Warning: Undefined array key 0 in /var/www/tgoop/function.php on line 65

Warning: Trying to access array offset on value of type null in /var/www/tgoop/function.php on line 65
- Telegram Web
Telegram Web
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#Hin_barbaadinaa!
Injifannoo WBO Lixa Shaggar
   1,Shambaal Bashaa
     #Fiisaaq_Nigatuu_Taddesse.
   2,Ajaaja 100
    #Wudiyee_Adiis_Aredee.
    Hin Barbaddinnaa.

#መረጃ፦እኛ እንደናንተ እርም አንበላም እርማችሁን አውጡ እነዚህ በምዕራብ ሸገር ዞን እንደቅጠል የረገፉ ናቸው...
ለምሳሌ እንደነ
#ሻምበል_ባሻ_ይስሐቅ_ንጉሡ ታደሰ
#የ100አለቃ_ውድዬ_አዲስ_አረደ
ጨምሮ ላይመለሱ ተሸኝተዋል እርማችሁን አውጡ....
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#Inbox
Shawaa kaaba Darraa Gandoonni baacho waajituu
Iluu wayyuu
Babuu dirree
Kaabii gololcha
Darraaba fi magaala adaree of eeggaannoo cimsaa.
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#መረጃ፦ላለፉት ሦስት ሳምንታት የገበያና ትራምስፖርት ዕቀባው ዛሬ ማለትም በ25/9/24 የኦሮሞ ነፃነት ቄሮ አንስቷል ዛሬ እኩለ ለሊት ላይ የሚያበቃው ዕቀባ የተመዘገቡ ድሎችን ጠቅሶ በፋሽስቱ ላይ ጀግናው ሠራዊት የወሰዳቸው አመርቂ እርምጃዎችም በዚህ አድማ ወቅት ይበልጥ ውጤታማ እንደነበሩ አስታውቋል.....ጀግናው እየገሠገሠ ነው!
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ24/9/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃኑት ሠራዊት ደቡብ ምሥራቅ ዕዝ በምሥራቅ አርሲ ዞን ሲርካ ወረዳ ማይባሳ ገዶ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘውን ካምፕ ሰተት ብሎ ገብቶ በከካ በማውረድ ህዝባችንን ሲያሰቃዩ የነበሩትን ስቅማቸው እንዲሁም አዲሱ የሽመልስን መዋቅር ለማውረድ በት በት ሲሉ የነበሩ የገዶ ቀበሌና ሰንጎ ያያ ቀበሌ ፀጥታና ደህንነት በሙሉ ድባቅ መቷቸዋል....
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#መረጃ፦ዛሬ ማለትም በ25/9/24 ከምዕራብ ሸገር ዞን አደአበርጋ ወረዳ ላይ ወደ ህዝብ ትግል የገቡ የመከላከያ አባላት ናቸው....እንኳን ደህና መጣችሁ ሌሎቻችሁም ከዚህ ትምህርት ውሰዱ.....
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
Oolmaan Birgeedichaa Dambooba
Lixa Shaggar Aanaa Tokkee Kuttayee Bakka Kolba Jedhamutti Tarkaanfii Laalessaa Fudhatameen Konkolaataa Diinaa Waraana Fe'ee Deemu Waliin Dhabama Taasise Jira leencichi.

#መረጃ፦ዛሬ ማለትም በ25/9/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ በምዕራብ ሸገር ዞን ቶኬ ኩታዬ ወረዳ ልዩ ስሙ ኮካባ በተባለ ሥፍራ ላይ አንድ ኦራል ከነሠራዊቱ አጋይቶታል ለጊዜው የሟችና ቁስለኛ አልተለየም.....አይዞሽ ገለቴ!
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
OPDOn cacabdee magaalota keessatti hidhamte waan 2 deemisaa jirti

1. KFO keessaa murna wayii walitti qabdee "Paartichi keenya" jechuun Marii Biyyoolessaa jettu sana sana dabalatee kan hirmaatu

2. Bonsonarraa Kora gaggeesatee WBOn ana ykn ABO ani kan jejdhu😊

Lameenuu guyyaa 2 burjaajjii uumuu yaaluu ala fixxeensuma dha.

Karoorri irreechatti waraanicha hiriirsanii galchuu sun erga biyyee nyaatee maasanaauma jirti.

#መረጃ፦ይህ ፋሽስት ብልፅግና ቡድን እንክትክቱ ወቶ አሁን ከተማ ውድጥ ብቻ ተወስኖ ሁለት ነገር እያቀደ ይገኛል....

   1- KFO ውስጥ የሆነ ግሩፕ ከውስጥ በማውጣት ፓርቲው የኛ ነው በሚሉ ሰዎች በመያዝ አገራዊ ምክክር በሚለው ውስጥ ማሳተፍ....
   2- ወደ ጫካ ልከው የጠሯቸውን በማሰባሰብ ክምጉባኤ አካሂደው እኔ የኦነሠ ነኝ ወይም ኦነግ ነኝ የሚል እንድምታና አስተሳሰብ በማራመድ  እሬቻውን በሰላም ወዳዶች በማዥምጀብ በሚል ለማክበር...

የሚያሳዝነው ሁለቱም አይሳካም ምክንያቱም በውሸት ላይ የቆመ ዘልቆ አያውቅም...

ባለፈው ሰላማዊ ሠልፍ በመውጣት የሰላም ጥሪ አርገን አስገባናቸው ጨዋታ እዚህ ላይ ነው ፍጆታውን ማሳየት የተፈለገው.....
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
Birgeediin bakakkaa
Ganamaan baarudaan
Macheessaa jira
Milkeessi yaa waaqa uumaa.

#መረጃ፦ከነጋ በከካው ብርጌድ ፋሽስቱን ብልፅግና ሠራዊት እየፈጨው ይገኛል....ለዱቄቱ ተዘጋጁ ካቢኔና ካድሬ!
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
Lixa Shaggar Miidaa Qanyiitti birgeediin bakakkaa bakakkaa diinatti buusaa jira.

#መረጃ፦ዛሬ ማለትም በ26/9/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በከካው ብርጌድ በምዕራብ ሸዋ ዞን ሚdh ቃኚ ወረዳ ላይ በከካውን እያወረደ ይገኛል ይህ ምፕጠነ ሰፊ ጥቃት የጀመረው ንጋት ሲሆን አሁንም እንደቀጠለ ይገኛል....አይዞሽ ገለቴ!
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ25/9/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ ሥር ኢቢደ ብርጌድ በምዕራብ ሸገር ዞን ቶኬ ኩታዬ ወረዳ ቱሉ ጎርፎ ቀበሌ የፋሽስት ብልፅግና ወታደር አንድ ሙሉ አይሱዙ ከነገባው አጋይቶታል.....
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
~ Birgeedii odaa kaarraa cibraa hangaasuu gama lixaa Tarkaanfii ganama kana godina qellem wallaggaa aanaa hawwaa galaan bakkoota lamatti fudhateen injifannoo boonsaa galmeesseera!

#መረጃ፦ዛሬ ማለትም በ26/9/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ምዕራብ ዕዝ ስር እዳ ከራ ብርጌድ በቄሌም ወለጋ ዞን ሀዋ ገላን ወረዳ በሁለት የተለያዩ ቦታዎች ላይ በከካ በማውረድ ፋሽስቱን አሹቆታል....አይዞሽ ብልፅጌ!
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo (Jabeessaa Qeerroo)
#inbox
Harraa ganama sa'a 1:45irraatti Magaalaa Beegii Kaambii keessa hidhamtootaa ykn shakkamtoota Hidhataa WBO waliin hariiroo ykn WBO ta'u mala jettee RIB nama 2 gadii baaftee Rasaasa itti roobsittee Ajjeeftee
Begii Begii Begii
OFC Public Engagement
Washington DC
**
The Oromo Federalist Congress OFC has a scheduled public engagement in Washington DC.

Title: The future of Oromo Struggle for Freedom and Justice& OFCs Role

Day:Saturday October 5,2024
Time:2:00 PM-6:00 PM

Venue:
Oromo Community Center
6212 3rd St NW, Washington, DC 20011

For Further Information
Please Call:
+1 (202)344-0036
+1 (484) 804-3326

Stand in Unison with OFC& the Oromo Struggle for Freedom & Justice
Please Share with friends
2024/09/27 05:24:12
Back to Top
HTML Embed Code: