Telegram Web
#MoE

በ2017 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial Program) ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ተወስኗል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና የወሰዱና እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ ተብሏል።

በመንግስት ተቋማት ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ የሪሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።

@NATIONALEXAMSRESULT
#MoE

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።

ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://www.tgoop.com/moestudentbot

የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

@NATIONALEXAMSRESULT
ይህንን እድል ተጠቀሙበት!

X-Empire  ከቀናት በፊት ክፍያ መፈጸሙ ይታወሳል። በጉጉት እየተጠበቀ ከሚገኘው Major ቀጥሎ አሁን ደግሞ በዓለም ላይ ታዋዋቂ የሆነው እና ከ30 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚ ያለው bitget ዋሌት በቴሌግራም መተግበሪያ መጥቷል። ለመጀመያዎቹ 1M ከዓለም ዙሪያ በቴሌግራም ብቻ ለተመዘገቡ ተጠቃሚዎች በቴሌግራም ዋሌት በኩል ልዪ ሽልማት ማዘጋጀቱን ዛሬ አስታውቋል።

በቴሌግራም ብቻ በመመዝገብ ክፍያ ይቀበሉ

https://www.tgoop.com/BitgetWallet_TGBot/BGW?startapp=sharetask-SPNQvVhQctQs5FM
ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲን በእግር እስከ ራሱ ፈታ እያላችሁ ጎብኙት!

በዚህ አዲሱ የyoutube ገጽ በመጀመሪያው ፕሮግራም ያሬድ እና ናሆም ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲን እሳያቁ እና እያዝናኑ ያስጎበኙናል።

ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሐሳብ አይግባችሁ  ልክ የመጀመሪያ ቀን ስትመጡ ያለአስጎብኚ ወደ ዶርም ቀጥታ መግባት ትችላላችሁ 🙈 የሴቶች ዶርምንም ይጨምራል ለሴቶች😁

በቀጣይ በሌሎች ቦታዎች ጭምር ከሌሎች ሳቢ ፕሮግፋጋች ጋር በበለጠ አቀራረብ ብቅ እንላለን... እስከዚያው

አዲሱን በነጻነት የተሰኘውን ቻናላችንን SUBSCRIBE በማድረግ ቤተሰብ ሁኑን! ቪዲዮውንም like በማድረግ ለጊዜው ሐዋሳ ለተመደቡ ጓደኞቻችሁ SHARE በማድረግ አድርሷቸው። ወዳጅነት ለመች ነው ሄደው እንዳይጠፉ😁

እነሆ linkኡ
https://youtu.be/cs8b-FMFJoc?si=TOqxWRpGr2fMhW3G
የቴሌግራም ድርጅት አዲሱ የመገበያያ መንገድ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው Major stars ከ6 ቀን በኋላ ይፋ የመሆን ጉዞውን እንደሚጀምር መግለጫ ተሰጥቷል።

ስንት ኮከቦችን አጠራቀማችሁ? ያልሰራችሁ ከጥቅምት 29 በፊት የቻላችሁትን ያህል star ሥሩ

እነሆ:- https://www.tgoop.com/major/start?startapp=835671370
የREMEDIALፕሮግራም ምደባ ይፋ ሆነ።

በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የREMEDIAL ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ተደርጓል።

ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ተማሪዎች ምደባቸውን ፦

በWebsite: https://placement.ethernet.edu.et 

በTelegram: https://www.tgoop.com/moestudentbot ላይ መመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

ተማሪዎች ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ  መሰረት የREMEDIAL ፕሮግራሙን እንዲከታተሉ ተብሏል።

ትምህርት ሚኒስቴር የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ገልጿል።

@NATIONALEXAMSRESULT
ለተማሪዎች በሙሉ!!!
ለ MSc,MBA , Bsc, BA students from all discipline, !!!!
👍👍👍👍👍👍
ለማንኛውም
✍️Thesis MA/MSc
✍️Reaserch BA/BSc
✍️Proposal
✍️Title selection
✍️Research editing
✍️Power point preparation
spss software training
✍️Term Paper
✍️Case Study
✍️Assignment any
✍️Article Review
✍️Data Analysis
✍️Seminar Paper
✍️Feasibility Study
✍️Business Plan
✍️Project
👇  በሚፈልጉት research area በፍጥነትና በጥራትበማስተማር/ ስልጠና መስጠትና በሚፈለገዉ ጊዜ አጠናቆ በመስራት ከማንም ልዪ ያደርገናል::
ፍጥነታችን መለያችን ነው
ለእገዛ👉🏾@ResearcherETH
@ResearcherETH
@ResearcherETH
ያለፈው ወር ብዙዎችን በቀጥታ ዋሌታቸው ላይ ክፍያ በመፈጸም ያንበሸበሹት X-Empires አሁን ደግሞ ዛሬ zoo በሚል ለአጭር ጊዜ በሚቆይ Air Drop ዳግም መጥተዋል። በቻናላቸው እንዳሳወቁትም ቶሎ የጀመረ በብዙ ይጠቀማል ብለዋል። 

ዛሬ ገና የተጀመረውን ይህንን Air Drop አስጀምራችሁ በቀላሉ Gameኡን እየተጫወታችሁ እና Task ውስጥ የተቀመጡትን ቀላል ተግባሮች ከፍታችሁ ነጥብ ሰብስቡ።

www.tgoop.com/zoo_story_bot/game?startapp=ref835671370
በኢትዮጵያ እና አጎራባች ሀገሮች ከ 6.0 እስከ 7.0 ሬክተር ስኬል የሚለካ አደገኛ ርዕደ መሬት ሊኖር እንደሚችል በዘርፉ ላይ ትኩረቱን ያደረገ አንድ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ አስታውቋል።

@NATIONALEXAMSRESULT
STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) ️
በኢትዮጵያ እና አጎራባች ሀገሮች ከ 6.0 እስከ 7.0 ሬክተር ስኬል የሚለካ አደገኛ ርዕደ መሬት ሊኖር እንደሚችል በዘርፉ ላይ ትኩረቱን ያደረገ አንድ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ አስታውቋል። @NATIONALEXAMSRESULT
ከዚህ በፊት የሰጠነውን መረጃ ይመልከቱት
...

በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

ዛሬ ሌሊት 9:52 ሰዓት አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍ ያለ እንደነበር ጉዳዩን የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ካወጧቸው መረጃዎች መረዳት ተችሏል።

የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤትም ሆነ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ያወጧቸው መረጃዎች እንደሚያሳዩት፥ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 የተለካ ሆኗል።

ትላንት ምሽት 5.5 ሬክተር ስኬል መመዝገቡን ተከትሎ፥ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ባወጣው መረጃ፥ ይህን ያህል ሬክተር ስኬል የተመዘገበበት የመሬት መንቀጥቀጥ ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ አልተከሰተም ማለቱን መዘገባችን አይዘነጋም።

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ እየተከሰተ የሚገኘው የመሬት መንቀጥቀጥ፥  በተለይም የክስተቱ መነሻዎች (ኢፒሴንተር) አካባቢ በሚገኙ ነዋሪዎች ላይ ስጋትን ደቅነዋል።

@NATIONALEXAMSRESULT
ከሰም ቀበና ስኳር ፋብሪካ በትላንትናው ለሊት ርዕደ መሬተ መሬት የደረሰበት የጉዳት ሁኔታ!!

@NATIONALEXAMSRESULT
ዶናልድ ትራምፕ የአፍሪካ መሪዎች ሰው መሆናቸውን እጠራጠራለሁ አሉ።

ከ50 ዓመታት የአህጉሪቷ የነጻነት ጉዞ በኋላ፣ ለህዝባችው አስፈላጊውን መሠረተ ልማት ካላሟላችው ሰው ነን ብላችው ታስባላችሁ?

በወርቅ፣ በአልማዝ፣ በነዳጅ፣ በዩራኒየም፣ በብረት፣ በማዕድን፣ በብር፣ በማግኒዥየም፣ በነሐስ፣ በጋዝ የተፈጥሮ ሃብቶቻችው ላይ ተቀምጣችው፣ ህዝባችው በረሃብ፣ በትምህርት አለመዳረስ፣ በጤና አገልግሎት እጦት፣ ቢሞት፣ ሰው ነን ብላችው ታምናላችው?

በስልጣን ላይ ቆይታችው፣የራሳችሁን  ዜጎች ለመግደል ከውጭ የጦር መሣሪያዎችን ስታስገቡ፣ ሰው ነን ብላችው ታስባላችው?

የገዛ ዜጎቻችሁን እንደውሻ ስታንገላቱና ስትገድሉ፣ ማን ዜጎቻችሁን እንዲያከብር  ትጠብቃላችው?

በራሳችው  አገር ላይ ቀማኛና ሌባ በመሆናችው ፣ የሃገራችሁን  ሀብቶች ሁሉ በመስረቅ፣ አብዛኞቹ ዜጋዎቻችው በስደትና በድህነት ውስጥ እንዲያልፉ ስታረጉ፣ የሰው ልጆ ነን ብላችው ታስባላችው?
ትራምፕ ይሄን የተናገሩት ሰሞኑን በዋሽንግተን ዋይት ሀውስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።

@NATIONALEXAMSRESULT
#ጥቆማ
Old Group ላላችሁ መልካም ዜና

2024…..50birr (first three month)
2023.... .200birr
2022...…350birr
2021..…..500birr
2020..….700birr
2019..…900birr
2018....1000birr
2017....1200birr

Payment method
          TRC 20
           CBEBirr
           CBE
           TELEBIRR
          BINANCE
And any bank accept

  We buy and sell with trust

         💯 trusted
ያላችሁ መሸጥ ከፈለጉ ያዋሩኝ👉 inbox @ResearcherETH

History Clear ያልሆነ ትክክለኛ Old ብቻ ነው ምፈልገው

Member doesn’t matter if it’s possible one
አዲስ አበባ ያላችሁ እና በአካል መሸጥ የምትፈልጉ inbox asawkugn
2025/06/26 15:21:12
Back to Top
HTML Embed Code: