የአዳማ ከተማ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር ፕሬዝዳንት እንዲሁም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ጥምረት ጠቅላላ ጉባኤ አባል አቶ ሞሲሳ ለገሰ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
የቀብር ስነ ስርዓታቸውም ዛሬ ሀምሌ 15/2016 በአዳማ ከተማ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 7:00 ወዳጅ ዘመዶቻቸው ባሉበት ይፈፀማል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ጥምረት ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለስፖርቱ ቤተሰብ መፅናናትን እንመኛለን!
ነብስ ይማር!!
የቀብር ስነ ስርዓታቸውም ዛሬ ሀምሌ 15/2016 በአዳማ ከተማ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 7:00 ወዳጅ ዘመዶቻቸው ባሉበት ይፈፀማል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ጥምረት ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለስፖርቱ ቤተሰብ መፅናናትን እንመኛለን!
ነብስ ይማር!!
Forwarded from WANAW SPORT
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔊 ከዋናው ማዘዝ በጣም ቀላል ነው!
📲 በቴሌግራም @Wanawsales ላይ የሽያጭ ሰራተኞቻችንን በቀጥታ በማናገር ይዘዙን!
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear
📲 በቴሌግራም @Wanawsales ላይ የሽያጭ ሰራተኞቻችንን በቀጥታ በማናገር ይዘዙን!
Instagram | Facebook | TikTok
🏅 ዋናው ወደፊት...
@wanawsportwear