#تلاوة..
سورة الكهف بصوت القارئ : محمد النقيب..
مَن يَهْدِ اللَّهُ فَهُوَ الْمُهْتَدِ ۖ وَمَن يُضْلِلْ فَلَن تَجِدَ لَهُ وَلِيًّا مُّرْشِدًا
سورة الكهف..
🎙 ሱረቱ አል- ካህፍ
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
(ሱረቱ አል- አሕዛብ - 56)
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
ሱረቱል ካፍ
✅ ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
↩️ سنن_يوم_الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة
➐ الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي ﷺ
🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
ﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺ
سورة الكهف بصوت القارئ : محمد النقيب..
مَن يَهْدِ اللَّهُ فَهُوَ الْمُهْتَدِ ۖ وَمَن يُضْلِلْ فَلَن تَجِدَ لَهُ وَلِيًّا مُّرْشِدًا
سورة الكهف..
🎙 ሱረቱ አል- ካህፍ
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
(ሱረቱ አል- አሕዛብ - 56)
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
ሱረቱል ካፍ
✅ ከጁመዓ ቀን ሱናዎች
↩️ سنن_يوم_الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة
➐ الإكثار من الدعاء والصلاة على النبي ﷺ
🔹ገላን መታጠብ
🔹ሽቶ መቀባት
🔹ሲዋክ መጠቀም
🔹ጥሩ ልብስ መልበስ
🔹ሱረቱ ከህፍን መቅራት
🔹በጧት ለጁመዓ ሶላት መጣድ
🔹በነብዩ ﷺ ላይ ዱዓና ሰለዋት ማብዛት
ﷺﷺﷺﷺﷺﷺﷺ
በህይወታችን በተደጋጋሚ ከምንፈፅማቸው ፀያፍ ስህተቶች ውስጥ አንዱ የሌሎችን ሚስጥር መዝራት ነው። የሚገርመው የራሳችን ሚስጥር ያመንነው ሰው ለሌላ ቢያወጣብን የማንወድ ሆነን ሳለ ለሌሎች አለመታመናችን ነው። አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር የሌላን ሰው ሚስጥር ለባልም ይሁን ለሚስት፣ ለቅርብም ይሁን ለሩቅ ማውጣት አይገባም። የጓደኛውን ሚስጥር እንደ ዋዛ ለሚስቱ ይነግራል። ሚስቱ ለቅርብ ጓደኛዋ፣ ያቺ ደግሞ ለሌላ ቅርብ ጓደኛዋ ወይም ለባሏ፣ ... እያለ ያደባባይ ሚስጥር ይሆናል። የቤቷን መከፋት ለጓደኛዋ ትነግራለች። ወ/ሮ ጓደኛ ለባሏ፣ እሱ ለጓደኛው፣ ... እያለ መጨረሻ መቆራረጥ፣ መቀያየም ያስከትላል። ከዚህ አይነት ጥፋት የሚተርፈው ከስንት አንድ ነው። ከመሰል ጥፋቶች ላይ ላለመውደቅ ይህንን የነብዩን (ﷺ) ሐዲሥ ማስታወስና መተግበር ተገቢ ነው፦
لا يُؤْمِنُ أحَدُكُمْ، حتّى يُحِبَّ لأخِيهِ ما يُحِبُّ لِنَفْسِهِ
{አንዳችሁ ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስከሚወድ ድረስ አያምንም።} [ቡኻሪ]
ሚስጥርህ እንዲጠበቅ ትውዳለህ ኣ? እንግዲያውስ የሌሎችን ሚስጥር ጠብቅ። ለራስህ የምትጠላውንም በወንድምህ ላይ አትፈፅም። ሚስጥርህ ወጥቶ ማግኘት እንደማትፈልግ ነጋሪ አያሻም። ልክ እንዲሁ ወንድምህም ሚስጥሩን ስትዘራበት ድንገት ቢደርስ ምን እንደሚሰማው አሰብ። ያመንከው እንዲከዳህ እንደማትፈልገው አንተም ላመነህ ታመን። የስነ ምግባር፣ የሞራል ቁንጮ የሆኑት ውዱ ነብይ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ፦
أدِّ الأمانةَ إلى منِ ائتمنَكَ، ولا تخُنْ من خانَكَ
"አምኖ ለሰጠህ አማናውን አድርስ። የካደህን አትካድ።" [አሶሒሐህ፡ 423]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
لا يُؤْمِنُ أحَدُكُمْ، حتّى يُحِبَّ لأخِيهِ ما يُحِبُّ لِنَفْسِهِ
{አንዳችሁ ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስከሚወድ ድረስ አያምንም።} [ቡኻሪ]
ሚስጥርህ እንዲጠበቅ ትውዳለህ ኣ? እንግዲያውስ የሌሎችን ሚስጥር ጠብቅ። ለራስህ የምትጠላውንም በወንድምህ ላይ አትፈፅም። ሚስጥርህ ወጥቶ ማግኘት እንደማትፈልግ ነጋሪ አያሻም። ልክ እንዲሁ ወንድምህም ሚስጥሩን ስትዘራበት ድንገት ቢደርስ ምን እንደሚሰማው አሰብ። ያመንከው እንዲከዳህ እንደማትፈልገው አንተም ላመነህ ታመን። የስነ ምግባር፣ የሞራል ቁንጮ የሆኑት ውዱ ነብይ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ፦
أدِّ الأمانةَ إلى منِ ائتمنَكَ، ولا تخُنْ من خانَكَ
"አምኖ ለሰጠህ አማናውን አድርስ። የካደህን አትካድ።" [አሶሒሐህ፡ 423]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለአሏህ ሸሪዓ እጅ መስጠት
አሏህ በህግጋቶች ባሮቹን ይፈትናል - ከኛ የሚጠበቀው እጅ መስጠት ነው ፣ ታዛዥነት ነው !
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
አሏህ በህግጋቶች ባሮቹን ይፈትናል - ከኛ የሚጠበቀው እጅ መስጠት ነው ፣ ታዛዥነት ነው !
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
✍ወንድሜ ሆይ
የማትቆይ #ከሆነ አትጠጋት❗️
የማትቆይ ከሆነ ሂወቱዋን አታበላሽባት❗️
የማትቆይ ከሆነ ከአሏህ ጋር አታጣላት❗️
የማትቆይ ከሆነ አገቱዋ እንድትደፋ አታድርጋት
የማትቆይ ከሆነ አታስለቅሳት❗️
የማትቆይ ከሆነ ግዜዋን አታቃጥልባት❗️
ለማስታወስ ✅
የማትቆይ #ከሆነ አትጠጋት❗️
የማትቆይ ከሆነ ሂወቱዋን አታበላሽባት❗️
የማትቆይ ከሆነ ከአሏህ ጋር አታጣላት❗️
የማትቆይ ከሆነ አገቱዋ እንድትደፋ አታድርጋት
የማትቆይ ከሆነ አታስለቅሳት❗️
የማትቆይ ከሆነ ግዜዋን አታቃጥልባት❗️
ለማስታወስ ✅
«ዚክር የሻከሩና የሸፈቱ ልቦችን በመመለስ ላይ ታላቅ ስራን ይሰራል። በየእለቱ የሚፈፀም የማይታለፍ የዚክር ልምድ ይኑረን።» ©
ሶፊያን ቢን ዑየይናህ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿لولا ستْر الله عزَّ وجلَّ ما جالسَنا أحدٌ﴾
“የላቀው አላህ ወንጀላችንን ባይደብቅልን ኖሮ፤ በዙሪያችን አንድም የሚቀማመጠን አይኖርም ነበር።”
📙 ሹዕበል ዒማን ሊልበይሃቂ፡ 6/290
ጆይን፦ https://www.tgoop.com/ATWHIDCOM
﴿لولا ستْر الله عزَّ وجلَّ ما جالسَنا أحدٌ﴾
“የላቀው አላህ ወንጀላችንን ባይደብቅልን ኖሮ፤ በዙሪያችን አንድም የሚቀማመጠን አይኖርም ነበር።”
📙 ሹዕበል ዒማን ሊልበይሃቂ፡ 6/290
ጆይን፦ https://www.tgoop.com/ATWHIDCOM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወርሃ ረጀብ አልቋል። ሸዕባን ዛሬ ተጀምሯል። ለረመዿን ምን አዘጋጅተሻል?
የነገው ቀጠሮ
በደመቀው ሳሎን - በተዋበው ማጀት
ብትቀማጠለው ከልጅ እስከ ማርጀት
ያሻህን ብትነዳ በዝቶ ተሽከርካሪ
አለምን ብታስስ በሰማይ በራሪ
ጉድጓድ ነው ማረፊያህ የነገ ቀጠሮ
አፈር ልብስህ ሊሆን ሱፍህን ቀይሮ
ታገል ወንድሜ ሆይ ሰንቅ ለአኺራ
ፀፀት ያኔ አይጠቅምም ዛሬ ካልተሰራ
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
በደመቀው ሳሎን - በተዋበው ማጀት
ብትቀማጠለው ከልጅ እስከ ማርጀት
ያሻህን ብትነዳ በዝቶ ተሽከርካሪ
አለምን ብታስስ በሰማይ በራሪ
ጉድጓድ ነው ማረፊያህ የነገ ቀጠሮ
አፈር ልብስህ ሊሆን ሱፍህን ቀይሮ
ታገል ወንድሜ ሆይ ሰንቅ ለአኺራ
ፀፀት ያኔ አይጠቅምም ዛሬ ካልተሰራ
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
🤲የማያውቁትን ሐጥያቴን ማርልኝ!
ከአዲይ ቢን አርጣዓህ ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿كان الرَّجلُ من أصحابِ النَّبيِّ 🤍 إذا زكِّي قال: اللَّهمَّ لا تُؤاخِذني بما يقولونَ، واغفِرْ لي ما لا يَعلَمونَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]﴾
“ከነቢዩ (🤍) ባልደረቦች አንዱ ሰዎች ሞገሳ በሚሰጡት ግዜ እንዲህ ይል ነበር፦ ‘አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤ የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ። እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ።’”
📚 አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ አልኣዳቡል ሙፍረድ፡ 761
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
✅በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
💬፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬፦ https://bit.ly/486xnrS
💬፦ https://bit.ly/41zEZkk
📷፦ https://bit.ly/4arMbTx
💬፦ https://bit.ly/41tIUPv
📺፦ https://bit.ly/3UTTSwh
ከአዲይ ቢን አርጣዓህ ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿كان الرَّجلُ من أصحابِ النَّبيِّ 🤍 إذا زكِّي قال: اللَّهمَّ لا تُؤاخِذني بما يقولونَ، واغفِرْ لي ما لا يَعلَمونَ [وَاجْعَلْنِيْ خَيْرًا مِمَّا يَظُنُّوْنَ]﴾
“ከነቢዩ (🤍) ባልደረቦች አንዱ ሰዎች ሞገሳ በሚሰጡት ግዜ እንዲህ ይል ነበር፦ ‘አላህ ሆይ! እነሱ በሚሉት አትያዘኝ፤ የማያውቁትን (ሐጥያቴን) ማርልኝ። እነርሱ ከሚገምቱኝ በላይ አድርገኝ።’”
📚 አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ አልኣዳቡል ሙፍረድ፡ 761
🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟🌟
✅በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
💬፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬፦ https://bit.ly/486xnrS
💬፦ https://bit.ly/41zEZkk
📷፦ https://bit.ly/4arMbTx
💬፦ https://bit.ly/41tIUPv
📺፦ https://bit.ly/3UTTSwh
السلام عليكم
በኢማሙ አሕመድ መርከዝ አዲስ ደርስ ተጀምሩዋል
حب الرئاسة والظهور
يورث الشقاق والشرور
መሪነትን እና መታወቅን መፈለግ ጭቅጭቅን እና ሸሮችን ያወርሳል
للشيخ أنيس بن صالح اليافعي حفظه الله
ደርሱ እየተቀዳ የሚለቀቅ ይሆናል - በአላህ ፈቃድ
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
በኢማሙ አሕመድ መርከዝ አዲስ ደርስ ተጀምሩዋል
حب الرئاسة والظهور
يورث الشقاق والشرور
መሪነትን እና መታወቅን መፈለግ ጭቅጭቅን እና ሸሮችን ያወርሳል
للشيخ أنيس بن صالح اليافعي حفظه الله
ደርሱ እየተቀዳ የሚለቀቅ ይሆናል - በአላህ ፈቃድ
https://www.tgoop.com/Muhammedsirage
Telegram
MuhammedSirage M.Noor
اتق الله حيثما كنت