Telegram Web
እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በተውበት ላይ ተበራቱ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ يَبْسُطُ يَدَهُ باللَّيْلِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ النَّهارِ، وَيَبْسُطُ يَدَهُ بالنَّهارِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ اللَّيْلِ، حتّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِن مَغْرِبِها.﴾

“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል። ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ሌሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ግዜ ድረስ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2759



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣9⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ከአሻሚ ነገሮች ራስን ማራቅ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ الحَلالُ بَيِّنٌ، والحَرامُ بَيِّنٌ، وبيْنَهُما مُشَبَّهاتٌ لا يَعْلَمُها كَثِيرٌ مِنَ النّاسِ، فَمَنِ اتَّقى المُشَبَّهاتِ اسْتَبْرَأَ لِدِينِهِ وعِرْضِهِ، ومَن وقَعَ في الشُّبُهاتِ: كَراعٍ يَرْعى حَوْلَ الحِمى، يُوشِكُ أنْ يُواقِعَهُ، ألا وإنَّ لِكُلِّ مَلِكٍ حِمًى، ألا إنَّ حِمى اللَّهِ في أرْضِهِ مَحارِمُهُ، ألا وإنَّ في الجَسَدِ مُضْغَةً: إذا صَلَحَتْ صَلَحَ الجَسَدُ كُلُّهُ، وإذا فَسَدَتْ فَسَدَ الجَسَدُ كُلُّهُ، ألا وهي القَلْبُ.﴾

“ሐላል (የተፈቀደ ነገር ) ግልፅ ነው፡፡ ሐራምም (የተከለከለ ነገር) ግልፅ ነው፡፡ በመካከላቸው አሻሚ ነገሮች አሉ፡፡ በእርግጥም ከሰዎች ብዙ አያውቋቸውም፡፡ ከአሻሚ ነገሮች የተጠበቀ ሃይማኖቱንም ክብሩንም ጠበቀ፡፡ በአሻሚ ነገሮች ላይ የወደቀ ሐራም ላይ ወደቀ፡፡ ልክ በጥብቅ ክልል ዙሪያ (እንስሳቶቹን) እንደሚጠብቅ እረኛ፡፡ ከሱ ውስጥ (ግጦሽ) ሊግጡበት ይቀርባሉ፡፡ ንቁ! ለእያንዳንዱ ንጉስ ጥብቅ ክልል አለው፡፡ ንቁ! የአላህ ክልሉ ክልከላዎቹ ናቸው፡፡ ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ልብ ነች፡፡”

📚 ቡኻሪ (52) ሙስሊም (1599) ዘግበውታል



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣0⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ሽበትን ከጥቁር ቀለም ውጪ ባለ ሌላ ቀለም መቀየር ሱና ነው!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿غَيِّرُوا هَذَا بِشَيْءٍ، وَاجْتَنِبُوا السَّوَادَ﴾

“ይህን ሽበት (እንደ ቀይ/ቡኒ) ባለ ቀለም ቀይሩ። ጥቁር ቀለም ከመጠቀም ግን ተከልከሉ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2102



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣1⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ተስፋ አትቁረጥ!

ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾

“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”

📚 ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ኢማም አል_ቡኻሪ የሸሪዐና ዐረብኛ ኮሌጅ
ነጻ የሸሪዓ ትምህርት ዕድል ለእህቶቻችን!
☆☆☆☆☆
ኢስላማዊ ዳዕዋን በማስፋፋት ፣ተደማጭነት ያላቸው እና ኅብረተሰቡን ወደ ተሻለ ለውጥ ማሻገር የሚችሉ ዳዒያትን በማፍራት ስራ ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የሚጠበቀው መርሃ_ግብር እነሆ ይፋ ሆነ!።

ትኩረቱን በዒልም፣ ተዝኪያና ክህሎት ላይ ያደረገ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት መሠረታዊ የዳዕዋ እውቀትና ክህሎት የሚያዳብሩበት መልካም ዕድል!

■ማሳሰቢያ፦
︎ ምዝገባውን በመስፈንጠሪያ ሊንክ ወይም ጀሞ ሐጂ ሰዒድ ያሲን ህንጻ 5ኛ ፎቅ በአካል ቢሯችን በመቅረብ ማከናወን ይችላል።
︎ ኦንላይን ለመመዝገብ :-
https://forms.gle/wg3pRzq7o1KPHzXN8
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 2⃣2⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ጥንቃቄ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿من أحبَّ أن يتمثَّلَ له النّاسُ قيامًا، فليتبوَّأْ مقعدَه من النّارِ﴾

“የሰው ልጅ እንዲቆሙለት የወደደ እሳት ተረጋግጦለታል።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 357



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 2⃣3⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
👍1
አይቀበልም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِنَّ اللَّهَ لَا يَقْبَلُ مِنَ الْعَمَلِ إِلَّا مَا كَانَ لَهُ خَالِصًا، وَابْتُغِيَ بِهِ وَجْهُهُ﴾

“አላህ አንድን ስራ ለሱ ተብሎ ተደርጎና የሱን ፊት ተፈልጎ ያልተሰራን ስራ አይቀበልም።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 1856



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣4⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ዱዓእ ወሳኙ አምልኮ!

ከኑዕማን ቢን በሺር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦

﴿«الدُّعَاءُ هُوَ الْعِبَادَةُ» ثُمَّ قَرَأَ: {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَۤ}﴾

“ዱዓእ (ፀሎት) እሱ ነው አምልኮ ማለት። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘ጌታችሁም አለ ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና። እነዚያ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።’”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3247


https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 2⃣5⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ንፋስን አትሳደቡ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الريحُ مِنْ رّوْحِ اللهِ، تأتِي بالرَّحْمَةِ، وتأتي بالعذابِ، فإذا رأيتُموها فلا تسبُّوها، واسألُوا اللهَ خيرَها، واستعيذُوا باللهِ مِنْ شرِّها﴾

“ንፋስ ከአላህ የሆነ መልዕክተኛ (ሰራዊት) ነች። እዝነትንም ይዛለች። ቅጣትንም ይዛለች። በተመለከታቿት ግዜ እትስደቧት። ከያዘችው መልካም ነገር አላህን ጠይቁት። ከያዘችው መጥፎ ነገር ደግሞ በአላህ ተጠበቁ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3564




https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 2⃣6⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
ወሳኝ መልዕክት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ما مِنْ عبدٍ يقولُ في صباحِ كلِّ يومٍ، ومساءِ كلِّ ليلةٍ، بسمِ اللهِ الذي لا يضُرُّ مع اسمِهِ شيءٌ في الأرضِ ولا في السماءِ، وهُوَ السميعُ العليمُ، ثلاثُ مراتٍ، لم يضرَّهُ شيءٌ﴾

“አንድ ባሪያ በሁሉም ቀን ጠዋትና በሁሉም ምሽት (ሌሊት) ላይ ሶስት ግዜ እንዲህ ‘በአላህ ስም፣ እርሱ (አላህ) ከስሙ ጋር (በስሙ የተጠበቁትን) በሰማይም በምድርም ምንም ነገር አይጎዳቸውም፡፡ እርሱ ሰሚም አዋቂም ነው።’ ካለ ምንም የሚጎዳው ነገር አይኖርም።”

📚 ቲርሚዚ (3388) አቡ ዳውዳ (5188) ዘግበውታል



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣7⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣6⃣
2025/07/12 19:17:10
Back to Top
HTML Embed Code: