HULAADISS Telegram 38744
ከ6 ሺሕ በላይ የሱስ ተጠቂዎች የሕክምና ዕድል አገኙ

የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ በአዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ከ6 ሺሕ 300 በላይ የሚሆኑ የሱስ ተጠቂዎች የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል።

ይህ እርምጃ በሚኒስቴሩ የአይምሮ ጤና ፕሮግራም ባለሙያ አቶ ጀማል ተሾመ እንደተገለጸው፣ በሀገሪቱ እየጨመረ ያለውን የሱስ ተጠቂዎች ቁጥር ለመግታት የተወሰደ ነው።

በተለይም በጫት፣ በአልኮል እና ተያያዥ ሱስ አስያዥ ነገሮች ላይ የተጠመዱ ወጣቶች ከፍተኛ ቁጥር እንዳላቸው የተገለጸ ሲሆን፣ አብዛኞቹ ተጠቂዎች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይገኛሉ።

ሚኒስቴሩ ለችግሩ ተጋላጭ የሆኑትን ለመርዳት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እየሰራ ሲሆን፣ ልዩ የሕክምና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው 4 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት እንደሆኑ ተገልጿል። ከእነዚህ ውስጥ 1 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት በአልኮል ሱስ የተጠቁ ናቸው።
በተጀመረው የሕክምና አገልግሎት ከ6 ወር ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት በክትትል ሥር እንዲቆዩ በማድረግ ወደ ጤንነታቸው እንዲመለሱ እየተደረገ ነዉ ተብሏል ።



tgoop.com/Hulaadiss/38744
Create:
Last Update:

ከ6 ሺሕ በላይ የሱስ ተጠቂዎች የሕክምና ዕድል አገኙ

የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ በአዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ከ6 ሺሕ 300 በላይ የሚሆኑ የሱስ ተጠቂዎች የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል።

ይህ እርምጃ በሚኒስቴሩ የአይምሮ ጤና ፕሮግራም ባለሙያ አቶ ጀማል ተሾመ እንደተገለጸው፣ በሀገሪቱ እየጨመረ ያለውን የሱስ ተጠቂዎች ቁጥር ለመግታት የተወሰደ ነው።

በተለይም በጫት፣ በአልኮል እና ተያያዥ ሱስ አስያዥ ነገሮች ላይ የተጠመዱ ወጣቶች ከፍተኛ ቁጥር እንዳላቸው የተገለጸ ሲሆን፣ አብዛኞቹ ተጠቂዎች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይገኛሉ።

ሚኒስቴሩ ለችግሩ ተጋላጭ የሆኑትን ለመርዳት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን እየሰራ ሲሆን፣ ልዩ የሕክምና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው 4 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት እንደሆኑ ተገልጿል። ከእነዚህ ውስጥ 1 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆኑት በአልኮል ሱስ የተጠቁ ናቸው።
በተጀመረው የሕክምና አገልግሎት ከ6 ወር ጀምሮ እስከ ሁለት ዓመት በክትትል ሥር እንዲቆዩ በማድረግ ወደ ጤንነታቸው እንዲመለሱ እየተደረገ ነዉ ተብሏል ።

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38744

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American