ጀናዛን የማጠብ ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من غسَّل ميتًا فستره، ستره اللهُ من الذُّنوبِ، ومن كفَّنه، كساه اللهُ من السُّندُسِ﴾
“ሙትን ያጠበ ከዛ ያየውን ነውር ነገር የሸፈነ አላህ (በዱኒያም በአኼራም) ነውሩን (ወንጀሉን) ይሸፈንለታል። እንዲሁም ሙትን የከፈነ አላህ ከሱንዱስ (ጀነት ከሚገኝ ጨርቅ) ይሸፍነዋል (ያለብሰዋል)።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 6403
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من غسَّل ميتًا فستره، ستره اللهُ من الذُّنوبِ، ومن كفَّنه، كساه اللهُ من السُّندُسِ﴾
“ሙትን ያጠበ ከዛ ያየውን ነውር ነገር የሸፈነ አላህ (በዱኒያም በአኼራም) ነውሩን (ወንጀሉን) ይሸፈንለታል። እንዲሁም ሙትን የከፈነ አላህ ከሱንዱስ (ጀነት ከሚገኝ ጨርቅ) ይሸፍነዋል (ያለብሰዋል)።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 6403
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ምፅዋት ነው!
ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿نَفَقَةُ الرَّجُلِ عَلَى أَهْلِهِ صَدَقَةٌ﴾
“ሰውዬው ለቤተሰቡ የሚያወጣው ወጪ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ ነው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 4006
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿نَفَقَةُ الرَّجُلِ عَلَى أَهْلِهِ صَدَقَةٌ﴾
“ሰውዬው ለቤተሰቡ የሚያወጣው ወጪ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ ነው።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 4006
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ልብስህን አታስረዝም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يا سفيانُ ! لا تُسبِلْ إزارَك، فإنَّ اللهَ لا يحبُّ المسبِلِينَ﴾
“አንተ ሶፊያን ሆይ! ልብስህን አታስረዝም። አላህ ልብስ አስረዝሞ መልበስን አይወድምና።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ: 2039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يا سفيانُ ! لا تُسبِلْ إزارَك، فإنَّ اللهَ لا يحبُّ المسبِلِينَ﴾
“አንተ ሶፊያን ሆይ! ልብስህን አታስረዝም። አላህ ልብስ አስረዝሞ መልበስን አይወድምና።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ: 2039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ነጭ ልብስ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الْبَسُوا مِنْ ثِيَابِكُمُ الْبَيَاضَ ؛ فَإِنَّهَا مِنْ خَيْرِ ثِيَابِكُمْ، وَكَفِّنُوا فِيهَا مَوْتَاكُمْ﴾
“ከልብሶቻችሁ ነጩን ልበሱ። የተሻለ ልብሳችሁ ነውና ሙታኖቻችሁንም በሱ ከፍኑ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3878
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الْبَسُوا مِنْ ثِيَابِكُمُ الْبَيَاضَ ؛ فَإِنَّهَا مِنْ خَيْرِ ثِيَابِكُمْ، وَكَفِّنُوا فِيهَا مَوْتَاكُمْ﴾
“ከልብሶቻችሁ ነጩን ልበሱ። የተሻለ ልብሳችሁ ነውና ሙታኖቻችሁንም በሱ ከፍኑ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3878
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የላቀ ምንዳ!
ሶላተል ፈጅርና አስርን ተጠባብቆ ለሰገደ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صَلّى البَرْدَيْنِ دَخَلَ الجَنَّةَ﴾
“ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ገባ።” ₁
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 574
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿لَنْ يَلِجَ النّارَ أحَدٌ صَلّى قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ، وقَبْلَ غُرُوبِها،﴾
“ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።” ₂
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 634
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿يَتَعاقَبُونَ فِيكُمْ مَلائِكَةٌ باللَّيْلِ، ومَلائِكَةٌ بالنَّهارِ، ويَجْتَمِعُونَ في صَلاةِ الفَجْرِ، وصَلاةِ العَصْرِ، ثُمَّ يَعْرُجُ الَّذِينَ باتُوا فِيكُمْ، فَيَسْأَلُهُمْ رَبُّهُمْ وهو أعْلَمُ بهِمْ: كيفَ تَرَكْتُمْ عِبادِي؟ فيَقولونَ: تَرَكْناهُمْ وهُمْ يُصَلُّونَ﴾
“በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው ይላሉ፡፡”
📚 ቡኻሪ (3223) ሙስሊም (632) ዘግበውታል
__
⒈ ብርዳማ የተባሉት የፈጅርና የአስር ሰላቶችን ነው።
⒉ በሀዲስ ውስጥ የተፈለጉት የፈጅርና አስር ሰላቶችን ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሶላተል ፈጅርና አስርን ተጠባብቆ ለሰገደ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صَلّى البَرْدَيْنِ دَخَلَ الجَنَّةَ﴾
“ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ገባ።” ₁
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 574
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿لَنْ يَلِجَ النّارَ أحَدٌ صَلّى قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ، وقَبْلَ غُرُوبِها،﴾
“ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።” ₂
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 634
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿يَتَعاقَبُونَ فِيكُمْ مَلائِكَةٌ باللَّيْلِ، ومَلائِكَةٌ بالنَّهارِ، ويَجْتَمِعُونَ في صَلاةِ الفَجْرِ، وصَلاةِ العَصْرِ، ثُمَّ يَعْرُجُ الَّذِينَ باتُوا فِيكُمْ، فَيَسْأَلُهُمْ رَبُّهُمْ وهو أعْلَمُ بهِمْ: كيفَ تَرَكْتُمْ عِبادِي؟ فيَقولونَ: تَرَكْناهُمْ وهُمْ يُصَلُّونَ﴾
“በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው ይላሉ፡፡”
📚 ቡኻሪ (3223) ሙስሊም (632) ዘግበውታል
__
⒈ ብርዳማ የተባሉት የፈጅርና የአስር ሰላቶችን ነው።
⒉ በሀዲስ ውስጥ የተፈለጉት የፈጅርና አስር ሰላቶችን ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከሁለት ነገሮችን መጠንቀቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿اثنتانِ في الناسِ هما بهم كفرٌ: الطعنُ في الأنسابِ، والنِّياحةُ على الميِّتِ﴾
“በሰዎች ዘንድ ያሉ ሁለት ነገሮች በነሱ ላይ ክህደት አለባቸው። እነሱም፦ የሌላውን ዘር ማንቋሸሽ እና በሟች ላይ ሙሾ ማውረድ ናቸው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 67
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿اثنتانِ في الناسِ هما بهم كفرٌ: الطعنُ في الأنسابِ، والنِّياحةُ على الميِّتِ﴾
“በሰዎች ዘንድ ያሉ ሁለት ነገሮች በነሱ ላይ ክህደት አለባቸው። እነሱም፦ የሌላውን ዘር ማንቋሸሽ እና በሟች ላይ ሙሾ ማውረድ ናቸው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 67
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ይመኛል!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
۔لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يَمُرَّ الرَّجُلُ بقَبْرِ الرَّجُلِ فيَقولُ: يا لَيْتَنِي مَكانَهُ.﴾
“ትንሳዔ አይቆምም! ሰውዬው በአንድ ሰው ቀብር ቦታ ላይ አያልፍም ምናለ በሱ ቦታ እኔ በሆንኩኝ ብሎ እስከሚል (እስከሚመኝ) ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7115
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
۔لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يَمُرَّ الرَّجُلُ بقَبْرِ الرَّجُلِ فيَقولُ: يا لَيْتَنِي مَكانَهُ.﴾
“ትንሳዔ አይቆምም! ሰውዬው በአንድ ሰው ቀብር ቦታ ላይ አያልፍም ምናለ በሱ ቦታ እኔ በሆንኩኝ ብሎ እስከሚል (እስከሚመኝ) ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7115
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሐጅና ተውሒድ!
ከጃቢር (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ስለመሰናበቻው ሐጅ ሲተርኩ እንዲህ ብለዋል፦
فَأَهَلَّ (النبيﷺ) ﴿بالتَّوْحِيدِ: لَبَّيْكَ اللَّهُمَّ لَبَّيْكَ، لَبَّيْكَ لا شَرِيكَ لكَ لَبَّيْكَ، إنَّ الحَمْدَ وَالنِّعْمَةَ لَكَ وَالْمُلْكَ، لا شَرِيكَ لكَ﴾
“(ነብዩ (ﷺ) በተውሒድ አስተጋቡ፦ ﴾አቤት ጌታዬ ሆይ! አቤት ላንተ ተጋሪ የለህም አቤት! ምስጋናም ፀጋም ላንተ ነው፣ ስልጣንም እንዲሁ። ተጋሪ የሌለህ ስትሆን﴿ በማለት።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1218
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከጃቢር (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ስለመሰናበቻው ሐጅ ሲተርኩ እንዲህ ብለዋል፦
فَأَهَلَّ (النبيﷺ) ﴿بالتَّوْحِيدِ: لَبَّيْكَ اللَّهُمَّ لَبَّيْكَ، لَبَّيْكَ لا شَرِيكَ لكَ لَبَّيْكَ، إنَّ الحَمْدَ وَالنِّعْمَةَ لَكَ وَالْمُلْكَ، لا شَرِيكَ لكَ﴾
“(ነብዩ (ﷺ) በተውሒድ አስተጋቡ፦ ﴾አቤት ጌታዬ ሆይ! አቤት ላንተ ተጋሪ የለህም አቤት! ምስጋናም ፀጋም ላንተ ነው፣ ስልጣንም እንዲሁ። ተጋሪ የሌለህ ስትሆን﴿ በማለት።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1218
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍3
㈀ ㈀㔀ⴀ 㔀ⴀ㔀开㤀✀ ✀㔀✀
匀甀瀀攀爀 嘀漀椀挀攀 刀攀挀漀爀搀攀爀
👉#ሼኽ_ባህሩ_ዑመር
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ42—52
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ42—52
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora