Telegram Web
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 1⃣6⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
ወሳኝ ዱዓእ!

ከአቡበከር ሲዲቅ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ የአላህ መልዕክተኛን (ﷺ) እንዲህ በማለት ጠየኳቸው፦

﴿عَلِّمْنِي دُعَاءً أَدْعُو بِهِ فِي صَلَاتِي قَالَ : " قُلِ : اللَّهُمَّ إِنِّي ظَلَمْتُ نَفْسِي ظُلْمًا كَثِيرًا، وَلَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ فَاغْفِرْ لِي مَغْفِرَةً مِنْ عِنْدِكَ، وَارْحَمْنِي إِنَّكَ أَنْتَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ﴾

“በሶላት ውስጥ ስሆን የምለውን ዱዓእ ያስተምሩኝ። እንዲህ በል አሉኝ፦ ‘አላህ ሆይ! እኔ ነፍሴን በጣም ብዙ በድያታለሁ። ካንተ በስተቀር ወንጀልን የሚምር የለምና፤ ካንተ ዘንድ የሆነ ምሕረትን ለግሰኝ። አንተ መሐሪና አዛኝ ነህና እዘንልኝም።’”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 834



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 1⃣7⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
የሰላሟ ሐገር መካ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿فَإِنَّ هَذَا بَلَدٌ حَرَّمَ اللَّهُ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ، وَهُوَ حَرَامٌ بِحُرْمَةِ اللَّهِ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ، وَإِنَّهُ لَمْ يَحِلَّ الْقِتَالُ فِيهِ لِأَحَدٍ قَبْلِي،﴾

“ይህን ሐገር (መካ) አላህ ምድርንና ሰማያትን የፈጠረ ቀን አከበረው። እስከ እለት ትንሳዔ ቀን ድረስም የተከበረ አድረጎታል። በውስጡ ለኔም ከኔም በፊት ለነበረ አንድም ሰው ውጊያ አልተፈቀደለትም።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 1834



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
2025/07/12 19:28:54
Back to Top
HTML Embed Code: