Telegram Web
ምዝገባ ጀምረናል | ሳንቴ ሜዲካል ኮሌጅ :-
=============


Programs we offers:

Undergraduate programs
👉Doctor of Medicine
👉Doctor of Dental Medicine
👉Medical Laboratory Since

Post graduate programs
👉MPH in General Public Health
👉MPH in reproductive health


Contact Address:
👉Bisrate Gebreal, Doba Building, Addis Abeba , Ethiopia
.👉Telegram: https://www.tgoop.com/Sante_Medical_College
👉Phone: +251-944-36-80-87
👉Email: [email protected]
👉https://www.santemedicalcollege.edu.et

====================
7
የቆዳ ሸንተረር (Striae Marks)
በዶ/ር ዳዊት መስፍን፤ የማህፀንና ፅንስ ስኜሻሊስት

👉 የቆዳ ሸንተረር ከ52 እስከ 90% በሚሆኑ ሰዎች ላይ የሚከሰት በቆዳ ላይ የሚወጡ ሸንተረሮች ሲሆኑ እነኚህም የተለያዩ አይነት ከለሮች - ቀላ ያሉ፣ ወደ ወይንጠጅ የሚሄዱ፣ ነጣ ያሉ ወይም ጠቆር ያለ ከለር የያዙ ሊሆኑ ይችላሉ።

👉 የቆዳ ሸንተረሮች በእርግዝና ላይ በሁሉም አይነት የቆዳ ከለር ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ የሚከሰቱ የቆዳ ለውጦች ሲሆኑ፤ በመጀመሪያ ልጅ እርግዝና ላይ ገዝፈው የሚታዩ ሲሆን በተለይ ሶስተኛው መንፈቅ ላይ (ከ 7ወር በውሀላ) በይበልጥ እይታቸው ይጨምራል።

👉 ብዙን ጊዜ እነኚህ ምልክቶች በሆድ ላይ ገዝፈው ይታዩ እንጂ በጭን፣ መቀመጫ እና በጡት ቆዳ ላይም ይወጣሉ።

💥ለምንድን ነው የቆዳ ሸንተረር የሚከሰተው?

የቆዳ ሸንተረር የሚከሰትባቸው ምክንያቶች ይህ ነው የሚባል ትክክለኛ ምክንያት ባይኖርም የብዙ ምክንያቶች ውጤት ነው ተብሎ ግን ይታሰባል። እነኚህም:-

       👉 የሆድ ቆዳ ለውጥ - ፅንሱ ባደገ ቁጥር የሆድ ቆዳሽን እየወጠረው እና እየለጠጠው ስለሚሄድ በተጨማሪም ያንቺም የሰውነት ኪሎ መጨመር የራሱ የሆነ አስተዋፅዎ ይኖረዋል

      👉 በውጥረቱም ምክንያት ቆዳ እንዲለጠጥ የሚጠቅሙ collagen(ኮላጅን) እና elastin(ኢላስቲን) የተሰኙ ንጥረ ነገሮች ስራቸውን በትክክል አለመስራት እና መቆራረጥ ወይም መሰባበር ፤ ይህም ሲድኑ የቆዳ ሸንተረር ማምጣት

     👉 በእርግዝና ጊዜ በሚኖሩ ወይም በብዛት በሚለቀቁ ንጥረ ፈሳሾች ምክንያት አንዱ የሸንተረሮቹ መንስኤ ሆኖ ይጠቀሳል

    👉 ጥቂቶቹ ደግሞ በዘረመል ችግር (genetic alteration in connective tissues) ምክንያት ሊከሰቱ ይችላል።

💥 ለቆዳ ሸንተረር የሚያጋልጡ ነገሮች ምን ምንድን ናቸው?💥

     👉 ለቆዳ ሸንተረር የሚያጋልጡ ነገሮች የተወሰኑት ያለንን ሁናቴ በማስተካከል መቅረፍ የሚቻሉ ሲሆኑ ፤ የተወሰኑት ደግሞ መቅረፍ የማይቻሉ አይነት ሊሆኑ ይችላሉ።

    👉 ባብዛኛው ለቆዳ ሸንተረር እንዳጋላጭ ሁኔታ የሚጠቀሱት:-

         📌 በእርግዝና ላይ ከፍተኛ የሆነ የሰውነት ኪሎ መጨመር እና
         📌 ፅንሱ ከፍተኛ ወይም ትልቅ ኪሎ ከሆነ ነው

    👉 ሌላ ተጠቃሽ አጋላጭ ምክንያቶች ተብለው የሚጠቀሱት ደግሞ:- የቀደመ እርግዝና ላይ ሸንተረሩ ተፈጥሮ ከነበረ ፣ በቤተሰብ ከነበረ እና እርግዝና በልጅነት የተፈጠረ ከነበረ ናቸው።

💥 ምልክቶች

          👉 ብዙን ጊዜ በግራ እና በቀኝ በኩል እኩል የሚከሰቱ ሲሆን

          👉 ስፋታቸው ከ ትንሽ ሚ.ሜትር እስከ ሴ.ሜትር ሊሆኑ ይችላሉ

💥 ነጣ ያለ የቆዳ ቀለም ያላቸው ሰዋች ላይ

         👉 በመጀመሪያ ላይ ወደ ቀይ እና ሀምራዊ ቀለም ያላቸው የቆዳ ሸንተረሮች መታየት ይጀምራሉ

         👉 ጊዜው በሄደ ቁጥር ከለራቸው ወደ ነጣ ያለ የቆዳ ሸንተረር ይቀየራል


💥 ጠቆር ያለ የቆዳ ቀለም ያላቸው ሰዋች ላይ

         👉 ሸንተረሩ ጠቆር ያለ ግራጫ ወይም ጠቆር ያለ ሰማያዊ ከለር ሊይዝ ይችላል


💥 ህክምናው ምን ይመስላል?

         👉 የቆዳ ሸንተረር በህይወት ላይ የሚያመጣው ምንም አይነት የሆነ አስጊ ሂኔታ የለም ፤ በዚህም ምክንያት ሁሉም በቆዳ ላይ የሚከሰት ሸንተረር ህክምና አያስፈልገውም።

        👉 ህክምናው ሙሉ በሙሉ ሸንተረሩን ማጥፋት አይችልም፤ ነገር ግን የሸንተረሩን ከለር መቀነስ እና አካባቢው ካለው የቆዳ ሁኔታ ጋር ለማመሳሰል መሞከር ይሆናል።

        👉 የተለያዩ የህክምና ዘዴ አይነቶች ሲኖሩ ከነኚህም ውስጥ ቆዳ ላይ የሚቀቡ ቅባቶች , እንደ Tretinoin እና Hyaluronic acid ንጥረ ነገር የያዙ መድሀኒቶች እና የጨረር ወይም የሌዘር ህክምና አይነቶች ተጠቃሾች ናቸው።

        👉 መድሀኒቶቹ (የሚቀቡትም ሆኑ የጨረር ህክምናዎቹ) በእርግዝና ወቅት በፍፁም መጠቀም አይፈቀዱም፤ ይህም የሆነበት ምክንያት ለፅንሱ ካላቸው ጉዳት ነው።


💥 ቀድሞ መከላከል ይቻል ይሆን?

       👉 🧴🧴በአለም ላይ ብዙ አይነት የኮስሞቲክ ውጤቶች እንደ ክሬም፣ ሎሽን፣ ቅባቶች እንደ ኮኮናት(cocoa butter) ፣ ኦሊቭ  (Olive oil)፣ ቫይታሚን E የያዙ መድሀኒቶች እና የመሳሰሉት ከእርግዝና በፊትም ሆነ በእርግዝና ላይ የቆዳ ሸንተረር ይጠቅማሉ ተብለው የተሞከሩ ቢሆንም ከውጤት አንፃር ግን ምንም አይነት አመርቂ ውጤት አላመጡም።

ማድረግ የሚጠበቅብሽ ነገር

👌 ኪሎሽን መቀነስ
👌 ፈሳሽ በደንብ መውሰድ
👌 የተመጣጠነ ምግብ መመገብ
👌 የቆዳ ላይ ሸንተረሮች ገና እንደታዩ ጊዜ ሳይሰጡ የቆዳ ሀኪም ማማከር :- ይህ ሸንተረሮቹ በእንጭጭነታቸው ስለሚገኙ በቀላሉ ባሉት መድሀኒቶች ማከም ስለሚቻል።
___

ዶ/ር ዳዊት መስፍን፤ የማህፀንና ፅንስ ስኜ
ሻሊስት -  0911138054
Join the following telegram channel for more https://www.tgoop.com/DrDawitMOBGYN

@HakimEthio
10👍2
We're proud to have Dr. Mesale Solomon, an experienced and highly skilled General &  Colorectal Surgeon, as part of our team at ICMC General Hospital.

With years of surgical training and a strong commitment to patient-centered care, Dr. Mesale Solomon is dedicated to diagnosing, treating, and managing a wide range of colon, rectal, and anal conditions.

With a compassionate approach and advanced surgical expertise, we are specializes in:
🔹 Colon & rectal cancer treatment
🔹 Hemorrhoids, fistulas & fissures
🔹 Inflammatory bowel disease (IBD)
🔹 Colonoscopy & cancer screenings

Whether you're seeking answers for ongoing digestive issues or need specialized surgical care, you're in excellent hands.

⭐️ ICMC General Hospital  ⭐️
     "we care for your health"

For more information and appointment
☎️
0116678646 / 0949020202
or free call 📞 9207

Telegram  https://www.tgoop.com/icmcgeneralhospital
facebook  https://web.facebook.com/icmcgeneralhospital
tiktok         https://www.tiktok.com/@icmc_general_hospital?_t=ZM-8ti59Ze8ylJ&_r=1

📍Around CMC square behind Tsehay Real Estate


@HakimEthio
6
ብዘሀ -ቋንቋ : የአንጎል ጤና እና የመርሳት ህመም

ቋንቋ ለሰው ልጅ የተሰጠ የሒወት ብርሐን ነው። ያለ ቋንቋ ሰው ከሰው ምንም አይነት መስተጋብር አይኖረውም ፤ ቋንቋ አልባ አኗኗር ጨለማ ውስጥ ከመቀመጥ በላይ የሒወት ጨለማነት ያዘለ ነው።

ብዙ ቋንቋ መቻል በአንጎል ጤና ላይ የሚኖረው ሐይል ከፍ ያለ ነው። ሁለትና ከዚያ በላይ ቋንቋ የሚችሉ ሰዎች በአንጎል ቋት አቅማቸው (cognitive capacity ) አንድ ቋንቋ ከሚችሉት በላይ ናቸው። ቋንቋ ለሰው ልጅ አንጎል-ቋት እና የአንጎል ልኬት (Intelligenc Quotient ) መዳበርና መበልፀግ ሁነኛ መሳሪያ ነው።

ቋንቋ ለአንጎል ምግብ እና ውሐ ሆኖ ያገለግላል። ሁለት እና ከዚያ በላይ የቋንቋ ችሎታ ያላቸው የማስታወስ ችሎቸው የዳበረ ነው ። ቋንቋ ማሰላለሰልን ይገነባል። ማሰትታወስ ለመማርና ለእውቀት ቅድመ ሁኔታ ነው። ማስታወስ የማይችል ሊማር አይችልም። መማር የማይችል የሰው ሰው ሆኖ ሊቀጥል አይችልም።

መማር ሲባል ሀ.ሁ..ሂ...እያሉ መቁጠር ብቻ ሳይሆን ካለፈ ልምድ መማር፣ ከተፈጥሮ መማር፣ ከሌሎች መማር፣ ከድርጊት መማር መቻልን ጭምር ነው። ፊደል ሳይቆጥር መማር የሚችል ፍጡር ነው የሰው ልጅ።

አዳዲስ ሐሳቦችን አፍልቆ ለችግሮች መፍትሔ መስጠት መቻል ሰዎችን ከሰዎች ሊለያይ የሚችል ነው። የመፍትሔ ሐሳብ አፍላቂነት በብዘሀ-ቋንቋ ይበለፅጋል። ብዙ ቋንቋ የሚችሉ ችግር ከመፍጠር ይልቅ ለተፈጠረ ችግር መፍትሔ ማመንጨት የሚችል አንጎል ባለቤት ናቸው።

ውሳኔ ሰጪነት በብዘሐ ቋንቋ ይጨምራል። አንድን ጉዳይ ተረድቶ በማገናዘብ አጥጋቢ መልስ መስጠት የሚያስችል ምጡቅ አእምሮ ያሻል። ለዚህ ሁነኛውና ተፈጥሯዊው መንገድ ሰዎች ሁለትና ከዚያ በላይ ቋንቋ እንዲያቁ ማድረግ ነው።

የመጃጀት ህመም(Dementia ) ዋነኛ ምክነያት የሆነውን Alzheimer ችግር መቀነስ የሚያስችል ነው ብዘሐ ቋንቋ ። ብዙሐ ቋንቋን የተላበሱ ሰዎች በሗለኛው ዘመናቸው የሚገጥማቸውን ትልቅ የአንጎል ህመም ማስቀረት ይችላሉ። የመጃጀት ህመም በቀላሉ በቋንቋ መከላከያ መሳሪያ መግታት የሚቻል ነው።

በሀገራችን ብዙ ቋንቋዎች ይገኛሉ። ልጆችን ሁለትና ከዚያ በላይ ቋንቋ እንዲያውቁ ማድረግ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ከማጠናከር አልፎ የልጆችን የአእምሮና የአንጎል ጤና መጠበቅና ማጎልበት የሚችሉበት ተፈጥሯዊ መንገድ ነው። ቋንቋን ማወቅ ተፈጥሯዊ ችሎታ ነው። ቋንቋዎች ሁሉ ለሰው ልጅ አኗኗር ማቅለያነትና የሒወት ማሳለጫነት የሚውሉ መግባቢያዎች ናቸው። በቋንቋ ይበልፅጉ የአንጎል ጤናዎን ያስጠብቁ!!

References

1) Menon AJ, Malo PK, Jain S, Gandhi S, Sundarakumar JS, Rai P, Issac TG. Association between multilingualism and cognitive performance among older adults in rural southern India. J Neurosci Rural Pract. 2024 Jan-Mar;15(1):81-85. doi: 10.25259/JNRP_376_2023. Epub 2023 Oct 30. PMID: 38476421; PMCID: PMC10927057.

2)Dolas, F., Jessner, U. and Cedden, G. (2022) ‘Cognitive Advantages of Multilingual Learning on Metalinguistic Awareness, Working Memory and L1 Lexicon Size: Reconceptualization of Linguistic Giftedness from a DMM Perspective’, <i>Journal of Cognition</i>, 5(1), p. 10. Available at: https://doi.org/10.5334/joc.201.

ዶ/ር መስፍን በኃይሉ : የአንጎል ፣ ህብረ-ሰረሰርና ነርቭ-ዘንግ እና ጡንቻ ህክምና እስፔሻሊስት ፤ ረ/ፕሮፌሰር
ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ አስራት ወልደየስ ጤናሳይንስ ካምፓስና ሐኪም ግዛው ሆስፒታል

@HakimEthio
9👍9
Vacancy announcement | September 16, 2025

Hayat Hospital Medical College is the pioneer private hospital providing comprehensive health care services. Our Hospital wants to recruit competent health professionals in vacant positions listed below in the hospital.

The detail of the vacancies and requirements are as follows;

1.  Clinical Nurse
Qualification – BSC in Clinical Nursing
Number – 02
Experience – 1 year and above 

2. Pharmacist
Qualification – Bachelor of clinical pharmacy (B.Pharm)
Number – 03
Experience – 1 year and above  

3.  ICU Nurse
Qualification – BSC in critical care  or BSC in Clinical Nursing
Number – 02
Experience – 1 year and above 

4. Receptionist
Qualifications: Diploma and above in information technology or management related fields.
Number: 03
Experience: 1 year and above in hospitality

5. Secretary

Qualifications: Diploma and above in Secretariat science or related fields.
Number : 02
Experience: 1 year and above in secretary, hospital experience is preferable.

Duration of vacancy: 5 Working days for all positions from the day of advertisement.

Salary:  negotiable for all positions.

Submit your CV to Hayat Hospital Administration during working hours from 8:30am – 5:00pm.
 
Hayat Hospital Medical College PLC

@HakimEthio
13👍1
🧠💉 Depo-Provera Linked to Meningioma Risk: What Clinicians and Patients Need to Know (JAMA Neurology, Sept 2025)

A U.S. study in JAMA Neurology (Xiao et al., 2025) uncovers a link between Depot Medroxyprogesterone Acetate (DMPA, Depo-Provera) and meningioma risk, guiding clinical practice and patient counseling.

🔍 Study Overview

- Design: Retrospective cohort study of 61 million women (TriNetX database).

- Goal: Assess meningioma risk with DMPA and other contraceptives.

- Outcome: Meningioma diagnosis.

📊 Key Findings

👉 DMPA: Relative Risk (RR) = 2.43 (95% CI, 1.77–3.33); Number Needed to Harm (NNH) = 1152.

👉Highest Risk in:

🩵 Women using DMPA for >4 years.

🩵Women starting DMPA after age 31

👉💊 Oral MPA: RR = 1.18 (95% CI, 1.10–1.27); NNH = 3020.

Other Contraceptives: No risk increase for Combined Oral Contraceptives, Levonorgestrel IUDs, Progestin-Only Pills, or Subdermal Implants.

🌍 Context

👉Aligns with European studies (2018–2023) showing 2–7× meningioma risk with high-dose progestins, with tumor regression possible after discontinuation.

👉 Europe’s response included warnings and lawsuits, signaling U.S. medico-legal risks.

🩺 Clinical Takeaways

1. 🗣️ Counsel Clearly: DMPA doubles meningioma risk (1 extra case per ~1150 women). Highlight low absolute risk.

2. 🧑‍⚕️ Personalize Care: Reconsider long-term DMPA (>4 years) in women over 30 or with meningioma history, NF2, or cranial irradiation.

3. 🔄 Safer Options: Suggest LNG-IUD, progestin implants, or COCPs, which show no meningioma risk.

4. 👀 Stay Alert: Investigate neurological symptoms (e.g., headaches, vision changes) with exams or MRI; consider stopping DMPA if meningioma is found.

⚖️ Medico-Legal Note

France’s lawsuits against progestin manufacturers stress documenting informed consent. U.S. providers should discuss risks and alternatives to reduce liability.

🎯 Bottom Line

👉DMPA’s meningioma risk is small but notable for long-term users or those over 30.

👉Counsel precisely, screen high-risk patients, offer alternatives, and document discussions.

👉DMPA remains valuable with informed choices.

📚 Source: Xiao et al., JAMA Neurology, September 2025

Dr.Abera Etana / Internal Medicine Resident

#MedEd #OBGYN #Neurology #FamilyMedicine #WomensHealth #Contraception #Meningioma #DMPA #PatientSafety #SharedDecisionMaking #ABE

@HakimEthio
36👍10
ሃይድሮሴፋለስ | Hydrocephalus

ሃይድሮሴፋለስ (በአማርኛ አቻ ትርጉም አላገኘሁለትም): የአንጎል አና ህብለሰረሰር ፈሳሽ ኡደት መዛባት ተከትሎ የሚመጣ የፈሳሽ መከማቸት ሲሆን ይህም በአንጎል ላይ ግፊት አና ጫና በማምጣት በዙዎችን ለሞት የዳረገ ህመም ነው::

በህፃናት አና በ አዋቂዎች አመጣጡ አና የሚያሳየው ባህሪ ይለያያል:: የህፃናት የራስ ቅል በቶሎ ስለማይገጥም ግፊቱ ሲጨምር በማደግ ትልቅ ጭንቅላት ይኖራቸዋል::

የፈሳሹ መከማቸት አንጎሉን ከራስ ቅል ጋር ስለሚጫነው አድገታቸው ዘገምተኛ ይሆናል:: ይህም ማለት ራሳቸዉን ችለው መቀመጥ በሚገባቸው ሰዓት ያንን ማድረግ ያዳግታቸዋል:: መናገር የሚገባቸዉን ያክል መናገር ይቸገራሉ:: ቀስበቀስ እይታቸው ሊጠፋ ይችላል:: አለፍ ሲል ደግሞ ለሞት ይዳርጋል ::

የራስ ቅል ከገጠመ በሁዋላ (በመሃል አናት ትር ትር የሚለው ሲጠፋ) የፈሳሹ ግፊት በቶሎ ስለሚጨምር በጣም ድንገተኛ እና ካልታከመ ለሞት ይዳርጋል::

በአብዛኛው በህፃናት የሚከሰትበት ምክንያት በተፈጥሮ ሲሆን ተያያዥ የነርቭ ዘንግ ከፍተት ችግር ሊኖራቸው ይችላል:: የጨቅላ ሕፃን እንፈክሽን ተከትሎ ሊመጣ ይችላል:: ሌላኛው አና በቶሎ መታከም የሚገባው የህፃናት አንጎል እጥኢ(Brain tumor) ተከትሎ የሚመጣ ሲሆን ነው::

ሕክምናዉም የ ፈሳሹን መስመር ማስተካከል ሲሆን

1: በቱቦ (shunt catheter )ከ አንጎል ወደ ሆድ (Peritoneal space)ወይም ወደ ሌላ ክፍል (pleura or atrium) እንዲፈስ ይደረጋል:: ቱቦው ከቆዳ ስር የሚያልፍ ሲሆን በዙዉን ጊዜ አድሜ ሙሉ የሚቆይ ነው::

2: በ ኢንዶስኮፕ (Endoscopic ventriculostomy) የፈሳሹን መስመር መክፈት

3: መስመሩን የዘጋዉን ዕጢ በ ቀዶ ጥገና ማስወገድ

4: ግዜያዊ ማስተገሻ መድኃኒቶችን መጠቀም

5: አንዳንዴ ፈሳሹ ወደ ዉጭ በተዘጋጀለት ማጠራቀሚያ እንዲፈስ ማድረግ እና ሌሎችም::

ይህ መታከም የሚቺል ችግር የብዙዎችን ሕይወት እየቀጠፈ እና የአእምሮ አድገት ዘገም አንዲል ያደርጋል:: ሁላችንም ይመለከታልና የበኩላችን እንወጣ::

References

1. Mulugeta B, Seyoum G, Mekonnen A, Ketema E. Assessment of the prevalence and associated risk factors of pediatric hydrocephalus in diagnostic centers in Addis Ababa, Ethiopia. BMC Pediatr. 2022 Mar 18;22(1):145. doi: 10.1186/s12887-022-03212-6. PMID: 35303805; PMCID: PMC8932009.

2. Hochstetler, A., Raskin, J. & Blazer-Yost, B.L. Hydrocephalus: historical analysis and considerations for treatment. Eur J Med Res 27, 168 (2022). https://doi.org/10.1186/s40001-022-00798-6

September is hydrocephalus awareness month.
ዶ/ር ሱራፌል መኮንን: የአንጎል ህብለሰረሰር ቀዶ ጥገና ስፔሺያሊስት: Pediatric Neurosurgery Fellow)
Istanbul, Turkey

@HakimEthio
22👍2
Dear MOE/MOH

The expansion of postgraduate medical education in Ethiopia is a commendable step toward addressing the severe shortage of specialists. However, the rapid establishment of programs in newly opened universities without adequate infrastructure presents serious challenges to training quality.

For example, in Internal Medicine and Pediatrics residency programs, many trainees from new institutions are required to spend nearly half of their training period at established centers such as St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) or Addis Ababa University (AAU).

While these attachments are vital for their exposure, they also highlight the inadequacy of the home institutions to independently provide comprehensive specialist training.

This dependency undermines the credibility of the newer programs and raises concerns about the competency of their graduates.

Furthermore, learning in a fragmented, “block” or “detachment” format significantly impairs educational continuity, weakens the mentor–mentee relationship, and limits the holistic development that residency training demands.

Medical education, particularly at the postgraduate level, requires consistency, depth of supervision, and long-term patient follow-up—elements that are compromised by this arrangement.

Unless urgent measures are taken, there is a risk of producing specialists who are underprepared for independent practice. This not only endangers patient safety but also dilutes the credibility of our postgraduate training system.

To address this, expansion of programs must be aligned with readiness: minimum infrastructure, adequate faculty, and stable clinical exposure must be guaranteed before approval. New institutions should initially partner with well-established ones under a structured mentorship framework until they are capable of independent training.

In parallel, accreditation processes must be strengthened to enforce quality benchmarks, and investments made in faculty development and training resources.

The ultimate goal should not merely be increasing numbers of specialists, but ensuring that every graduate is competent, confident, and capable of delivering high-quality care. Without prioritizing quality alongside expansion, we risk undermining the very healthcare system we aim to strengthen.

Dr. Mubarek Zeynu: Consultant Internist

@HakimEthio
20
🔎 የስራ ቅጥር ማስታወቂያ🔎

ድርጅታችን ኦንኮ የፓቶሎጂ ምርመራ ማዕከል ከዚህ  በታች ለተገለፀው ክፍት የስራ መደብ  ብቁ የሆኑ አመልካቾችን በማወዳደር መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ክፍት የስራ መደብ መጠሪያ:
- የጤና  ላብራቶሪ ባለሙያ

የስራ ቦታ: አዲስ አበባ

የተፈለገው ባለሙያ ብዛት፡  1

ደሞዝ፧ በስምምነት

የስራ ማስታወቂያ ዝርዝር መስፈርቶች ከተያያዘው ቴሌግራም ገፅ ላይ ይገኛሉ።

መስፈርቶችን የምታሟሉ  አመልካቾች  ዋናውን የትምህርት ማስረጃችሁንና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ተመላሽ ከማይደረግ  ኮፒ ጋር  በመያዝ  በአካል በመምጣት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ በአካል መምጣት የማትችሉ በቴሌግራም ወይም በኢ.ሜል  አድራሻችን  መረጃችሁን በመላክ መመዝገብ ይቻላል፡፡

1. የምዝገባ ጊዜ  08/01/2018ዓ.ም-15/01/2018በስራ ቀንና ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ፤

2. የመመዝገቢያ ቦታ ፡- የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በአካል በመቅረብ ወይም /በቴሌግራም እና በኢሜል በመላክ መመዝገብ ይቻላል፤

3. የፈተና ቀን ፡- በድርጅቱ  ቴሌግራም የሚገለፅ ይሆናል፡፡

የቴሌግራም ቁጥር https://www.tgoop.com/oncopath2019
ኢሜል [email protected]

አድራሻ፡-
ኦንኮ የፓቶሎጂ  ምርመራ  ማዕከል  አድራሻ  አ.አ እንቁላል ፋብሪካ ኖክ ነዳጅ ማደያ አጠገብ
ስልክ ቁጥር 0901085242

@HakimEthio
2025/09/17 12:33:31
Back to Top
HTML Embed Code: