ከሌባም ሌባ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أسْرَقُ الناسِ الَّذي يَسرِقُ صلاتَهُ: لا يُتِمُّ رُكوعَها ولا سُجودَها، وأبْخلُ الناسِ مَنْ بَخِلَ بِالسلامِ﴾
“የሌባ ሌባ ማለት ከሶላቱ የሚሰርቅ ሰው ነው። ሩኩዑንም ሆነ ሱጁድንም አሟልቶ በትክክል የማይሰግድ ነው። የስስታሞች ስስታም ማለት ደግሞ ሰላምታን የሚከለክል ሰው ነው።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ: 966
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أسْرَقُ الناسِ الَّذي يَسرِقُ صلاتَهُ: لا يُتِمُّ رُكوعَها ولا سُجودَها، وأبْخلُ الناسِ مَنْ بَخِلَ بِالسلامِ﴾
“የሌባ ሌባ ማለት ከሶላቱ የሚሰርቅ ሰው ነው። ሩኩዑንም ሆነ ሱጁድንም አሟልቶ በትክክል የማይሰግድ ነው። የስስታሞች ስስታም ማለት ደግሞ ሰላምታን የሚከለክል ሰው ነው።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ: 966
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
㈀ ㈀㔀ⴀ 㔀ⴀ 开㤀✀ ✀㌀㔀✀
匀甀瀀攀爀 嘀漀椀挀攀 刀攀挀漀爀搀攀爀
👉#ሼኽ_ባህሩ_ዑመር
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ18—41
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ18—41
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የሩቅ ሚስጥር ቁልፎች…
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مِفْتَاحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا اللَّهُ، لَا يَعْلَمُ أَحَدٌ مَا يَكُونُ فِي غَدٍ، وَلَا يَعْلَمُ أَحَدٌ مَا يَكُونُ فِي الْأَرْحَامِ، وَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَاذَا تَكْسِبُ غَدًا، وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ، وَمَا يَدْرِي أَحَدٌ مَتَى يَجِيءُ الْمَطَرُ﴾
“የሩቅ ሚስጥር (ገይብ) አምስት ናቸው። አላህ እንጂ ደግሞ ሌላ ማንም አያውቃቸውም። እነሱም፦ ነገ ምን እንደሚከሰት አንድም ሚያውቅ የለም። በመሀፀን ውስጥ ያለን ፅንስ ሚያውቅ አንድም የለም። የትኛውም ነፍስ ነገ ምን እንደምትሰራ አታውቅም። የትኛውም ነፍስ የት ቦታ እንምትሞት አታውቅም። ዝናብ መቼ እንደሚዘንብ ሚያውቅ አንድም የለም።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مِفْتَاحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا اللَّهُ، لَا يَعْلَمُ أَحَدٌ مَا يَكُونُ فِي غَدٍ، وَلَا يَعْلَمُ أَحَدٌ مَا يَكُونُ فِي الْأَرْحَامِ، وَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَاذَا تَكْسِبُ غَدًا، وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ، وَمَا يَدْرِي أَحَدٌ مَتَى يَجِيءُ الْمَطَرُ﴾
“የሩቅ ሚስጥር (ገይብ) አምስት ናቸው። አላህ እንጂ ደግሞ ሌላ ማንም አያውቃቸውም። እነሱም፦ ነገ ምን እንደሚከሰት አንድም ሚያውቅ የለም። በመሀፀን ውስጥ ያለን ፅንስ ሚያውቅ አንድም የለም። የትኛውም ነፍስ ነገ ምን እንደምትሰራ አታውቅም። የትኛውም ነፍስ የት ቦታ እንምትሞት አታውቅም። ዝናብ መቼ እንደሚዘንብ ሚያውቅ አንድም የለም።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ወሳኝ ዱዓእ!
ከአብዱራህማን ቢን ዓውፍ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ ዓኢሻን (رضي ﷲ عنها) የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) የሌሊት ዱዓችውን የሚጀመሩት በምን ነበር? ብዬ ጠየኳት። በዚህ ዱዓእ ነበር በማለት መለሰችልኝ፦
﴿اللَّهُمَّ رَبَّ جَبْرَائِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَإِسْرَافِيلَ، فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ، عَالِمَ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ، أَنْتَ تَحْكُمُ بَيْنَ عِبَادِكَ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ، اهْدِنِي لِمَا اخْتُلِفَ فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِكَ ؛ إِنَّكَ تَهْدِي مَنْ تَشَاءُ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ﴾
“አንተ የጀብራኢል፣ የሚካኢል፣ የኢስራፊል ጌታ የሆንከው ጌታዬ ሆይ! የሰማያትና የምድር ፈጣሪ የሆንከው፣ የሩቁንም የቅርቡንም የምታውቀው ባሮችህ ሲወዛገቡበት በነበረው ነገር አንተ ታውቃለህ፡፡ ከሐቅ ለሚወዛገቡበት ነገር ምራኝ፡፡ አንተ የፈለግከውን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትመራለህና፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 770
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአብዱራህማን ቢን ዓውፍ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ ዓኢሻን (رضي ﷲ عنها) የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) የሌሊት ዱዓችውን የሚጀመሩት በምን ነበር? ብዬ ጠየኳት። በዚህ ዱዓእ ነበር በማለት መለሰችልኝ፦
﴿اللَّهُمَّ رَبَّ جَبْرَائِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَإِسْرَافِيلَ، فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ، عَالِمَ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ، أَنْتَ تَحْكُمُ بَيْنَ عِبَادِكَ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ، اهْدِنِي لِمَا اخْتُلِفَ فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِكَ ؛ إِنَّكَ تَهْدِي مَنْ تَشَاءُ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ﴾
“አንተ የጀብራኢል፣ የሚካኢል፣ የኢስራፊል ጌታ የሆንከው ጌታዬ ሆይ! የሰማያትና የምድር ፈጣሪ የሆንከው፣ የሩቁንም የቅርቡንም የምታውቀው ባሮችህ ሲወዛገቡበት በነበረው ነገር አንተ ታውቃለህ፡፡ ከሐቅ ለሚወዛገቡበት ነገር ምራኝ፡፡ አንተ የፈለግከውን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትመራለህና፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 770
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
መልዕክት ለወጣቶች!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يَا مَعْشَرَ الشَّبَابِ، مَنِ اسْتَطَاعَ مِنْكُمُ الْبَاءَةَ ؛ فَلْيَتَزَوَّجْ، فَإِنَّهُ أَغَضُّ لِلْبَصَرِ، وَأَحْصَنُ لِلْفَرْجِ، وَمَنْ لَمْ يَسْتَطِعْ ؛ فَعَلَيْهِ بِالصَّوْمِ ؛ فَإِنَّهُ لَهُ وِجَاءٌ﴾
“እናንተ የወጣት ስብስቦች ሆይ! ከእናንተ ውስጥ የትዳርን ጣጣ የቻለ ሰው ያግባ። እሱ አይንን (ያልተፈቀደን ነገር) ከመመልከት የሚመልስና ብልትንም የሚጠብቅ ነው፡፡ ይህን ያልቻለ ሰው በፆም ላይ አደራ! እነሆ እሱ ስሜቱን ይሰብርለታልና።”
📚 ቡኻሪ (5065) ሙስሊም (1400) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يَا مَعْشَرَ الشَّبَابِ، مَنِ اسْتَطَاعَ مِنْكُمُ الْبَاءَةَ ؛ فَلْيَتَزَوَّجْ، فَإِنَّهُ أَغَضُّ لِلْبَصَرِ، وَأَحْصَنُ لِلْفَرْجِ، وَمَنْ لَمْ يَسْتَطِعْ ؛ فَعَلَيْهِ بِالصَّوْمِ ؛ فَإِنَّهُ لَهُ وِجَاءٌ﴾
“እናንተ የወጣት ስብስቦች ሆይ! ከእናንተ ውስጥ የትዳርን ጣጣ የቻለ ሰው ያግባ። እሱ አይንን (ያልተፈቀደን ነገር) ከመመልከት የሚመልስና ብልትንም የሚጠብቅ ነው፡፡ ይህን ያልቻለ ሰው በፆም ላይ አደራ! እነሆ እሱ ስሜቱን ይሰብርለታልና።”
📚 ቡኻሪ (5065) ሙስሊም (1400) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍2
ሲዋክ (መፋቂያ)
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿السِّواكُ مطْهَرَةٌ للفَمِ، مَرْضاةٌ للرَّبِّ.﴾
“መፋቂያ አፍን ያፀዳል። የጌታን ውዴታ ያስገኛል።”
📚 ነሳዒ ዘግበውታል: 5
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿السِّواكُ مطْهَرَةٌ للفَمِ، مَرْضاةٌ للرَّبِّ.﴾
“መፋቂያ አፍን ያፀዳል። የጌታን ውዴታ ያስገኛል።”
📚 ነሳዒ ዘግበውታል: 5
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የተውሒድ ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لِكُلِّ نَبِيٍّ دَعْوَةٌ مُسْتَجابَةٌ، فَتَعَجَّلَ كُلُّ نَبِيٍّ دَعْوَتَهُ، وإنِّي اخْتَبَأْتُ دَعْوَتي شَفاعَةً لِأُمَّتي يَومَ القِيامَةِ، فَهي نائِلَةٌ إنْ شاءَ اللَّهُ مَن ماتَ مِن أُمَّتي لا يُشْرِكُ باللَّهِ شيئًا.﴾
“ሁሉም ነቢይ ከአላህ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ዱዓ አለው። ሁሉም ነቢይ ፈጥኖ አድርጎ በዚህ አለም ለዱዓው ምላሽ አግኝቷል። እኔ ግን ዱዓዬን ለህዝቦቼ በቂያማ ዕለት ሸፈዓ ለማድረግ ሸሽጌ አቆይቻለሁ። ይህም የሚሆነው ከህዝቦቼ በአላህ ላይ ምንም ሳያጋራ ለሞተ ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 199
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لِكُلِّ نَبِيٍّ دَعْوَةٌ مُسْتَجابَةٌ، فَتَعَجَّلَ كُلُّ نَبِيٍّ دَعْوَتَهُ، وإنِّي اخْتَبَأْتُ دَعْوَتي شَفاعَةً لِأُمَّتي يَومَ القِيامَةِ، فَهي نائِلَةٌ إنْ شاءَ اللَّهُ مَن ماتَ مِن أُمَّتي لا يُشْرِكُ باللَّهِ شيئًا.﴾
“ሁሉም ነቢይ ከአላህ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ዱዓ አለው። ሁሉም ነቢይ ፈጥኖ አድርጎ በዚህ አለም ለዱዓው ምላሽ አግኝቷል። እኔ ግን ዱዓዬን ለህዝቦቼ በቂያማ ዕለት ሸፈዓ ለማድረግ ሸሽጌ አቆይቻለሁ። ይህም የሚሆነው ከህዝቦቼ በአላህ ላይ ምንም ሳያጋራ ለሞተ ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 199
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍4🥰1
በአላህ ንግግር ተጠበቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِذا نَزَلَ أَحَدُكُمْ مَنْزِلًا، فَلْيَقُلْ: أَعُوذُ بكَلِماتِ اللهِ التّامّاتِ مِن شَرِّ ما خَلَقَ، فإنَّه لا يَضُرُّهُ شيءٌ حتّى يَرْتَحِلَ منه.﴾
“አንዳችሁ የሆነ ቦታ ካረፈ ‘ሙሉ በሆኑት የአላህ ንግግሮች እሱ ከፈጠራቸው ተንኮሎች እጠበቃለሁ’ ካለ ከቦታው እስኪሄድ ድረስ ምንም ነገር አይጎዳውም።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2708
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِذا نَزَلَ أَحَدُكُمْ مَنْزِلًا، فَلْيَقُلْ: أَعُوذُ بكَلِماتِ اللهِ التّامّاتِ مِن شَرِّ ما خَلَقَ، فإنَّه لا يَضُرُّهُ شيءٌ حتّى يَرْتَحِلَ منه.﴾
“አንዳችሁ የሆነ ቦታ ካረፈ ‘ሙሉ በሆኑት የአላህ ንግግሮች እሱ ከፈጠራቸው ተንኮሎች እጠበቃለሁ’ ካለ ከቦታው እስኪሄድ ድረስ ምንም ነገር አይጎዳውም።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2708
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ስራህን ከሺርክ ጠብቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ أخوَفَ ما أخافُ عليكم الشِّركُ الأصغرُ، قالوا: وما الشِّركُ الأصغرُ؟ قال الرِّياءُ،﴾
“በእናንተ ላይ የምፈራላችሁ ትንሹን ሺርክ ነው። ትንሹ ሺርክ የሚባለው የቱ ነው? ሲባሉ ለ‘እዩልኝ’ የሚሰራ ስራ ነው በማለት መለሱ።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 951
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ أخوَفَ ما أخافُ عليكم الشِّركُ الأصغرُ، قالوا: وما الشِّركُ الأصغرُ؟ قال الرِّياءُ،﴾
“በእናንተ ላይ የምፈራላችሁ ትንሹን ሺርክ ነው። ትንሹ ሺርክ የሚባለው የቱ ነው? ሲባሉ ለ‘እዩልኝ’ የሚሰራ ስራ ነው በማለት መለሱ።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 951
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora