Charcoal Drawing
By Artist - Solomon👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@Johnsketch 🔥
By Artist - Solomon👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@Johnsketch 🔥
I'm very honoured to be Ambassador of Ethiopia 🇪🇹. @worldyouthsummit
Incredible Drawing 😮
Amazing Sketch by - AnthonyUgbo👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@Johnsketch 🔥
Amazing Sketch by - AnthonyUgbo👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@Johnsketch 🔥
Charcoal and graphite
Amazing Drawing On #Paper By Artist - Emmanuel👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@haddisart 🔥
Amazing Drawing On #Paper By Artist - Emmanuel👨🎨
Show Some Appreciation By Like & Share👇
"❤️"
🎨Home Of Drawings🎨
@Johnsketch 🔥
@haddisart 🔥
Looking for Professional Graphics Designer.. Contact @umjohnjb01
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ስቴም ፓወር ፣ ቪዛ እና ቲክቫህ ኢትዮጵያ በመተባበር ባዘጋጁት የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ የተሳተፉ የመጀመሪያ ዙር ሰልጣኞች የምርቃ መርኃግብር ተካሂዷል።
ስልጠናውን ከተከታተሉ 200 ሰልጣኞች ውስጥ በአጠቃላይ 70 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች የቀረቡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ለመጨረሻው ዙር ከደረሱ 20 ፕሮጀክቶች በአራት ዘርፎች ለአራት አሸናፊዎች የ25,000 ብር በድምሩ የ100,000 ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አሸናፊዎቹ በግብርና፣ በጤና፣ በኢንጂነሪንግና በአገልግሎት ዘርፍ የተመረጡ ሲሆን በጤናው ዘርፍ ኢሶፕ የተሰኘ የፈጠራ ሃሳብ፤ በግብርናው ዘርፍ ደግሞ ፖሊተሪ ፋርሚንግ ላይ የቀረበ ፕሮጀክት አሸናፊ ሆኗል።
በኢንጅነሪንግ ዘርፍ የፕላስቲክ ኮዳን ወደ ፋይበር ፕላስቲክ የሚለውጥ እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ ደግሞ ሎሃ የተሰኘ የኦንላይን ትምህርት አገልግሎት አሸናፊዎች ሆነዋል።
የስቴም ፓወር ሥራ አሥኪያጅና ቅድስት ገብረአምላክ አሸናፊዎቹ ከተበረከተላቸው ሽልማት በተጨማሪ ወደ አገልግሎት እስኪገቡ ድረስ በቀጣይ አንድ ዓመት ስቴም ፓወር ሙሉ የቴክኒክና የሞያ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።
በሥራ ፈጠራ ክህሎት እና በመሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና በቀጣይ ሳምንታት ይጀምራል። ቲክቫህ ኢትዮጵያም በቀጣይ የሚኖሩ ሁነቶችን ወደ እናንተ የሚያደርስ ይሆናል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ስልጠናውን ከተከታተሉ 200 ሰልጣኞች ውስጥ በአጠቃላይ 70 የሚሆኑ ፕሮጀክቶች የቀረቡ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ለመጨረሻው ዙር ከደረሱ 20 ፕሮጀክቶች በአራት ዘርፎች ለአራት አሸናፊዎች የ25,000 ብር በድምሩ የ100,000 ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
አሸናፊዎቹ በግብርና፣ በጤና፣ በኢንጂነሪንግና በአገልግሎት ዘርፍ የተመረጡ ሲሆን በጤናው ዘርፍ ኢሶፕ የተሰኘ የፈጠራ ሃሳብ፤ በግብርናው ዘርፍ ደግሞ ፖሊተሪ ፋርሚንግ ላይ የቀረበ ፕሮጀክት አሸናፊ ሆኗል።
በኢንጅነሪንግ ዘርፍ የፕላስቲክ ኮዳን ወደ ፋይበር ፕላስቲክ የሚለውጥ እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ ደግሞ ሎሃ የተሰኘ የኦንላይን ትምህርት አገልግሎት አሸናፊዎች ሆነዋል።
የስቴም ፓወር ሥራ አሥኪያጅና ቅድስት ገብረአምላክ አሸናፊዎቹ ከተበረከተላቸው ሽልማት በተጨማሪ ወደ አገልግሎት እስኪገቡ ድረስ በቀጣይ አንድ ዓመት ስቴም ፓወር ሙሉ የቴክኒክና የሞያ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።
በሥራ ፈጠራ ክህሎት እና በመሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው ዙር ስልጠና በቀጣይ ሳምንታት ይጀምራል። ቲክቫህ ኢትዮጵያም በቀጣይ የሚኖሩ ሁነቶችን ወደ እናንተ የሚያደርስ ይሆናል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT