Forwarded from HU STUDENT UNION OFFICIAL (Кαℓ 🫧)
Introducing the New AHAVAH Leadership Team
We’re so excited to welcome our newly appointed leaders — individuals who embody the spirit of love, service, and vision that AHAVAH stands for.
President: Hanan Mohammed
Vice President: Sara Sebisibe
Secretary: Amare Hamaro
At AHAVAH, we believe in building a brighter future for Ethiopia one where all children can truly enjoy their childhood, dream freely, and grow in love.
We are more than just a club we are a movement of heart-led youth who share love, act with intention, and serve with joy.
We’re so excited to welcome our newly appointed leaders — individuals who embody the spirit of love, service, and vision that AHAVAH stands for.
President: Hanan Mohammed
Vice President: Sara Sebisibe
Secretary: Amare Hamaro
At AHAVAH, we believe in building a brighter future for Ethiopia one where all children can truly enjoy their childhood, dream freely, and grow in love.
We are more than just a club we are a movement of heart-led youth who share love, act with intention, and serve with joy.
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Tolera Mulugeta️ ️)
🔔 የመውጫ ፈተና የመጀመሪያ ቀን የኦንላይን ፈተና ውሎን ተከትሎ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
✅ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም። ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና ክፍሉ የተመደበ ባለሙያ ማረጋገጫ ሳይሰጠው እና ተፈታኙም ፈተናውን መጨረሱን በፊርማው ሳያረጋግጥ ከመፈተኛ ክፍል መውጣት አይኖርበትም።
✅ በተለያየ ምክንያት ሲስተም ዘጋብን በማለት ፈተና ክፍል ውስጥ የሚቀመጡ ተፈታኞችን በተለያዩ መንገዶች የማጣራት ሥራ በመስራት አስፈለጊውን የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል።
https://www.tgoop.com/HUGaDSSA_Official
✅ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም። ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና ክፍሉ የተመደበ ባለሙያ ማረጋገጫ ሳይሰጠው እና ተፈታኙም ፈተናውን መጨረሱን በፊርማው ሳያረጋግጥ ከመፈተኛ ክፍል መውጣት አይኖርበትም።
✅ በተለያየ ምክንያት ሲስተም ዘጋብን በማለት ፈተና ክፍል ውስጥ የሚቀመጡ ተፈታኞችን በተለያዩ መንገዶች የማጣራት ሥራ በመስራት አስፈለጊውን የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል።
https://www.tgoop.com/HUGaDSSA_Official
Forwarded from Hawassa University
በምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ ውስጥ ለነበራችሁ ተሳትፎ የምስክር ወረቀት (certificate ) አሰርታችሁ በወቅቱ ላልወሰዳችሁ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ :-
ሰርተፍኬታችሁን እስከመመረቂያ ቀን ድረስ ብቻ በዋናው ጊቢ የተማሪዎች ኮምፕሌክስ ፣ ይሽሩን ኮፒ ቤት በአካል በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን ።
ከተጠቀሰው ጊዜ በኃላ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ሃላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እንገልፃለን ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
ሰርተፍኬታችሁን እስከመመረቂያ ቀን ድረስ ብቻ በዋናው ጊቢ የተማሪዎች ኮምፕሌክስ ፣ ይሽሩን ኮፒ ቤት በአካል በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን ።
ከተጠቀሰው ጊዜ በኃላ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ሃላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እንገልፃለን ።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
Forwarded from H.U.P.S.A.
ስለ HUPSA ሰምተዋል?
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ተማሪዎች ማህበር በቅርቡ የተቋቋመ ማህበር ሲሆን ጥራት ያለው እና ተግባራዊ የስነ-ልቦና እውቀትን በማስፋፋት ተማሪዎችን እንዲሁም ሰፊውን ማህበረሰብ ማገልገልን አላማው አድርጎ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።
ማንነታችንን፣ ስሜት፣ አስተሳሰብ እና ባህርያችንን፣ ግንኙነቶችን እና የማህበረሰባችንን ችግሮች በስነ ልቦና መነጽር ለመረዳት እንተጋለን። በጎ ስራም ዘላቂ አሻራ እንዳለው በመረዳት በነዚህ ሁሉ አብረን እንስራ እንላለን።
የስነልቦና ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ ነውና ሀሳቦቻችሁን እና ተሰጥኦዎቻችሁን ይዛችሁ ብቅ በሉ። ተጨልፎ ከማያልቀው ከሰው ልጅ ማንነት ጋር አብራችሁን ታገሉ።
ኑ ራሳችንን እንወቅ!
✨Telegram ✨Instagram ✨
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ተማሪዎች ማህበር በቅርቡ የተቋቋመ ማህበር ሲሆን ጥራት ያለው እና ተግባራዊ የስነ-ልቦና እውቀትን በማስፋፋት ተማሪዎችን እንዲሁም ሰፊውን ማህበረሰብ ማገልገልን አላማው አድርጎ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።
ማንነታችንን፣ ስሜት፣ አስተሳሰብ እና ባህርያችንን፣ ግንኙነቶችን እና የማህበረሰባችንን ችግሮች በስነ ልቦና መነጽር ለመረዳት እንተጋለን። በጎ ስራም ዘላቂ አሻራ እንዳለው በመረዳት በነዚህ ሁሉ አብረን እንስራ እንላለን።
የስነልቦና ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ ነውና ሀሳቦቻችሁን እና ተሰጥኦዎቻችሁን ይዛችሁ ብቅ በሉ። ተጨልፎ ከማያልቀው ከሰው ልጅ ማንነት ጋር አብራችሁን ታገሉ።
ኑ ራሳችንን እንወቅ!
✨Telegram ✨Instagram ✨
Forwarded from Hawassa University
Upcoming Event at Hawassa University
26th Students' Graduation Ceremony on the Weekend!
Congratulations Class of 2025!
Hawassa University
Ever to Excel!
26th Students' Graduation Ceremony on the Weekend!
Congratulations Class of 2025!
Hawassa University
Ever to Excel!
✨ውድ የቤታችን ድምቀቶች ✨
እነሆ ተናፋቂዋ ቀን ደርሳለች
የልፋታችሁን ውጤት የምታዩበት ተውዳጁን ባርኔጣ የምትጭኑበት ፣ በጥቁሩ ካባ የምትዋብበት
ለዚህች ውብ ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ።
በደስታችሁ ምንግዜም ደስ ይለናል
👩🎓እንኳን ደስ አላችሁ 👨🎓
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
እነሆ ተናፋቂዋ ቀን ደርሳለች
የልፋታችሁን ውጤት የምታዩበት ተውዳጁን ባርኔጣ የምትጭኑበት ፣ በጥቁሩ ካባ የምትዋብበት
ለዚህች ውብ ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ።
በደስታችሁ ምንግዜም ደስ ይለናል
👩🎓እንኳን ደስ አላችሁ 👨🎓
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
✨ ክዋክብቶቻችን ሲያንፀባርቁ የእኛም አይኖች በደስታ ይበራሉ ።
🏅ወርቅ የሆነችው የቀድሞ ፕሬዝዳንታችን አይናዲስ ታረቀኝ ከትምህርት ክፍሏ እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ 🏅 ተሸላሚ ሆናለች።
✨ኮርተንብሻል አይንዬ ✨
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
🏅ወርቅ የሆነችው የቀድሞ ፕሬዝዳንታችን አይናዲስ ታረቀኝ ከትምህርት ክፍሏ እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የወርቅ ሜዳልያ 🏅 ተሸላሚ ሆናለች።
✨ኮርተንብሻል አይንዬ ✨
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
✨የምስራች ✨
እንኳን ደስ አላችሁ
ተናፋቂዋ ቅዳሜያችን ከነ ሞቅታዋ በእያንዳንዳችን በስክሪን ከተፍ ልትል ነው።
ከሰኔ 21/2017ዓ.ም ጀምሮ ሞቅ ደመቅ ያሉ መሰናዶዎችን በመያዝ በ Google meet መተግበሪያ በቀጥታ መተላለፍ ይጀምራል።
ከርሶ የሚጠበቀው ሰዓቱን ጠብቀው የሚለቀቀውን መስፈንጠሪያ (link) መጫን ብቻ ።
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
እንኳን ደስ አላችሁ
ተናፋቂዋ ቅዳሜያችን ከነ ሞቅታዋ በእያንዳንዳችን በስክሪን ከተፍ ልትል ነው።
ከሰኔ 21/2017ዓ.ም ጀምሮ ሞቅ ደመቅ ያሉ መሰናዶዎችን በመያዝ በ Google meet መተግበሪያ በቀጥታ መተላለፍ ይጀምራል።
ከርሶ የሚጠበቀው ሰዓቱን ጠብቀው የሚለቀቀውን መስፈንጠሪያ (link) መጫን ብቻ ።
✨በጉጉት እንጠብቃችኋለን
📍🗺 አድራሻችን RVC Telegram channel ።
🕰 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ
የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።
📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ባለራዕይ ወጣት መገለጫ ነው።
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub