ኣሞራ ናብ ዝተሰየመ ስታዴም ይኣትው ኣለው።
መስመርና ኣፅኒዕና ንመኸተ!
ድምቀትን ዓወትን ንለካቲት!!
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
#UPDATE
ለኮረና ተህዋሲ መድሐኒትና ክትባት ለመፈለግ የሚደረገውን ጥረት ያፋጥናል የተባለ የሳይቲስቶች፣ የተመራማሪዎችና የባለሙያዎች ጉባኤ ዛሬ ዤኔቭ ሲዊትዘርላድ ውስጥ ተጀምሯል።
ለ2 ቀን የተሰበሰቡት የዓለም የጤና ሳይቲስቶችና ባለሙዎች ከገዳዩ ተሕዋሲ የሚያድን መድሐኒት ወይም የሚከላከል ክትባት ለማግኘት ስለተደረገ እና መደረግ ስላለበት ምርምር ይወያያሉ።
ስብሰባውን ያዘጋጀው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበላይ ኃላፊ ቴዎድሮስ አድሐኖም ለተሰብሳቢዎች እንደነገሩት ተሕዋሲው እስካሁን ከቻይና ውጪ ብዙ ጉዳት ባያደርስም ሥርጭቱ ለመላዉ ዓለም አሳሳቢ ነው ብለዋል።
[DW]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ለኮረና ተህዋሲ መድሐኒትና ክትባት ለመፈለግ የሚደረገውን ጥረት ያፋጥናል የተባለ የሳይቲስቶች፣ የተመራማሪዎችና የባለሙያዎች ጉባኤ ዛሬ ዤኔቭ ሲዊትዘርላድ ውስጥ ተጀምሯል።
ለ2 ቀን የተሰበሰቡት የዓለም የጤና ሳይቲስቶችና ባለሙዎች ከገዳዩ ተሕዋሲ የሚያድን መድሐኒት ወይም የሚከላከል ክትባት ለማግኘት ስለተደረገ እና መደረግ ስላለበት ምርምር ይወያያሉ።
ስብሰባውን ያዘጋጀው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የበላይ ኃላፊ ቴዎድሮስ አድሐኖም ለተሰብሳቢዎች እንደነገሩት ተሕዋሲው እስካሁን ከቻይና ውጪ ብዙ ጉዳት ባያደርስም ሥርጭቱ ለመላዉ ዓለም አሳሳቢ ነው ብለዋል።
[DW]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ኮሮና ቫይረስ በሽታ ትክክለኛውን ስያሜ አግኝቷል...
የኮሮና ቫይረስ በሽታ እስካሁን ትክክለኛ ስም እንደሌለው ይታወቃል። ቫይረሱን ለመለየት ብቻ ሳይንቲስቶች ኖቬላ ወይም "አዲስ" እያሉ ሲጠሩት ቆይተዋል።
ቫይረሱ 'ኮሮና' የሚል ስም ያገኘው በማጉሊያ መነጽር በሚታይበት ጊዜ ባለው ከዘውድ ጋር የሚመሳሰል ቅርጽ ነው።
አሁን ግን የጤና ባለሞያዎች ከ1,000 በላይ ሰዎችን የገደለውና ከ43,000 በላይ ሰዎችን ያጠቃውን የኮሮና ቫይረስ በሽታን COVID-19 የሚሰኝ ስያሜ ሰጥተውታል።
[BBC]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የኮሮና ቫይረስ በሽታ እስካሁን ትክክለኛ ስም እንደሌለው ይታወቃል። ቫይረሱን ለመለየት ብቻ ሳይንቲስቶች ኖቬላ ወይም "አዲስ" እያሉ ሲጠሩት ቆይተዋል።
ቫይረሱ 'ኮሮና' የሚል ስም ያገኘው በማጉሊያ መነጽር በሚታይበት ጊዜ ባለው ከዘውድ ጋር የሚመሳሰል ቅርጽ ነው።
አሁን ግን የጤና ባለሞያዎች ከ1,000 በላይ ሰዎችን የገደለውና ከ43,000 በላይ ሰዎችን ያጠቃውን የኮሮና ቫይረስ በሽታን COVID-19 የሚሰኝ ስያሜ ሰጥተውታል።
[BBC]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
- የሟቾች ቁጥር 1,115 ደርሷል
- በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 45,117
በኮሮና ቫይረስ [2019-nCoV] የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1,115 የደረሰ ሲሆን 45,117 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተጠቅተዋል። ከበሽታው አገግመው ከሆስፒታል የወጡ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 4,881 መድረሳቸውን ተመልክተናል።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
- በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 45,117
በኮሮና ቫይረስ [2019-nCoV] የሞቱ ሰዎች ቁጥር 1,115 የደረሰ ሲሆን 45,117 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተጠቅተዋል። ከበሽታው አገግመው ከሆስፒታል የወጡ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 4,881 መድረሳቸውን ተመልክተናል።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
[COVID-19]
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለ ቫይረሱ ስያሜ የተናገሩት፦
"ለቫይረሱ ስያሜ ስንሰጥ የትኛውንም መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የማይገልፅ፣ እንስሳትን፣ ግለሰብንም ሆነ ቡድንን የማይነካ እንዲሁም ለአጠራር ምቹ የሆነ እንዲሆንና ከቫይረሱ ጋር ግንኙነት ያለው እንዲሆን ጥረናል። ስም በሽታውን ለመከላከል፤ ትክክል ያልሆነን ወይንም መገለልን የሚያስከትል ነገርን እንዳንጠቀም ይከላከላል። እንዲሁም ለወደፊቱ ኮሮና ቫይረስ እንደገና በወረርሽኝ መልክ ቢከሰት ወጥ የሆነ አጠቃቀም እንድንከተል ያግዘናል"
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለ ቫይረሱ ስያሜ የተናገሩት፦
"ለቫይረሱ ስያሜ ስንሰጥ የትኛውንም መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የማይገልፅ፣ እንስሳትን፣ ግለሰብንም ሆነ ቡድንን የማይነካ እንዲሁም ለአጠራር ምቹ የሆነ እንዲሆንና ከቫይረሱ ጋር ግንኙነት ያለው እንዲሆን ጥረናል። ስም በሽታውን ለመከላከል፤ ትክክል ያልሆነን ወይንም መገለልን የሚያስከትል ነገርን እንዳንጠቀም ይከላከላል። እንዲሁም ለወደፊቱ ኮሮና ቫይረስ እንደገና በወረርሽኝ መልክ ቢከሰት ወጥ የሆነ አጠቃቀም እንድንከተል ያግዘናል"
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ሓድሽ ላዕለዋይ ሓላፊ ዉድብ ብልፅግና ካብ መኪንኦም ክልተ ሚልዮን ብር ከም ዝተሰረቐ ቢቢሲ ኣቃሊዑ፡፡
ሓድሽ ላዕለዋይ ሓላፊ ዉድብ ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ (ብልፅግና) ኣይተ ታየ ደንደኣ ኣብ ከተማ ቢሾፍቱ ክልተ ሚልዮን ቅርሺ ብጥርኡ ፣ ላፕቶፕ ኮምፒዩተርን ንስራሕን ንውልቀን ዝጥቀመሎም ክልተ መፅሓፊ ደፍተርን ከም ዝተሰረቑ ንቢቢሲ ቃሎም ሂቦም። ኣብታ ከተማ ኣብ ዝርከብ 'ሆቴል ቢን ኢንተርናሽናል' መኪንኦም ደው ኣቢሎም ንምሳሕ ከምዝኣተዉን ማዕፆ መኪነኦም ብ 'ማስተር' መፍትሕ ተኸፊቱ እቲ ስርቂ ከምዝተፈፀመን ንቢቢሲ ኣብ ዝሃብዎ ቃል ገሊፆም። እቲ ክልተ ሚልዮን ጥረ ገንዘብ ኣብ ከተማ ቢሾፍቱ ስልጠና ይወሃቦም ንዝነበሩ ዝኽፈል ኣበል ከምዝነበረን ዝሓበሩ ኣይተ ዳንደኣ ድሕሪ'ቲ ስርቂ "ደፍተር ኣይተ ታየ ኣብ ኢደይ ኣትዩ'ሎ ኢሉ" ኣብ ፌስቡክ ዝፀሓፈ ሰብ ከምዝነበረን ነዚ ጉዳይ ድማ ናብ ሕጊ ከምዝወሰድዎን ተዛሪቦም።
እቲ "ናይ ታየ ጥራዝ ኣብ ኢደይ ኣትዩ'ሎ" ኢሉ ፅሒፉ እዩ ዝተብሃለ ውልቀሰብ ኣብ ማሕበራዊ መራኸቢ ፖለቲካዊ ርእይቶ ብምሃብ ዝፍለጥ ደረጀ ቤጊ ዝበሃል ምዃኑ ቢቢሲ ንቃል ኣይተ ዳንደ ብምጥቃስ ድሕሪ ምግላፅ ብዛዕባ'ዚ ንኣይተ ደረጀ ረኺቡ ከምዘዛረቦን "ትሕዝቶ ኣፍቲ ጥራዝ ዝሰፈረ ብዉሽጣዊ መስመር ሳንዱቕ (INBOX) ከምዝተላእኸለይ ብምግላፅ እየ እቲ ጥራዝ ከምዝተሰረቐ ገሊፀ ምባሎም ፀብፂቡ።
[BBC]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ሓድሽ ላዕለዋይ ሓላፊ ዉድብ ዶ/ር ኣብይ ኣሕመድ (ብልፅግና) ኣይተ ታየ ደንደኣ ኣብ ከተማ ቢሾፍቱ ክልተ ሚልዮን ቅርሺ ብጥርኡ ፣ ላፕቶፕ ኮምፒዩተርን ንስራሕን ንውልቀን ዝጥቀመሎም ክልተ መፅሓፊ ደፍተርን ከም ዝተሰረቑ ንቢቢሲ ቃሎም ሂቦም። ኣብታ ከተማ ኣብ ዝርከብ 'ሆቴል ቢን ኢንተርናሽናል' መኪንኦም ደው ኣቢሎም ንምሳሕ ከምዝኣተዉን ማዕፆ መኪነኦም ብ 'ማስተር' መፍትሕ ተኸፊቱ እቲ ስርቂ ከምዝተፈፀመን ንቢቢሲ ኣብ ዝሃብዎ ቃል ገሊፆም። እቲ ክልተ ሚልዮን ጥረ ገንዘብ ኣብ ከተማ ቢሾፍቱ ስልጠና ይወሃቦም ንዝነበሩ ዝኽፈል ኣበል ከምዝነበረን ዝሓበሩ ኣይተ ዳንደኣ ድሕሪ'ቲ ስርቂ "ደፍተር ኣይተ ታየ ኣብ ኢደይ ኣትዩ'ሎ ኢሉ" ኣብ ፌስቡክ ዝፀሓፈ ሰብ ከምዝነበረን ነዚ ጉዳይ ድማ ናብ ሕጊ ከምዝወሰድዎን ተዛሪቦም።
እቲ "ናይ ታየ ጥራዝ ኣብ ኢደይ ኣትዩ'ሎ" ኢሉ ፅሒፉ እዩ ዝተብሃለ ውልቀሰብ ኣብ ማሕበራዊ መራኸቢ ፖለቲካዊ ርእይቶ ብምሃብ ዝፍለጥ ደረጀ ቤጊ ዝበሃል ምዃኑ ቢቢሲ ንቃል ኣይተ ዳንደ ብምጥቃስ ድሕሪ ምግላፅ ብዛዕባ'ዚ ንኣይተ ደረጀ ረኺቡ ከምዘዛረቦን "ትሕዝቶ ኣፍቲ ጥራዝ ዝሰፈረ ብዉሽጣዊ መስመር ሳንዱቕ (INBOX) ከምዝተላእኸለይ ብምግላፅ እየ እቲ ጥራዝ ከምዝተሰረቐ ገሊፀ ምባሎም ፀብፂቡ።
[BBC]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
"ዕላማታት 11 ለካቲት ብሓዱሽ ወለዶታት ዝያዳ እናተኾልዑ ኽቕፅሉ'ዮም"
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል
ኣቦ ወንበር ህወሓትን ም/ርእሰ ምምሕዳር ክልል ትግራይን ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ንዚ ረዚን መልእኽቲ ዘመሓለለፉ ትማሊ ምሸት ብመንገዲ መፅሕፈ ዉልቆም (facebook) ኣብ ዝዘርግሕዎ መልእኽቲ እዩ፡፡ ሙሉእ ትሕዝቶ መልእኽቶም ከምዘለዎ ንዚ ይመስል፡፡
"ሰላም መናእሰይ፣ ከመይ ኣለኹም!
ከምዝፍለጥ ታሪኽ ወያነ ትግራይ ታሪኽ 'ቲ ትእምርተ ፅንዓት ዝኾነ ጅግና ህዝቢ ትግራይ እዩ። ብቐንዱ ድማ ከይዲን ውፅኢትን መዘና ዘይርከቦ ህዝባውነት፣ ክምህ ዘይብል ፅንዓትን ተቓላሳይነትን መንእሰይ ትግራይ ምዃኑ እውን ይፍለጥ። ከምኡ ሰለዝኾነ እዩ ድማ ኩሉ ግዜ ነባሪ ታሪኽን ቅያን ዝፍፅም ህዝቢ እዩ ዝብል ፅኑዕ እምነት ዘለና። ስለዚ ትማሊ ይኹን ሎሚ ሰራሒ ታሪኽ ህዝቢ'ዩ።ብምዃኑ እቲ ዝሓለፈ ወለዶ ኣብታ ግዝኡ ዘይሃስስ ድሙቕ ገድሊ ፈፂሙ፣ ክብሪ ህዝቡን ዓዱን እውን ብመሪር ተጋድልኡ ኣረጋጊፁ'ዩ።
እዚ ናይዚ መዋእል መንእሰይ ትግራይ እውን በተመሳሳሊ ኽብርታት ኣያታቱን ኣዴታቱን ኣፅኒዑ ብምሓዝ፣ ኣብዚ ምዕራፍ'ዚ ንዘጋጠሙና ዘለው ኩሉ ዓይነት ተፃበኦታት ብኣዝዩ ዝገርም ምስትውዓልን ጥበብን እናሰገረ፣ ንዋታውን መንፈሳውን ባህግታቱ ድሕሪ ህላወን ድሕንነትን ህዝቡን ዓዱን ብምስራዕ ውሕሉል ቃልሲ ከካይድ ፀንሑ እዩ። ሕዚ እውን የካይድ ኣሎ።
መንእሰያትና እቲ ኩነታት ምስተፈጠረ ሓደራ ሰማእታት ትግራይን ህዝብኹምን ከምዘይተዕብሩ ጥራሕ እንተይኮነስ፣ ንስኻትኩም እውን ኣብ ግዜኹም ካብቲ ዝሓለፈ ወለዶ ዝበለፀን ዘይሃስስ ድሙቕ ቅያ ከምእትፍፅሙን እናፈፀምኩም ምዃንኩምን ብግብሪ ክንዕዘብ ክኢልና ኣለና።
ስለዚ ሕዚ’ውን እዚ መድረኽ ምስትውዓልን ንቕሓትን ዝሓትት ኣዝዩ ተኣፋፊ ምዃኑ ምግንዛብ የድሊ። ሕድሕድ ምንቅስቃስኩም ዝህልዎ ፅልዋ ብምምዛን ተለዋዋጥን ዘየቋርፅን እከይ ውጥናት ተፃባእትና ብቐፃሊ ብምክትታልን ብምቅላዕን፣ ናይ ሎምን ናይ ትማልን ውዙፍ ጠለባት ህዝብና ጋህዲ ንምግባር ብሓያል ዝተወደበ ኣገባብ ክንሽቅልን ዝጭበጥ ለውጢ ክነረጋግፅን ይግባእ። ህላወን ድሕንነትን ህዝብናን ዓድናን ብዘላቕነት ምርግጋፅ እንኽእል እውን መደባትና ብኣድማዕነት ምፍፃም ምስእንኽል ምዃኑ ፍሊጥና ንዝበለፀ ቃልሲን ዓወትን ቅሩባት ክትኮኑ ይግባእ።
ዕላማታት 11 ለካቲት ብሓዱሽ ወለዶታት ዝያዳ እናተኾልዑ ክቕፅሉ'ዮም።
ክብሪን ሞጎስን ንጀጋኑ ሰማእታት ትግራይ!"
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል
ኣቦ ወንበር ህወሓትን ም/ርእሰ ምምሕዳር ክልል ትግራይን ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ንዚ ረዚን መልእኽቲ ዘመሓለለፉ ትማሊ ምሸት ብመንገዲ መፅሕፈ ዉልቆም (facebook) ኣብ ዝዘርግሕዎ መልእኽቲ እዩ፡፡ ሙሉእ ትሕዝቶ መልእኽቶም ከምዘለዎ ንዚ ይመስል፡፡
"ሰላም መናእሰይ፣ ከመይ ኣለኹም!
ከምዝፍለጥ ታሪኽ ወያነ ትግራይ ታሪኽ 'ቲ ትእምርተ ፅንዓት ዝኾነ ጅግና ህዝቢ ትግራይ እዩ። ብቐንዱ ድማ ከይዲን ውፅኢትን መዘና ዘይርከቦ ህዝባውነት፣ ክምህ ዘይብል ፅንዓትን ተቓላሳይነትን መንእሰይ ትግራይ ምዃኑ እውን ይፍለጥ። ከምኡ ሰለዝኾነ እዩ ድማ ኩሉ ግዜ ነባሪ ታሪኽን ቅያን ዝፍፅም ህዝቢ እዩ ዝብል ፅኑዕ እምነት ዘለና። ስለዚ ትማሊ ይኹን ሎሚ ሰራሒ ታሪኽ ህዝቢ'ዩ።ብምዃኑ እቲ ዝሓለፈ ወለዶ ኣብታ ግዝኡ ዘይሃስስ ድሙቕ ገድሊ ፈፂሙ፣ ክብሪ ህዝቡን ዓዱን እውን ብመሪር ተጋድልኡ ኣረጋጊፁ'ዩ።
እዚ ናይዚ መዋእል መንእሰይ ትግራይ እውን በተመሳሳሊ ኽብርታት ኣያታቱን ኣዴታቱን ኣፅኒዑ ብምሓዝ፣ ኣብዚ ምዕራፍ'ዚ ንዘጋጠሙና ዘለው ኩሉ ዓይነት ተፃበኦታት ብኣዝዩ ዝገርም ምስትውዓልን ጥበብን እናሰገረ፣ ንዋታውን መንፈሳውን ባህግታቱ ድሕሪ ህላወን ድሕንነትን ህዝቡን ዓዱን ብምስራዕ ውሕሉል ቃልሲ ከካይድ ፀንሑ እዩ። ሕዚ እውን የካይድ ኣሎ።
መንእሰያትና እቲ ኩነታት ምስተፈጠረ ሓደራ ሰማእታት ትግራይን ህዝብኹምን ከምዘይተዕብሩ ጥራሕ እንተይኮነስ፣ ንስኻትኩም እውን ኣብ ግዜኹም ካብቲ ዝሓለፈ ወለዶ ዝበለፀን ዘይሃስስ ድሙቕ ቅያ ከምእትፍፅሙን እናፈፀምኩም ምዃንኩምን ብግብሪ ክንዕዘብ ክኢልና ኣለና።
ስለዚ ሕዚ’ውን እዚ መድረኽ ምስትውዓልን ንቕሓትን ዝሓትት ኣዝዩ ተኣፋፊ ምዃኑ ምግንዛብ የድሊ። ሕድሕድ ምንቅስቃስኩም ዝህልዎ ፅልዋ ብምምዛን ተለዋዋጥን ዘየቋርፅን እከይ ውጥናት ተፃባእትና ብቐፃሊ ብምክትታልን ብምቅላዕን፣ ናይ ሎምን ናይ ትማልን ውዙፍ ጠለባት ህዝብና ጋህዲ ንምግባር ብሓያል ዝተወደበ ኣገባብ ክንሽቅልን ዝጭበጥ ለውጢ ክነረጋግፅን ይግባእ። ህላወን ድሕንነትን ህዝብናን ዓድናን ብዘላቕነት ምርግጋፅ እንኽእል እውን መደባትና ብኣድማዕነት ምፍፃም ምስእንኽል ምዃኑ ፍሊጥና ንዝበለፀ ቃልሲን ዓወትን ቅሩባት ክትኮኑ ይግባእ።
ዕላማታት 11 ለካቲት ብሓዱሽ ወለዶታት ዝያዳ እናተኾልዑ ክቕፅሉ'ዮም።
ክብሪን ሞጎስን ንጀጋኑ ሰማእታት ትግራይ!"
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ጉዕዞ ዝኽሪ መበል 123 ዓመት ዕለተ መስዋእቲ ጀነራል ኣሉላ ኣባነጋ ሎሚ መዓልቲ ብዕሊ ተጀሚሩ
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
ሰብ-ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ጉዕዞ ዝኽሪ መበል 123 ዓመት ዕለተ መስዋእቲ ጀነራል ኣሉላ ኣባነጋ ሎሚ መዓልቲ ጀሚሩዎ።
እቲ ጉዕዞ ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ዝተጀመረ እንትኸውን፥ ሎሚ መዓልቲ ድማ ተጓዓዝቲ ካብ ቤተ መንግስቲ ሃፀይ ዮውሃንስ ራብዓይ ተላዒሎም ኣለዉ።
ቤተ-መንግስቲ ሃፀይ ዮሃንስ ጀሚሩ ዓድዋ እንዳባገሪማ ዝዛዘም ጉዕዞ ዝኽሪ መስዋእቲ ጅግና ራእሲ ኣሉላ፥ ኣብ ምብጋስ እቲ ጉዕዞ መምህር ገብረኺዳን ደስታ፣ መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነማሪያምን ካልኦት ፍሉጣት ሰባትን ተረኺቦም።
እቲ ጉዕዞ ኣብ ዝተፈላለዩ ጨንፈራት ዘለዉ ኣባላት እቲ ማሕበር ብምውዳድ ዝካየድ እንትኸውን፥ ኣብ ዓዲ ነብርኢድ ስነ-ስርዓት ዝኽሪ መስዋእቲ ጅግና ሜጀር ጀነራል ሓየሎም ኣርኣያ እውን ከምዝሳለጥ ሰብ ሕድሪ ሓቢሩ።
ሰብ-ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ከምዝሓበሮ፥ ቀፂሉ ጉዕዙኡ ናብ ደደቢት ብምግባር ዕለት 11 ለካቲት ኣብ መቐለ ክኣቱ እዩ።
ኣባላት ሰብ ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ዝኽሪ መበል 122 ዓመት ዕለተ መስዋእቲ ጀነራል ኣሉላ ኣባነጋ ምኽኒያት ብምግባር ኣብ 2011 ዓ.ም ቤተ መንግስቲ ሃፀይ ዮሃንስ ፬ መበገሲ ብምግባር ናብ እንዳ ኣባገሪማ ዓድዋ ብእግሪ ጉዕዞ ከምዝገበሩ ይዝከር።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
ሰብ-ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ጉዕዞ ዝኽሪ መበል 123 ዓመት ዕለተ መስዋእቲ ጀነራል ኣሉላ ኣባነጋ ሎሚ መዓልቲ ጀሚሩዎ።
እቲ ጉዕዞ ኣብ ዝሓለፈ ዓመት ዝተጀመረ እንትኸውን፥ ሎሚ መዓልቲ ድማ ተጓዓዝቲ ካብ ቤተ መንግስቲ ሃፀይ ዮውሃንስ ራብዓይ ተላዒሎም ኣለዉ።
ቤተ-መንግስቲ ሃፀይ ዮሃንስ ጀሚሩ ዓድዋ እንዳባገሪማ ዝዛዘም ጉዕዞ ዝኽሪ መስዋእቲ ጅግና ራእሲ ኣሉላ፥ ኣብ ምብጋስ እቲ ጉዕዞ መምህር ገብረኺዳን ደስታ፣ መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነማሪያምን ካልኦት ፍሉጣት ሰባትን ተረኺቦም።
እቲ ጉዕዞ ኣብ ዝተፈላለዩ ጨንፈራት ዘለዉ ኣባላት እቲ ማሕበር ብምውዳድ ዝካየድ እንትኸውን፥ ኣብ ዓዲ ነብርኢድ ስነ-ስርዓት ዝኽሪ መስዋእቲ ጅግና ሜጀር ጀነራል ሓየሎም ኣርኣያ እውን ከምዝሳለጥ ሰብ ሕድሪ ሓቢሩ።
ሰብ-ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ከምዝሓበሮ፥ ቀፂሉ ጉዕዙኡ ናብ ደደቢት ብምግባር ዕለት 11 ለካቲት ኣብ መቐለ ክኣቱ እዩ።
ኣባላት ሰብ ሕድሪ ሲቪል ማሕበረሰብ ትግራይ ዝኽሪ መበል 122 ዓመት ዕለተ መስዋእቲ ጀነራል ኣሉላ ኣባነጋ ምኽኒያት ብምግባር ኣብ 2011 ዓ.ም ቤተ መንግስቲ ሃፀይ ዮሃንስ ፬ መበገሲ ብምግባር ናብ እንዳ ኣባገሪማ ዓድዋ ብእግሪ ጉዕዞ ከምዝገበሩ ይዝከር።
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ለቸኮለ!
የዛሬ ረቡዕ የካቲት 4/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች
1. ምርጫ ቦርድ ስለ ጃዋር ሞሐመድ የኢትዮጵያ ዜግነት መልሶ ማግኘት ጉዳይ ከኢምግሬሽን ባለሥልጣን ማብራሪያ እንደጠየቀ በፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ የተፈለገው ማብራሪያ የውጭ ዜጋ የሆነ ሰው የውጭ ዜግነቱን ትቶ ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ እንዲመለስለት ከጠየቀ ወዲያውኑ እንደ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ይቆጠር እንደሆነ ነው፡፡ ኢምግሬሽን እስከ የካቲት 9 ምላሽ ይስጠኝ ሲል ቦርዱ አመልክቷል፡፡
2. አምና ዕጣ የወጣባቸውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለማከፋፈል የፌደራል መንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ ቤቶቹ በኦሮሚያ ክልል መሬት ላይ ነው የተሠሩ በሚል ተቃውሞ ማስተላለፉ መጓተቱ ይታወሳል፡፡ ከዕደለኞች እስካሁን አቤቱታ እንዳልቀረበላቸው የከተማው አስተዳደር ቤቶች ልማት ሃላፊ ተናግረዋል፡፡
3. ገለልተኛ የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት እንደተቋቋመ ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ አማካሪ ምክር ቤቱ 12 አባላት አሉት፡፡ ምክር ቤቱ የግሉ ዘርፍ በሀገር በቀሉ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መርሃ ግብር አተገባበር ቁልፍ ሚና እንዲጫወት ያግዛል፡፡
4. የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሐመድ ፎርማጆ እና የሱማሌላንድ ራስ ገዝ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚስጢር ፊት ለፊት እንደተገናኙ ኒውዮርክ ታይምስ የሱማሊያውን ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ሁለቱን መሪዎች ትናንት ያገናኟቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ናቸው፡፡
5. በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ አንድ ሕጻን እና አንድ ታዳጊን በተለያዩ ጊዜያት የጠለፈ ግለሰብ የ25 ዐመት እስር እንደተፈረደበት ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ተከሳሹ ለእያንዳንዳቸው 30 እና 70 ሺህ ብር ጠይቆ፣ በድምሩ 35 ሺህ ብር ተቀብሏል፡፡
6. አንድ የቻይና ኮንስትራክሽን ኩባንያ በናይል ወንዝ ላይ ለኡጋንዳ ሃይል ማመንጫ ለመገንባት እንደጠየቀ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 840 ሜጋ ዋት የሚያመነጨው ግንባታ 1.4 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ይጠይቃል፡፡ ሃሳቡ ከጸደቀ ማመንጫው የኡጋንዳ ትልቁ ሃይል ማመንጫ ይሆናል፤ የኤሌክትሪክ ሃይል መጠኗንም በ40 በመቶ ያሳድግላታል፡፡
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የዛሬ ረቡዕ የካቲት 4/2012 ሲስተጋቡ የዋሉት ዐበይት ዜናዎች
1. ምርጫ ቦርድ ስለ ጃዋር ሞሐመድ የኢትዮጵያ ዜግነት መልሶ ማግኘት ጉዳይ ከኢምግሬሽን ባለሥልጣን ማብራሪያ እንደጠየቀ በፌስቡክ ገጹ ባሰራጨው ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ የተፈለገው ማብራሪያ የውጭ ዜጋ የሆነ ሰው የውጭ ዜግነቱን ትቶ ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ እንዲመለስለት ከጠየቀ ወዲያውኑ እንደ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ይቆጠር እንደሆነ ነው፡፡ ኢምግሬሽን እስከ የካቲት 9 ምላሽ ይስጠኝ ሲል ቦርዱ አመልክቷል፡፡
2. አምና ዕጣ የወጣባቸውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለማከፋፈል የፌደራል መንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ሪፖርተር አስነብቧል፡፡ ቤቶቹ በኦሮሚያ ክልል መሬት ላይ ነው የተሠሩ በሚል ተቃውሞ ማስተላለፉ መጓተቱ ይታወሳል፡፡ ከዕደለኞች እስካሁን አቤቱታ እንዳልቀረበላቸው የከተማው አስተዳደር ቤቶች ልማት ሃላፊ ተናግረዋል፡፡
3. ገለልተኛ የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት እንደተቋቋመ ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ አማካሪ ምክር ቤቱ 12 አባላት አሉት፡፡ ምክር ቤቱ የግሉ ዘርፍ በሀገር በቀሉ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መርሃ ግብር አተገባበር ቁልፍ ሚና እንዲጫወት ያግዛል፡፡
4. የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሐመድ ፎርማጆ እና የሱማሌላንድ ራስ ገዝ ፕሬዝዳንት ሙሴ ቢሂ በአዲስ አበባ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚስጢር ፊት ለፊት እንደተገናኙ ኒውዮርክ ታይምስ የሱማሊያውን ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ጠቅሶ ዘግቧል፡፡ ሁለቱን መሪዎች ትናንት ያገናኟቸው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ናቸው፡፡
5. በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ አንድ ሕጻን እና አንድ ታዳጊን በተለያዩ ጊዜያት የጠለፈ ግለሰብ የ25 ዐመት እስር እንደተፈረደበት ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡ ተከሳሹ ለእያንዳንዳቸው 30 እና 70 ሺህ ብር ጠይቆ፣ በድምሩ 35 ሺህ ብር ተቀብሏል፡፡
6. አንድ የቻይና ኮንስትራክሽን ኩባንያ በናይል ወንዝ ላይ ለኡጋንዳ ሃይል ማመንጫ ለመገንባት እንደጠየቀ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 840 ሜጋ ዋት የሚያመነጨው ግንባታ 1.4 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ይጠይቃል፡፡ ሃሳቡ ከጸደቀ ማመንጫው የኡጋንዳ ትልቁ ሃይል ማመንጫ ይሆናል፤ የኤሌክትሪክ ሃይል መጠኗንም በ40 በመቶ ያሳድግላታል፡፡
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
#Election2012
ይፋዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የካቲት 6 ይታወቃል!
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ዓመት የሚያካሄደውን ሀገር አቀፍ ምርጫ ይፋዊ የጊዜ ሰሌዳ፤ የፊታችን አርብ የካቲት 6 ቀን 2012 ዓ/ም፤ በአዲስ አበባው ስካይ ላይት ሆቴል በሚያደርገው ኮንፍረንስ ላይ ያሳውቃል ተብሎ ይጠበቃል።
#EthiopiaElection
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ይፋዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የካቲት 6 ይታወቃል!
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ዓመት የሚያካሄደውን ሀገር አቀፍ ምርጫ ይፋዊ የጊዜ ሰሌዳ፤ የፊታችን አርብ የካቲት 6 ቀን 2012 ዓ/ም፤ በአዲስ አበባው ስካይ ላይት ሆቴል በሚያደርገው ኮንፍረንስ ላይ ያሳውቃል ተብሎ ይጠበቃል።
#EthiopiaElection
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ቤቲንግ እንዲቆም ተወስኗል?
በሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተር አቶ አለሙ ሰኢድ፦
"የስፖርት ውድድር [ቤቲንግ] እንዲቆም ተወስኗል። 26 አባላት ያቀፈ የፌደራል የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ ዕፆች ግብረ ኃይልና ሌሎችም የሚመለከታቸው አካላት ተሳተፊ የሆኑበት መድረክ በማዘጋጀት የስፖርት ውድድር በዜጎች ስነልቦና፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና አጠቃላይ የሚያደርሰውን ችግር ተፈትሿል። በጥር ወር ውስጥ ለስፖርት ውድድር በሚል ይሰጥ የነበረው ፍቃድ የቆመ ሲሆን፤ ስራ ላይ የሚገኙ አቋማሪ ድርጅቶች የውላቸው ጊዜ እስኪጠናቀቅ ብቻ ሊቆዩ ይችላሉ።"
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገ/ሚካኤል ሀጎስ፦
"በህጉ መሰረት እየሰሩ የሚገኙ አወራራጅ ድርጅቶች የውል ጊዜያቸው ሲያበቃ ውላቸውን ማደስ ይችላሉ። አሁን ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ፍቃድ ያላቸው 46 አወራራጅ ድርጅቶች አሉ። በአዲስ መልክ ፍቃድ መስጠት አቆምን እንጂ ፍቃድ ያለቸውን ድርጅቶች ስራቸው እንዲያቆሙ አልተወሰነም፡፡ ለአወራራጅ ድርጅቶቹ ፈቃድ የሚሰጠው እና በተቀመጠላቸው የአሰራር ህግ መሰረት መንቀሳቀሳቸውን የሚከታተለው ተቋም ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳድር እንጂ ሌላ ተቋም የለም። የተለያዩ ተቋማት በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ዙሪያ የሚሰጡት አስተያየት ትክክል አይደለም።"
[አዲስ ዘመን ጋዜጣ]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
በሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተር አቶ አለሙ ሰኢድ፦
"የስፖርት ውድድር [ቤቲንግ] እንዲቆም ተወስኗል። 26 አባላት ያቀፈ የፌደራል የአሉታዊ መጤ ልማዶችና አደንዛዥ ዕፆች ግብረ ኃይልና ሌሎችም የሚመለከታቸው አካላት ተሳተፊ የሆኑበት መድረክ በማዘጋጀት የስፖርት ውድድር በዜጎች ስነልቦና፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና አጠቃላይ የሚያደርሰውን ችግር ተፈትሿል። በጥር ወር ውስጥ ለስፖርት ውድድር በሚል ይሰጥ የነበረው ፍቃድ የቆመ ሲሆን፤ ስራ ላይ የሚገኙ አቋማሪ ድርጅቶች የውላቸው ጊዜ እስኪጠናቀቅ ብቻ ሊቆዩ ይችላሉ።"
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገ/ሚካኤል ሀጎስ፦
"በህጉ መሰረት እየሰሩ የሚገኙ አወራራጅ ድርጅቶች የውል ጊዜያቸው ሲያበቃ ውላቸውን ማደስ ይችላሉ። አሁን ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ፍቃድ ያላቸው 46 አወራራጅ ድርጅቶች አሉ። በአዲስ መልክ ፍቃድ መስጠት አቆምን እንጂ ፍቃድ ያለቸውን ድርጅቶች ስራቸው እንዲያቆሙ አልተወሰነም፡፡ ለአወራራጅ ድርጅቶቹ ፈቃድ የሚሰጠው እና በተቀመጠላቸው የአሰራር ህግ መሰረት መንቀሳቀሳቸውን የሚከታተለው ተቋም ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳድር እንጂ ሌላ ተቋም የለም። የተለያዩ ተቋማት በስፖርት አወራራጅ ድርጅቶች ዙሪያ የሚሰጡት አስተያየት ትክክል አይደለም።"
[አዲስ ዘመን ጋዜጣ]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የካርድ ብድር አገልግሎት መቋረጥ!
የኢትዮ ቴሌኮም የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ጨረር አክሊሉ ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የተናገሩት፦
"ደንበኞቻችን 810 ላይ የብድር አገልግሎት ለማግኘት ሲጠይቁ የማዘግየት እንዲሁም ከነጭራሹ አገልግሎቱን ያለማግኘት ችግሮች እንደሚገጥማቸው በተደጋጋሚ ቅሬታ ደርሶናል። ይህ የሆነውም በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው። የኢትዮ ቴሌኮም የቴክኒክ ባለሙያዎች ችግሩ እስከ ነገ ለመፍታት እየጣሩ ነው፤ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።"
[ETHIO FM 107.8]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
የኢትዮ ቴሌኮም የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ጨረር አክሊሉ ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የተናገሩት፦
"ደንበኞቻችን 810 ላይ የብድር አገልግሎት ለማግኘት ሲጠይቁ የማዘግየት እንዲሁም ከነጭራሹ አገልግሎቱን ያለማግኘት ችግሮች እንደሚገጥማቸው በተደጋጋሚ ቅሬታ ደርሶናል። ይህ የሆነውም በቴክኒክ ብልሽት ምክንያት ነው። የኢትዮ ቴሌኮም የቴክኒክ ባለሙያዎች ችግሩ እስከ ነገ ለመፍታት እየጣሩ ነው፤ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።"
[ETHIO FM 107.8]
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
ኢንተርፕራይዝ ስራሕቲ መንገዲ ክልል ትግራይ 3,069 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ ከምዝሰርሐ ኣፍሊጡ
መቐለ፣ 04 ለካቲት 2012 (ጋዜጣ ወይን) - ኣብ ትግራይ ኣብቶም ዝሓለፉ 28 ዓመታት ካብ ዝተሰርሑ 6,303 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ እቶም 3,069 ኪሎ ሜትሮ ብኢንተርፕራይዝ ስራሕቲ መንገዲ ክልል ትግራይ ከምዝተሰርሑ እቲ ኢንተርፕራይዝ ኣፍሊጡ፡፡
ብተወሳኺ 19,021 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ ተደጋጊሞም ምፅጋኖምን ሕዚ ድማ 830 ኪሎ ሜትሮ ፕሮጀክትታት መንገዲ ኣብ ከይዲ ህንፀት ከም ዘሎ ንምፍላጥ ተኻኢሉ ኣሎ።
ኣብ ትግራይ ቕድሚ ውድቐት ስርዓት ደርጊ ካብ ደቡብ ትግራይ ናብ ሰሜን ከምኡ እውን ናብ ምዕራብ ገፅ ዝኸይድ መንገዲ ከባቢ 906 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ ጥራሕ ምንባሩ እቲ ኢንተርፕራይዝ የዘኻኽር።
ድሕሪ ውድቀት ስርዓት ደርጊ ግና ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ንህንፀት መንገዲ ፍሉይ ትኹረት ብምሃብ ነዚ ዝሰርሑ መሓውራት ብምጥያሽን ዝለዓለ በጀት ብምምዳብን ናብ ስራሕ ምእታዉ ድማ ሓቢሩ።
ፍልፍል ፡- ብሮሸር ኢንተርፕራይዝ ስራሕቲ መንገዲ ክልል ትግራይ
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot
መቐለ፣ 04 ለካቲት 2012 (ጋዜጣ ወይን) - ኣብ ትግራይ ኣብቶም ዝሓለፉ 28 ዓመታት ካብ ዝተሰርሑ 6,303 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ እቶም 3,069 ኪሎ ሜትሮ ብኢንተርፕራይዝ ስራሕቲ መንገዲ ክልል ትግራይ ከምዝተሰርሑ እቲ ኢንተርፕራይዝ ኣፍሊጡ፡፡
ብተወሳኺ 19,021 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ ተደጋጊሞም ምፅጋኖምን ሕዚ ድማ 830 ኪሎ ሜትሮ ፕሮጀክትታት መንገዲ ኣብ ከይዲ ህንፀት ከም ዘሎ ንምፍላጥ ተኻኢሉ ኣሎ።
ኣብ ትግራይ ቕድሚ ውድቐት ስርዓት ደርጊ ካብ ደቡብ ትግራይ ናብ ሰሜን ከምኡ እውን ናብ ምዕራብ ገፅ ዝኸይድ መንገዲ ከባቢ 906 ኪሎ ሜትሮ መንገዲ ጥራሕ ምንባሩ እቲ ኢንተርፕራይዝ የዘኻኽር።
ድሕሪ ውድቀት ስርዓት ደርጊ ግና ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ ንህንፀት መንገዲ ፍሉይ ትኹረት ብምሃብ ነዚ ዝሰርሑ መሓውራት ብምጥያሽን ዝለዓለ በጀት ብምምዳብን ናብ ስራሕ ምእታዉ ድማ ሓቢሩ።
ፍልፍል ፡- ብሮሸር ኢንተርፕራይዝ ስራሕቲ መንገዲ ክልል ትግራይ
@dimtsiweyane1967
@Dweyane1967bot