የኢትዮጵያ መርህ....ሠላም ነው!
ሰሞኑን ሚዲያው ሁሉ ቅኝቱ የጦርነት ሆኗል። አንዳንድ ተስፈኞች ደግሞ ኢትዮጵያ ካሁን አሁን ወደጦርነት ገባችልን ብለው በተስፋ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ባለፈው "ከሶማሊያ ጎን ነን" ይሉ የነበሩት ዛሬ ጎን ቀይረው "ከኤርትራ ጎን ነን" ሲሉ ሰማን። ገዢ ይኑር እንጂ ራሳቸውን ለመሸጥ ታጥበውና ታጥነው እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆች ግን ጉዳዩን በጥሞና እየተከታተሉ ነው።
ለጠላትም ለወዳጅም ግልፅ ማድረግ የምንፈልገው ነገር....ኢትዮጵያ የጦርነት ፍላጎት የላትም። ጦርነትን ለማስቀረትም ትሰራለች።
ጦርነት ተገደህ የምትገባበት እንጂ "ለምን አየኸኝ" ብለህ የምትጀምረው የሰፈር ጠብ አይደለም። ጦርነትን አይተነዋል። እናውቀዋለን። በፍፁም የመጀመሪያ ምርጫችን ሊሆን አይችልም። በተለይ ድንበር፥ ታሪክ፥ ቋንቋ፥ ባህል፥ ከምትጋራው ጎረቤትህ ጋር የምትገባው ጦርነት ብታሸንፍም የማታሸንፍበት እንደሆነ እንረዳለን። የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊስ ግልፅ ነው። እሱም "በጋራ ተጠቃሚነት ላይ አብሮ መስራትና በጋራ ማደግ" ይባላል።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የትኛውም ሐገር ላይ ወረራ ፈፅማ አታውቅም። ወረራ ሊፈፅም ያሰበን ቀጥተን መመለስ እንደምናውቅበት ሁሉ የሌላውን ድንበርና ሉአላዊነት ማክበርም እናውቅበታለን።
ኢትዮጵያ የትኛዋም ሐገር ልታነሳው የምትችለውን የባህር በርም ሆነ ተዛማጅ ጥያቄ ጠይቃለች። ይሄን ለማሳካትም ቀን ከሌት ትሰራለች። ነገር ግን ይሄን የምታደርገው የሌሎችን ሉአላዊነትና ጥቅም ረግጣ አይደለም። የምንኖረው በሰለጠነ ዘመን ነው። ውይይት፥ ድርድር፥ ሰጥቶ መቀበል፥ የማይፈታው ቋጠሮ የለም። ሐገር እየመራህ በደበረህ ቁጥር ህዝብን አፋፍሰህ ወደጦርነት የምትማግድበት ግዜ አልፏል። የፖለቲካ ችግር የሚፈታው በፖለቲካዊ መፍትሄ እንጂ በአፈሙዝ አይደለም።
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቁን የሚባል ጦር የገነባችው በየአመቱ ጂኦግራፊ ያጣመረንን ጎረቤቶቻችንን ለመውጋት አይደለም። የኛ ጥያቄ የሚመነጨው ከህግ፥ ከታሪክና ሐገራችን ካለችበት አሁናዊ ሁኔታ እንዲሁም ከህዝባችን ዘላቂ ጥቅም አንፃር ብቻ ነው። ለዚህ ደግሞ ባለፉት ስድስት ወይም ሰባት አመታት ለሰላም ስንል የሄድንባቸው ርቀቶች ምስክሮቻችን ናቸው።
አለም እስኪደነቅ ድረስ ከኤርትራ ጋር የነበረን የዘመናት ግጭት በሰላም ፈትተን አሳይተናል። ለአመታት የዘለቀ ጦርነትን በእርቅ ፈትተን አሳይተናል። በተለያየ ግዜ ሐገር ውስጥ ካሉ ታጣቂዎች ጋር ያለብንን ችግር በእርቅ ፈትተን አሳይተናል። ነገም ለሰላም ሲባል ብዙ ርቀት ለመጓዝ ዝግጁ ነን።
እኛ በሰበብ አስባቡ እየሳቅን ወደእሳት የምንማግደው ትርፍ ትውልድ የለንም። ለፖለቲካ ትርፍ ብለን ጦርነት ውስጥ የምንጨምረው ወጣት የለንም። የየአንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነፍስ የከበረ ዋጋ አላት። አጥራችን ሲታለፍ። መስመራችን ሲረገጥ የማንታገሰውን ያህል ለሰላም ስንል የመጨረሻዋን እድል ሁሉ እንደማናባክን አለም ያውቃል።
ስለዚህ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ ኢትዮጵያ የምትዋጋውም ለመዋጋት ያቀደችው ጦርነት የለም። ይልቁኑ ጦርነትን የመጨረሻ መፍትሄ ያደረጉ ሀይሎች ካሉ "ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ" ይላልና ቃሉ በእብሪት ያበጠ ደረታቸውን መልሰው ለሰላምና ለዘላቂ ጥቅማችን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመወያየት ቢዘጋጁ ለሁላችንም ይበጃል ባይ ነኝ።
የበሬ ቆ*ጥ ይወድቅልኛል ብላ ስትከተል እንደዋለችው ቀበሮ፥ ኢትዮጵያ ካሁን አሁን ወደጦርነት ገባች ብላችሁ ተስፋን ለሰነቃችሁ የቀበሮ ባህታውያንም ተስፋ ቆርጣችሁ ወደቀድሞ አሰልቺ ትንታኔያችሁ እንድትመለሱ እንመክራለን።
ሰላም ለሐገራችን!
ኢትዮጵያ ለዘልአለም ትኑር!
ሰሞኑን ሚዲያው ሁሉ ቅኝቱ የጦርነት ሆኗል። አንዳንድ ተስፈኞች ደግሞ ኢትዮጵያ ካሁን አሁን ወደጦርነት ገባችልን ብለው በተስፋ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ባለፈው "ከሶማሊያ ጎን ነን" ይሉ የነበሩት ዛሬ ጎን ቀይረው "ከኤርትራ ጎን ነን" ሲሉ ሰማን። ገዢ ይኑር እንጂ ራሳቸውን ለመሸጥ ታጥበውና ታጥነው እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆች ግን ጉዳዩን በጥሞና እየተከታተሉ ነው።
ለጠላትም ለወዳጅም ግልፅ ማድረግ የምንፈልገው ነገር....ኢትዮጵያ የጦርነት ፍላጎት የላትም። ጦርነትን ለማስቀረትም ትሰራለች።
ጦርነት ተገደህ የምትገባበት እንጂ "ለምን አየኸኝ" ብለህ የምትጀምረው የሰፈር ጠብ አይደለም። ጦርነትን አይተነዋል። እናውቀዋለን። በፍፁም የመጀመሪያ ምርጫችን ሊሆን አይችልም። በተለይ ድንበር፥ ታሪክ፥ ቋንቋ፥ ባህል፥ ከምትጋራው ጎረቤትህ ጋር የምትገባው ጦርነት ብታሸንፍም የማታሸንፍበት እንደሆነ እንረዳለን። የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊስ ግልፅ ነው። እሱም "በጋራ ተጠቃሚነት ላይ አብሮ መስራትና በጋራ ማደግ" ይባላል።
ኢትዮጵያ በታሪኳ የትኛውም ሐገር ላይ ወረራ ፈፅማ አታውቅም። ወረራ ሊፈፅም ያሰበን ቀጥተን መመለስ እንደምናውቅበት ሁሉ የሌላውን ድንበርና ሉአላዊነት ማክበርም እናውቅበታለን።
ኢትዮጵያ የትኛዋም ሐገር ልታነሳው የምትችለውን የባህር በርም ሆነ ተዛማጅ ጥያቄ ጠይቃለች። ይሄን ለማሳካትም ቀን ከሌት ትሰራለች። ነገር ግን ይሄን የምታደርገው የሌሎችን ሉአላዊነትና ጥቅም ረግጣ አይደለም። የምንኖረው በሰለጠነ ዘመን ነው። ውይይት፥ ድርድር፥ ሰጥቶ መቀበል፥ የማይፈታው ቋጠሮ የለም። ሐገር እየመራህ በደበረህ ቁጥር ህዝብን አፋፍሰህ ወደጦርነት የምትማግድበት ግዜ አልፏል። የፖለቲካ ችግር የሚፈታው በፖለቲካዊ መፍትሄ እንጂ በአፈሙዝ አይደለም።
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ትልቁን የሚባል ጦር የገነባችው በየአመቱ ጂኦግራፊ ያጣመረንን ጎረቤቶቻችንን ለመውጋት አይደለም። የኛ ጥያቄ የሚመነጨው ከህግ፥ ከታሪክና ሐገራችን ካለችበት አሁናዊ ሁኔታ እንዲሁም ከህዝባችን ዘላቂ ጥቅም አንፃር ብቻ ነው። ለዚህ ደግሞ ባለፉት ስድስት ወይም ሰባት አመታት ለሰላም ስንል የሄድንባቸው ርቀቶች ምስክሮቻችን ናቸው።
አለም እስኪደነቅ ድረስ ከኤርትራ ጋር የነበረን የዘመናት ግጭት በሰላም ፈትተን አሳይተናል። ለአመታት የዘለቀ ጦርነትን በእርቅ ፈትተን አሳይተናል። በተለያየ ግዜ ሐገር ውስጥ ካሉ ታጣቂዎች ጋር ያለብንን ችግር በእርቅ ፈትተን አሳይተናል። ነገም ለሰላም ሲባል ብዙ ርቀት ለመጓዝ ዝግጁ ነን።
እኛ በሰበብ አስባቡ እየሳቅን ወደእሳት የምንማግደው ትርፍ ትውልድ የለንም። ለፖለቲካ ትርፍ ብለን ጦርነት ውስጥ የምንጨምረው ወጣት የለንም። የየአንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነፍስ የከበረ ዋጋ አላት። አጥራችን ሲታለፍ። መስመራችን ሲረገጥ የማንታገሰውን ያህል ለሰላም ስንል የመጨረሻዋን እድል ሁሉ እንደማናባክን አለም ያውቃል።
ስለዚህ እስካሁኗ ደቂቃ ድረስ ኢትዮጵያ የምትዋጋውም ለመዋጋት ያቀደችው ጦርነት የለም። ይልቁኑ ጦርነትን የመጨረሻ መፍትሄ ያደረጉ ሀይሎች ካሉ "ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ" ይላልና ቃሉ በእብሪት ያበጠ ደረታቸውን መልሰው ለሰላምና ለዘላቂ ጥቅማችን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመወያየት ቢዘጋጁ ለሁላችንም ይበጃል ባይ ነኝ።
የበሬ ቆ*ጥ ይወድቅልኛል ብላ ስትከተል እንደዋለችው ቀበሮ፥ ኢትዮጵያ ካሁን አሁን ወደጦርነት ገባች ብላችሁ ተስፋን ለሰነቃችሁ የቀበሮ ባህታውያንም ተስፋ ቆርጣችሁ ወደቀድሞ አሰልቺ ትንታኔያችሁ እንድትመለሱ እንመክራለን።
ሰላም ለሐገራችን!
ኢትዮጵያ ለዘልአለም ትኑር!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ትራምፕ ዘለንስኪን “አሜሪካን አላከበርክም" ሲሉ፤ ዘለንስኪ ዋይት ኃውስን ጥለው ወጥተዋል
የአሜሪካው ፕሬዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪ በዋይት ኃውስ ያደረጉት ውይይት ያለ ምንም ስምምነት ተጠናቋል።
ዘለንስኪ ወደ ዋይት ኃውስ ያቀኑት በውድ ማእድናት ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ስምምት ለመፈራረም ቢሆን፤ ሁለቱ ወደ ክርክር እና የቃላት ግጭት አምርቶ ያለ ምንም ሰምምት ተጠናቋል።
ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር የጦፈ ውይይት ካደረጉ በኋላ ነው ውይይታው የተቋረጠው።
በዋየት ኃውስ በኦቫል ፅህፈት ቤት በነበራው ቆይታ ዶናድ ትራምፕ ቮሊድሚር ዜልኒስኪን “አክብሮት የጎደለው ባህሪ” ከሰዋል።
በንግግራው ወቅትም ትራምፕ ዘሌንስኪን “በሚሊየኖች ህይወትና በ3ኛ የዓለም ጦርት ቁማር እየተጫወትክ ነው” ብለዋል።
ዘለንስኪ የሰለም ስምምነት ለመፈረም ዋስትና ያስፈልገናል ማለታችውን ተከትሎም፤ ትራም ዘለንስኪን ያለህ አማራጭ ስምምነቱን መፈረም ነው ካልሆነ አሜሪካ ከዚህ ትወጣለች ሲሉም ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ዘለንስኪ በሰላም ውይይቱ ዙሪያ ካለመግባባታቸውም ባሻገር "ለሰላም ስትዘጋጅ ተመለሰህ ና" ብለዋል።
ይህንም ተከትሎ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ዋይት ሀውስን ጥለው የወጡ ሲሆን ሁለቱ መሪዎች ሊያደርጉት የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫም ተሰርዟል፡፡
የአሜሪካው ፕሬዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪ በዋይት ኃውስ ያደረጉት ውይይት ያለ ምንም ስምምነት ተጠናቋል።
ዘለንስኪ ወደ ዋይት ኃውስ ያቀኑት በውድ ማእድናት ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ስምምት ለመፈራረም ቢሆን፤ ሁለቱ ወደ ክርክር እና የቃላት ግጭት አምርቶ ያለ ምንም ሰምምት ተጠናቋል።
ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር የጦፈ ውይይት ካደረጉ በኋላ ነው ውይይታው የተቋረጠው።
በዋየት ኃውስ በኦቫል ፅህፈት ቤት በነበራው ቆይታ ዶናድ ትራምፕ ቮሊድሚር ዜልኒስኪን “አክብሮት የጎደለው ባህሪ” ከሰዋል።
በንግግራው ወቅትም ትራምፕ ዘሌንስኪን “በሚሊየኖች ህይወትና በ3ኛ የዓለም ጦርት ቁማር እየተጫወትክ ነው” ብለዋል።
ዘለንስኪ የሰለም ስምምነት ለመፈረም ዋስትና ያስፈልገናል ማለታችውን ተከትሎም፤ ትራም ዘለንስኪን ያለህ አማራጭ ስምምነቱን መፈረም ነው ካልሆነ አሜሪካ ከዚህ ትወጣለች ሲሉም ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ዘለንስኪ በሰላም ውይይቱ ዙሪያ ካለመግባባታቸውም ባሻገር "ለሰላም ስትዘጋጅ ተመለሰህ ና" ብለዋል።
ይህንም ተከትሎ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ዋይት ሀውስን ጥለው የወጡ ሲሆን ሁለቱ መሪዎች ሊያደርጉት የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫም ተሰርዟል፡፡
ዜለንስኪ ከቡጤ መዳኑ ተአምር ነው -ማርያ ዛካሮቫ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ማርያ ዛካሮቫ የዋሽንግተኑ ክስተት እንዳበቃ ይህን መልዕክት አሰፈረች።
በዜለንስኪ ውርደት አንጀቷ የራሰው ማርያ 👇
" ትራምኘ እና ጄድ ቫንስ በዚህ ከሃዲ ላይ (ዜለንስኪን ማለቷ ነው) ቡጢ ከማሳረፍ የታቀቡት ራሱ በተአምር ነው " ስትል ፅፋለች።
ዜለንስኪ ከትራምኘ ጋር ባደረገው ንግግር ላይ እኳን ብዙ ውሸቶችን ተናግሯል ያለችው ዛካሮቫ ፥ ለዚህም ቁጣ እና የቃል ዘለፋ ብቻ ሳይሆን ቡጢም ይገባው ነበር ብላለች።
ክሬምሊን በኋይት ሃውስ ተግባር እንደዛሬው ጮቤ የረገጠበት ዕለት በታሪክ ቢፈለግ ከቶም አይገኝም።
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ማርያ ዛካሮቫ የዋሽንግተኑ ክስተት እንዳበቃ ይህን መልዕክት አሰፈረች።
በዜለንስኪ ውርደት አንጀቷ የራሰው ማርያ 👇
" ትራምኘ እና ጄድ ቫንስ በዚህ ከሃዲ ላይ (ዜለንስኪን ማለቷ ነው) ቡጢ ከማሳረፍ የታቀቡት ራሱ በተአምር ነው " ስትል ፅፋለች።
ዜለንስኪ ከትራምኘ ጋር ባደረገው ንግግር ላይ እኳን ብዙ ውሸቶችን ተናግሯል ያለችው ዛካሮቫ ፥ ለዚህም ቁጣ እና የቃል ዘለፋ ብቻ ሳይሆን ቡጢም ይገባው ነበር ብላለች።
ክሬምሊን በኋይት ሃውስ ተግባር እንደዛሬው ጮቤ የረገጠበት ዕለት በታሪክ ቢፈለግ ከቶም አይገኝም።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መልካም የአድዋ ድል በዓል!!!💚💛❤
እያመመው እያመመው መጣ ‼️ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታ ዓሊ ሞሐመድ ኦማር መናገራቸው ተገለጸ።
እንደ ሃገር እንደ ጥሩ ጎረቤት ኢትዮጵያ የሌላትና ከሶማሊያ የምትፈልግው ሶማሊያ የሌላትና ከኢትዮጵያ የምትፈልገው ብዙ ነገሮች አሉ:: በሰጥቶ መቀበል መርህ አብሮ ማደግ መበልጸግ ነው የኢትዮጵያ መርህ!
ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታ ዓሊ ሞሐመድ ኦማር መናገራቸው ተገለጸ።
ሁለቱ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ አየመከሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒሰተር ዴኤታው እስከ መጪው ሰኔ ወር የስምምነቱን ማዕቀፍ ለማጠናቀቅ እየተነጋገሩ ነው ማለታቸውን ከብሉንበርግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“ማዕቀፉ ምን አይነት ወደብ እንደሚሰጥ ውሳኔ ይሰጣል፣ በትክክል የትኛው የህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ እንደሚሻል ምክረ ሀሳብ ያቀርባል እንዲሁም ለወደቡ ግንባታ አጠቃላይ ስለሚያስፈልገው የገንዘብ ወጭ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አመላክተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ሞቃዲሹ ማቅናታቸው ይታወቃል፤ የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ/ም ወደ ሶማሊያ ያመሩት ጠ/ሚ አብይ በሞቃዲሾ ቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ጋር የፀጥታ ትብብርን በማጠናከር፣ የንግድ አጋርነት በማጠናከር እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ማድረጋቸውን መዘገባችን ይታወሳል።
የአንካራውን ስምምነት ተከትሎ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን በወቅቱ ከ/ሚ አብይ አህመድ ጋር ውይይት በማድረግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለመመለስ መስማማታቸውን ይታወሳል።
እንደ ሃገር እንደ ጥሩ ጎረቤት ኢትዮጵያ የሌላትና ከሶማሊያ የምትፈልግው ሶማሊያ የሌላትና ከኢትዮጵያ የምትፈልገው ብዙ ነገሮች አሉ:: በሰጥቶ መቀበል መርህ አብሮ ማደግ መበልጸግ ነው የኢትዮጵያ መርህ!
ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደኤታ ዓሊ ሞሐመድ ኦማር መናገራቸው ተገለጸ።
ሁለቱ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ አየመከሩ መሆናቸውን የጠቆሙት ሚኒሰተር ዴኤታው እስከ መጪው ሰኔ ወር የስምምነቱን ማዕቀፍ ለማጠናቀቅ እየተነጋገሩ ነው ማለታቸውን ከብሉንበርግ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
“ማዕቀፉ ምን አይነት ወደብ እንደሚሰጥ ውሳኔ ይሰጣል፣ በትክክል የትኛው የህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ እንደሚሻል ምክረ ሀሳብ ያቀርባል እንዲሁም ለወደቡ ግንባታ አጠቃላይ ስለሚያስፈልገው የገንዘብ ወጭ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታው አመላክተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ሞቃዲሹ ማቅናታቸው ይታወቃል፤ የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ/ም ወደ ሶማሊያ ያመሩት ጠ/ሚ አብይ በሞቃዲሾ ቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሀመድ ጋር የፀጥታ ትብብርን በማጠናከር፣ የንግድ አጋርነት በማጠናከር እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ማድረጋቸውን መዘገባችን ይታወሳል።
የአንካራውን ስምምነት ተከትሎ የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃመድ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን በወቅቱ ከ/ሚ አብይ አህመድ ጋር ውይይት በማድረግ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለመመለስ መስማማታቸውን ይታወሳል።
ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ ዐቅም አሳድጋለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎም ወደውጭ የመላክ አቅም ማሳደጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት፤ ኢትዮጵያ እንደ ታላቅ ሀገር ራስን የመቻል ጉዞዋን በማጠናከር ስሉጥ የሆነ የትውልድ ቅብብሎሽ ማረጋገጥ እንደሚገባት ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ጥይቶችን የማምረት ሙከራዎች ብታደርግም፤ እስከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት ድረስ ከውጭ በማስገባት ላይ ተመስርታ መቆየቷን አንስተዋል፡፡
አሁን ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ አቅም አሳድጋለች ብለዋል ።
ይህ ርምጃ በምሉዕነት የተገነባ እና በሚገባ የታጠቀ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ከማረጋገጥ አንፃር አበረታች ሥራ ስለመሆኑ ጠቅሰዋል፡፡
ከመከላከያ ግብዓቶች ባሻገር ሀገር የራሷን ምግብ ፣ መድኃኒት እና አልባሳት በበቂ ሁኔታ በማምረት እውነተኛ በራስ ምርት መተማመንን ማረጋገጥ እንደሚገባትም ነው ያስገነዘቡት፡፡
ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎም ወደውጭ የመላክ አቅም ማሳደጓን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆሚቾ ጥይት ፋብሪካን በጎበኙበት ወቅት፤ ኢትዮጵያ እንደ ታላቅ ሀገር ራስን የመቻል ጉዞዋን በማጠናከር ስሉጥ የሆነ የትውልድ ቅብብሎሽ ማረጋገጥ እንደሚገባት ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ጥይቶችን የማምረት ሙከራዎች ብታደርግም፤ እስከዛሬ ሦስት ዓመት በፊት ድረስ ከውጭ በማስገባት ላይ ተመስርታ መቆየቷን አንስተዋል፡፡
አሁን ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ተተኳሽ ከማምረት አልፎ ወደውጭ የመላክ አቅም አሳድጋለች ብለዋል ።
ይህ ርምጃ በምሉዕነት የተገነባ እና በሚገባ የታጠቀ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ከማረጋገጥ አንፃር አበረታች ሥራ ስለመሆኑ ጠቅሰዋል፡፡
ከመከላከያ ግብዓቶች ባሻገር ሀገር የራሷን ምግብ ፣ መድኃኒት እና አልባሳት በበቂ ሁኔታ በማምረት እውነተኛ በራስ ምርት መተማመንን ማረጋገጥ እንደሚገባትም ነው ያስገነዘቡት፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በተተኳሽ እራሱን ያልቻለ ሃገር ሃገር አይደለም:: ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሆሚቾ አሙኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪን በጎበኙበት ወቅት የሰጡት ማብራሪያ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሆሚቾ አሙኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪን በጎበኙበት ወቅት የሰጡት ማብራሪያ
ልዩ መረጃ መቀሌ‼️ ጀነራል ታደሰ ወረደ በጊዚያዊ የትግራይ መስተዳደር የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው።ይህ ማስጠንቀቂያ ዋና ይዘቱ መንግስት ለማፍረስ እየሰሩ ያሉት ጥቂት አዛዦች ላይ እርምጃ እንዲወስድ የሚያስጠነቅቅ ነው።
ታደሰ ወረደ ሕገ ወጥ ጉባኤ ባደረገው ቡድን እና መንግስት ለማፍረስ እየሰራ ያለው ስራ እንዲያስቆሙ የመጨረሻ ትእዛዝ ነው የተሰጣቸው።
በትግራይ ያለው መንግስትን በማፍረስ የፕሪቶሪያ ውል እንዲጣስና ህዝቡ ወደ ጦርነት ለማስገባት ጉባኤ ያደረገው ቡድን ከጥቂት በጥቅም የተሳሰሩ አዛዦች ሴራ እንዳለ ይታወቃል።ሆኖም ይህ አካሄድ በተለይም ጀነራል ታደሰ የማስቆመው ከሆነ ተጠያቂ እንደሚሆን እና መንግስት በማፍረስ ሀላፊነት እንደሚወስድ ደብዳቤ ደርሶታል።
ታደሰ ወረደ ሕገ ወጥ ጉባኤ ባደረገው ቡድን እና መንግስት ለማፍረስ እየሰራ ያለው ስራ እንዲያስቆሙ የመጨረሻ ትእዛዝ ነው የተሰጣቸው።
በትግራይ ያለው መንግስትን በማፍረስ የፕሪቶሪያ ውል እንዲጣስና ህዝቡ ወደ ጦርነት ለማስገባት ጉባኤ ያደረገው ቡድን ከጥቂት በጥቅም የተሳሰሩ አዛዦች ሴራ እንዳለ ይታወቃል።ሆኖም ይህ አካሄድ በተለይም ጀነራል ታደሰ የማስቆመው ከሆነ ተጠያቂ እንደሚሆን እና መንግስት በማፍረስ ሀላፊነት እንደሚወስድ ደብዳቤ ደርሶታል።