የቀናት መፍጠን እጅግ ያስፈራል፣
ገና ጭንቅላታችን ከትራሳችንን እንዳገናኘን ንጋት ሮጦ ይመጣል ፣
ጁሙዓ አልፎ ሌላው ሲመጣ ከመቼው! ያስብላል።
ሞት በረካ አላቸው የሚባሉትን ትላልቅ ሰዎች እያጨደብን ነው።
ፈተናዎች እንደጥቁር ጨለማ እየተከታተሉ ነው።
ኸይርና ሽሩ ተቀላቅሎ ሰው ለሐላል ሐራም መጨነቅ ትቷል።
መንገድ ይመራሉ ከችግር ያወጣሉ ተብለው የታሰቡ ዑለሞች በዱንያ ጥቅም ተተብትበው ለራስም ሆነ ለሌላው የማይሆኑ ሆነዋል።
ስለ መሬት መንቀጥቀጥ እና እሳተ ገሞራ እየተወራ ሰዉ ያሾፋል፣ ይስቃል።
በዚህ ፋታ በማይሰጡ፣ ግራ በሚያጋቡ ክስተቶች መሃል ሆኖ መልካም መሥራት፣ በዲን ላይ መጽናት ከብረት የመፈጠር ያህልትልቅ አቅም ይጠየቃል ።
አላህ ይሁነን
ነፍሲ ነፍሲ ማለት አሁን ነው።
https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx
ገና ጭንቅላታችን ከትራሳችንን እንዳገናኘን ንጋት ሮጦ ይመጣል ፣
ጁሙዓ አልፎ ሌላው ሲመጣ ከመቼው! ያስብላል።
ሞት በረካ አላቸው የሚባሉትን ትላልቅ ሰዎች እያጨደብን ነው።
ፈተናዎች እንደጥቁር ጨለማ እየተከታተሉ ነው።
ኸይርና ሽሩ ተቀላቅሎ ሰው ለሐላል ሐራም መጨነቅ ትቷል።
መንገድ ይመራሉ ከችግር ያወጣሉ ተብለው የታሰቡ ዑለሞች በዱንያ ጥቅም ተተብትበው ለራስም ሆነ ለሌላው የማይሆኑ ሆነዋል።
ስለ መሬት መንቀጥቀጥ እና እሳተ ገሞራ እየተወራ ሰዉ ያሾፋል፣ ይስቃል።
በዚህ ፋታ በማይሰጡ፣ ግራ በሚያጋቡ ክስተቶች መሃል ሆኖ መልካም መሥራት፣ በዲን ላይ መጽናት ከብረት የመፈጠር ያህልትልቅ አቅም ይጠየቃል ።
አላህ ይሁነን
ነፍሲ ነፍሲ ማለት አሁን ነው።
https://www.tgoop.com/MuhammedSeidAbx
Telegram
ABX
ወደ ቤታችሁ እንኳን መጣችሁ!!
🦋✨❝ረጀብ በርካታ ምንዳዎች የሚሸመቱበት ጊዜያት ሲኾን ቀጥሎ ያለው የሻዕባን ወር ደግሞ ወንጀሎች የሚሰረዝበት ወር ነው። ረመዳን ተፋዑሉን የምንመለከትበት ወር ነው..❞ይላሉ ዐሪፎቹ..✨🦋
🩵ከሠይዲ ዐብዱልቃዲር አል-ከይላኒይ ከጉንያቸው የተወሰደ🦋
#አህሉል_ዊርዲ…💚
🩵ከሠይዲ ዐብዱልቃዲር አል-ከይላኒይ ከጉንያቸው የተወሰደ🦋
#አህሉል_ዊርዲ…💚
🦋✨የዛሬዋ ለይል- ለይለቱ ረጛኢብ✨🦋
የረጀብን የመጀመሪያ ኸሚስ እና ጁሙዐ የአሏህ ደጋግ ባሮች በስስት ከሚጠብቋቸው ለይሎች አንዷ ናት።
🌹✨ሠይደልዉጁድﷺ የተፀነሡበት ድንቅ ለይል✨🌹
አሏህ በእኛ ፍላጎት እና ሂማ ሳይሆን በራህመቱ ይወፍቀንና የአሏህ ደጋግ ባሮች የሚያደርጉትን
🩵ኢስቲጝፋር
🩵ያ ሃዩ ያ ቀዩም
🩵 ያ ሃፊይ
🩵ሱረቱል ሙናፊቁንን እናብዛ!......
اَعُوْذُ بِاللهِ مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيْمِ
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيْم
اَلَّلهُمَ اِنِّيْ أَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ مَا تُبْتُ عَنْهُ اِلَيْكَ ثُمَّ عُدْتُ فِيْهِ، وَأَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ مَا أَرَدْتُ بِهْ وَجْهَكَ فَخَالَطَنِيْ فِيْهِ مَا لَيْسَ فِيهْ رِضَائُكَ. وَأَسْتَغْفِرُكَ لِلنِّعَمِ الَّتِي تَقَوَّيْتُ بِهَا عَلَى مَعْصِيَّتِكَ، وَأَسْتَغْفِرُكَ مِنَ الذُّنُوْبِ اَلَّتِيْ لَا يَعْلَمُهَا غَيْرُكَ وَلَا يَطَّلِعُ عَلَيْهَا أَحَدٌ سِوَاكَ، وَلَا تَسَعُهَا اِلَا رَحْمَتِكَ، وَلَا تُنْجِيْ مِنْهَا اِلَا مَغْفِرَتُكَ وَحِلْمُكَ. لَا اِلَهَ اِلَا أَنْتَ سُبْحَانَكَ، اِنِيْ كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينْ.
اَلَّلهُمَ اِنِّيْ أَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ ظُلْمٍ ظَلَمْتُ بِهِ عِبَادِكَ، فَأَيَّمَا عَبْدٍ مِنْ عِبَادِكَ أَوْ أَمَةٍ مِنْ إِمَائِكَ، ظَلَمْتُ فِيْ بَدَنِهِ أَوْ عِرْضِهِ أَوْ مَالِهِ، فَأعْطِهِ مِنْ خَزَائِنِكَ الَّتِيْ لَا تَنْقُصْ. وَأَسْأَلُكَ اَنْ تُكْرِمَنِيْ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيِءٍ. وَلَا تُهِيْنَنِيْ بِعَذَابِكَ وَتُعْطِيَّنِيْ مَا أَسْأَلُكَ فَاِنِيْ حَقِيْقٌ بِرَحْمَتِكَ يَا أَرْحَمَ الرَّاحِمِينْ. وَصَلَّى اللهُ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ و عَلَى َآلِهِ وَصَحْبِهِ أَجْمَعِينْ. وَلَا حَوْلَه وَلَا قُوَّةَ إِلَا بِاللهِ الْعَلِيِ الْعَظِيْم.
አሏህ ለይሉን ከሚጠቀሙበት ያድርገንማ🤲
#አህሉል_ዊርዲ 📿
የረጀብን የመጀመሪያ ኸሚስ እና ጁሙዐ የአሏህ ደጋግ ባሮች በስስት ከሚጠብቋቸው ለይሎች አንዷ ናት።
🌹✨ሠይደልዉጁድﷺ የተፀነሡበት ድንቅ ለይል✨🌹
አሏህ በእኛ ፍላጎት እና ሂማ ሳይሆን በራህመቱ ይወፍቀንና የአሏህ ደጋግ ባሮች የሚያደርጉትን
🩵ኢስቲጝፋር
🩵ያ ሃዩ ያ ቀዩም
🩵 ያ ሃፊይ
🩵ሱረቱል ሙናፊቁንን እናብዛ!......
اَعُوْذُ بِاللهِ مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيْمِ
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيْم
اَلَّلهُمَ اِنِّيْ أَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ مَا تُبْتُ عَنْهُ اِلَيْكَ ثُمَّ عُدْتُ فِيْهِ، وَأَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ مَا أَرَدْتُ بِهْ وَجْهَكَ فَخَالَطَنِيْ فِيْهِ مَا لَيْسَ فِيهْ رِضَائُكَ. وَأَسْتَغْفِرُكَ لِلنِّعَمِ الَّتِي تَقَوَّيْتُ بِهَا عَلَى مَعْصِيَّتِكَ، وَأَسْتَغْفِرُكَ مِنَ الذُّنُوْبِ اَلَّتِيْ لَا يَعْلَمُهَا غَيْرُكَ وَلَا يَطَّلِعُ عَلَيْهَا أَحَدٌ سِوَاكَ، وَلَا تَسَعُهَا اِلَا رَحْمَتِكَ، وَلَا تُنْجِيْ مِنْهَا اِلَا مَغْفِرَتُكَ وَحِلْمُكَ. لَا اِلَهَ اِلَا أَنْتَ سُبْحَانَكَ، اِنِيْ كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينْ.
اَلَّلهُمَ اِنِّيْ أَسْتَغْفِرُكَ مِنْ كُلِّ ظُلْمٍ ظَلَمْتُ بِهِ عِبَادِكَ، فَأَيَّمَا عَبْدٍ مِنْ عِبَادِكَ أَوْ أَمَةٍ مِنْ إِمَائِكَ، ظَلَمْتُ فِيْ بَدَنِهِ أَوْ عِرْضِهِ أَوْ مَالِهِ، فَأعْطِهِ مِنْ خَزَائِنِكَ الَّتِيْ لَا تَنْقُصْ. وَأَسْأَلُكَ اَنْ تُكْرِمَنِيْ بِرَحْمَتِكَ الَّتِيْ وَسِعَتْ كُلَّ شَيِءٍ. وَلَا تُهِيْنَنِيْ بِعَذَابِكَ وَتُعْطِيَّنِيْ مَا أَسْأَلُكَ فَاِنِيْ حَقِيْقٌ بِرَحْمَتِكَ يَا أَرْحَمَ الرَّاحِمِينْ. وَصَلَّى اللهُ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ و عَلَى َآلِهِ وَصَحْبِهِ أَجْمَعِينْ. وَلَا حَوْلَه وَلَا قُوَّةَ إِلَا بِاللهِ الْعَلِيِ الْعَظِيْم.
አሏህ ለይሉን ከሚጠቀሙበት ያድርገንማ🤲
#አህሉል_ዊርዲ 📿
سورة الكهف.pdf.pdf
3.7 MB
قَالَ رَسُولُ الله ﷺ : «من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَينِ».
🌹✨ጁሙዐ የሳምንቱ ልዩ የቁርኣን ቀን ነው።
❝በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ለቀራ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መሃል ያለውን ያህል ከብርሃን ያበራለታል❞ይሉናል ትልቁ ሠው ❤ሶለዋቱ ረቢ ወሠላሙሁ
#አህሉል_ዊርዲ…💚
🌹✨ጁሙዐ የሳምንቱ ልዩ የቁርኣን ቀን ነው።
❝በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ለቀራ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መሃል ያለውን ያህል ከብርሃን ያበራለታል❞ይሉናል ትልቁ ሠው ❤ሶለዋቱ ረቢ ወሠላሙሁ
#አህሉል_ዊርዲ…💚
ነቢዬ ሰውባንን ጎስቆል ብለው አይወተውት ምነው ፊትህ ተቀይሮ አየውት ሰውባኔ አሉት ነቢዬ ሰውባንም ነቢዬ ሆይ እኔ ህመምም በሽታም የለብኝም ነገር ግን እርሶን ባላየዎት ጊዜ እንግድነት ባዶነት ስሜት ተሰማኝ ከዚያም አኼራን ደሞ ባስታወስኩ ጊዜ እርሶ ከአላህ መልዕክተኞች ጋር በከፍታው ቦታ ነው ሚሆኑት እኔ ጀነት ብገባ እንኳን ዝቅ ያለ ቦታ ለይ ነው ምሆነው ጀነት ካልገባው ደሞ ጭራሽ አላዮትም አላቸው 😥 ፍቅር ወላሂ ፍቅር 😥ከዚህ ታላቅ ፍቅር ቡሀላ የጌታችን ንግግር ወረደ
(وَمَنْ يُطِعِ اللَّهَ وَالرَّسُولَ فَأُولَئِكَ مَعَ الَّذِينَ أَنْعَمَ اللهُ عَلَيْهِمْ مِنَ النَّبِيِّينَ وَالصِّدِّيقِينَ وَالشُّهَدَاءِ وَالصَّالِحِينَ، وَحَسُنَ أُولَئِكَ رَفِيقًا)
አላህ ከዕውነተኛ ወዳጆች ያድርገን ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
(وَمَنْ يُطِعِ اللَّهَ وَالرَّسُولَ فَأُولَئِكَ مَعَ الَّذِينَ أَنْعَمَ اللهُ عَلَيْهِمْ مِنَ النَّبِيِّينَ وَالصِّدِّيقِينَ وَالشُّهَدَاءِ وَالصَّالِحِينَ، وَحَسُنَ أُولَئِكَ رَفِيقًا)
አላህ ከዕውነተኛ ወዳጆች ያድርገን ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
#ከጌታዬ_እዝነት_ተስፋ_አትቁረጡ 💛
ኡለሞች ቁርኣን ላይ ለሙዕሚኖች በጣም ተስፋን ይሰጣል ብለው የሚያስቀምጡት አያህ የአላህን ገፉርነት በግልፅ ያመለክታል።
۞ قُلْ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ أَسْرَفُوا عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُ هُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ [ሱረቱል ዙመር :53] 💛
እንዴት ያለ ውብ አያህ እንደሆነ እኮ ቢስሚላህ 💛... አላህ እዚህ ጋር እያናገረ ያለው በነፍሶቻቸው ላይ ድንበር ያለፉ፤ ሐጢያት ውስጥ የተዘፈቁ ባሮቹን ነው። እንደዛም ሆኖ "ያ አዩሐል ሙዝኒቡን" ማለት እየቻለ "ያ ኢባዲ: ባሮቼ ሆይ!" አለ! ... በቃ እኮ ቀጣይ ምን እንደሚል ሳናነብ እንኳን የውስጥ ሰላማችንን እናገኛለን። "ባሮቼ ሆይ! የሰራሁት ወንጀል ብዙ ነው ጌታዬ አይምረኝም ብላቹ ተስፋ አትቁረጡ! እኔ ሐጢያትን በሙሉ እምራለሁ! ምክንያቱም እኔ አል ገፉር ነኝ! እኔ አል ረሒም ነኝ።" ይለናል ጌታችን 💛
ኢብኑል ቀዩም ራህመቱላህ አለይህ "ለምንድነው ሁል ጊዜ አልገፉርና አልረሒም በሚለው ጥምረት ላይ አል ገፉር ከአልረሒም ቀድሞ የሚመጣው?" ብለው ይጠይቁና እራሳቸው ይመልሳሉ። ምክንያቱም ይላሉ:
"لأن المغفرة سلامة والرحمة غنيمة"
"መግፊራ ሰላም ነው(ከጭንቅ ነፃ ያደርጋል፤ እረፍት ይሰጣል)፤ ራህማ ደግሞ ተጨማሪ ጉርሻ ነው። ተጨማሪ ደስታ ነው።" ይላሉ! አንድ ሰው መጀመሪያ የአላህን ምህረት አግኝቶ ሰላሙን ከመለስ በኃላ ነው የእዝነቱን(የራህማውን) ፍሬ የሚያጣጥመው። ❤️🩹
ስለዚህ እኛ እንዴት የአላህን ምህረት እናግኝ ስንል እርሱ ሐዲሰል ቁድስ ላይ ያስቀመጣቸውን መንገዶች መከተል ነው!
•አንደኛ: "يابن آدم ، إنك ما دعوتني" በማለት የገለፀው! ሐጢያቶቻችን ምንም ያህል ቢገዝፉ እሱንና እሱን ብቻ መጥራት!
•ሁለተኛ: አላህን መጠየቅ!
ورجوتني غفرت لك على ما كان منك ولا أبالي
"ከእኔ ዘንድ እስከጠየቅህ ድረስ ለሰራኸው ድርጊት ይቅር እልሃለሁ! አልቀየምም።" ይላል 🥹
•ሶስተኛው: አላህ ላይ አለማጋራት
"يا ابن آدم ، إنك لو أتيتني بقراب الأرض خطايا ، ثم لقيتني لا تشرك بي شيئا ، لأتيتك بقرابها مغفرة"
"የአደም ልጅ ሆይ! የመሬቱን ያህል የሚተልቅ ኃጢያቶች ጋር ወደኔ ብትመጣና ከዚያም ለእኔ አንድ ሸሪክ ሳተበጅልኝ ፊቴ ከቀረብክ ከወንጀልህ የሚተልቅ ይቅርታ አጎናፅፍሃለሁ።" ይላል ሱብሓነላህ ጌታዬ 💛
አላህ ይህንን ሁሉ እድሎችን አመቻችቶልን የእሱን ምሕረት አለማግኘት ግን ከባድ ኪሳራ ነው። አላህ መሓሪ ጌታ ቢሆንም ምህረት የማያደርግላቸው ሰዎችም አሉ! ረሱለላህ ﷺ በአንድ ሐዲሳቸው ላይ: "አላህ ሁሉንም ሰው ይምራል፤ ማታ የሰራውን እና ጌታው የሸሸገለትን ጠዋት ላይ 'ሙጃሃራ' ከሚያደርግ ሰው በስተቀር።" አሉ ሰሐቦችም "ሙጃሃራ ምንድነው?" ብለው ጠየቁ፤ ሸፊዒም: "አላህ የሸፈነለትን ወንጀል ያለምንም ሀፍረት ግልፅ የሚያወጣ ሰው አሉ።" አላህ ይህንን አይነቱን ሰው አይምርም አሉ! አላህ ይጠብቀን!
የሁሉም ችግር መፍትሔ ደግሞ ኢስቲግፋር ማብዛት ነው! የጌታችንን መግፊራ በተደጋጋሚ መጠየቅ! ረሱሊ ﷺ በአንድ ሀዲሳቸው ላይ ኢስቲግፋር የሚያበዛ ሰው የሚኖረውን ትሩፋት በዚህ መልክ ገልፀውታል:
"አንድ በቋሚነት ኢስቲግፋር የሚል ሰው በተደጋጋሚ ለሰራው ስራ አላህን ምህረት የሚጠይቅ ሰው ከገባበት ድህነትና መከራ አላህ ያላቅቀዋል፤ ሐዘኖቹም ይገረሰሳሉ። በምትኩ ሐብትና ደስታን ያጎናፅፈዋል! ባላሰበው በኩልና ሁኔታዎች አላህ ሪዝቁን ያፈስበታል፤ መንፈሳዊ ፅናትንም ይለግሰዋል።" ይላሉ! 💛... የአላህን ምህረት መከጀል የእርሱን ምህረት ከማስገኘት ያለፈ አያሌ በረከቶች አሉት! አላህ ያስረዳና
اللهم اغفر لي ذنبي كله دقه وجله وأوله وآخره وعلانيته وسره
#የረጀብ_ሐሳቦች 💛
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
ኡለሞች ቁርኣን ላይ ለሙዕሚኖች በጣም ተስፋን ይሰጣል ብለው የሚያስቀምጡት አያህ የአላህን ገፉርነት በግልፅ ያመለክታል።
۞ قُلْ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ أَسْرَفُوا عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُ هُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ ኃጢኣቶችን በመላ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ [ሱረቱል ዙመር :53] 💛
እንዴት ያለ ውብ አያህ እንደሆነ እኮ ቢስሚላህ 💛... አላህ እዚህ ጋር እያናገረ ያለው በነፍሶቻቸው ላይ ድንበር ያለፉ፤ ሐጢያት ውስጥ የተዘፈቁ ባሮቹን ነው። እንደዛም ሆኖ "ያ አዩሐል ሙዝኒቡን" ማለት እየቻለ "ያ ኢባዲ: ባሮቼ ሆይ!" አለ! ... በቃ እኮ ቀጣይ ምን እንደሚል ሳናነብ እንኳን የውስጥ ሰላማችንን እናገኛለን። "ባሮቼ ሆይ! የሰራሁት ወንጀል ብዙ ነው ጌታዬ አይምረኝም ብላቹ ተስፋ አትቁረጡ! እኔ ሐጢያትን በሙሉ እምራለሁ! ምክንያቱም እኔ አል ገፉር ነኝ! እኔ አል ረሒም ነኝ።" ይለናል ጌታችን 💛
ኢብኑል ቀዩም ራህመቱላህ አለይህ "ለምንድነው ሁል ጊዜ አልገፉርና አልረሒም በሚለው ጥምረት ላይ አል ገፉር ከአልረሒም ቀድሞ የሚመጣው?" ብለው ይጠይቁና እራሳቸው ይመልሳሉ። ምክንያቱም ይላሉ:
"لأن المغفرة سلامة والرحمة غنيمة"
"መግፊራ ሰላም ነው(ከጭንቅ ነፃ ያደርጋል፤ እረፍት ይሰጣል)፤ ራህማ ደግሞ ተጨማሪ ጉርሻ ነው። ተጨማሪ ደስታ ነው።" ይላሉ! አንድ ሰው መጀመሪያ የአላህን ምህረት አግኝቶ ሰላሙን ከመለስ በኃላ ነው የእዝነቱን(የራህማውን) ፍሬ የሚያጣጥመው። ❤️🩹
ስለዚህ እኛ እንዴት የአላህን ምህረት እናግኝ ስንል እርሱ ሐዲሰል ቁድስ ላይ ያስቀመጣቸውን መንገዶች መከተል ነው!
•አንደኛ: "يابن آدم ، إنك ما دعوتني" በማለት የገለፀው! ሐጢያቶቻችን ምንም ያህል ቢገዝፉ እሱንና እሱን ብቻ መጥራት!
•ሁለተኛ: አላህን መጠየቅ!
ورجوتني غفرت لك على ما كان منك ولا أبالي
"ከእኔ ዘንድ እስከጠየቅህ ድረስ ለሰራኸው ድርጊት ይቅር እልሃለሁ! አልቀየምም።" ይላል 🥹
•ሶስተኛው: አላህ ላይ አለማጋራት
"يا ابن آدم ، إنك لو أتيتني بقراب الأرض خطايا ، ثم لقيتني لا تشرك بي شيئا ، لأتيتك بقرابها مغفرة"
"የአደም ልጅ ሆይ! የመሬቱን ያህል የሚተልቅ ኃጢያቶች ጋር ወደኔ ብትመጣና ከዚያም ለእኔ አንድ ሸሪክ ሳተበጅልኝ ፊቴ ከቀረብክ ከወንጀልህ የሚተልቅ ይቅርታ አጎናፅፍሃለሁ።" ይላል ሱብሓነላህ ጌታዬ 💛
አላህ ይህንን ሁሉ እድሎችን አመቻችቶልን የእሱን ምሕረት አለማግኘት ግን ከባድ ኪሳራ ነው። አላህ መሓሪ ጌታ ቢሆንም ምህረት የማያደርግላቸው ሰዎችም አሉ! ረሱለላህ ﷺ በአንድ ሐዲሳቸው ላይ: "አላህ ሁሉንም ሰው ይምራል፤ ማታ የሰራውን እና ጌታው የሸሸገለትን ጠዋት ላይ 'ሙጃሃራ' ከሚያደርግ ሰው በስተቀር።" አሉ ሰሐቦችም "ሙጃሃራ ምንድነው?" ብለው ጠየቁ፤ ሸፊዒም: "አላህ የሸፈነለትን ወንጀል ያለምንም ሀፍረት ግልፅ የሚያወጣ ሰው አሉ።" አላህ ይህንን አይነቱን ሰው አይምርም አሉ! አላህ ይጠብቀን!
የሁሉም ችግር መፍትሔ ደግሞ ኢስቲግፋር ማብዛት ነው! የጌታችንን መግፊራ በተደጋጋሚ መጠየቅ! ረሱሊ ﷺ በአንድ ሀዲሳቸው ላይ ኢስቲግፋር የሚያበዛ ሰው የሚኖረውን ትሩፋት በዚህ መልክ ገልፀውታል:
"አንድ በቋሚነት ኢስቲግፋር የሚል ሰው በተደጋጋሚ ለሰራው ስራ አላህን ምህረት የሚጠይቅ ሰው ከገባበት ድህነትና መከራ አላህ ያላቅቀዋል፤ ሐዘኖቹም ይገረሰሳሉ። በምትኩ ሐብትና ደስታን ያጎናፅፈዋል! ባላሰበው በኩልና ሁኔታዎች አላህ ሪዝቁን ያፈስበታል፤ መንፈሳዊ ፅናትንም ይለግሰዋል።" ይላሉ! 💛... የአላህን ምህረት መከጀል የእርሱን ምህረት ከማስገኘት ያለፈ አያሌ በረከቶች አሉት! አላህ ያስረዳና
اللهم اغفر لي ذنبي كله دقه وجله وأوله وآخره وعلانيته وسره
#የረጀብ_ሐሳቦች 💛
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
Islamic Post✨🕋
Photo
የአላህን ውብ ተፈጥሮዎች ስንመለከት እሱን ከማጥራት ውጪ ሌላ Reaction ሊኖረን አይችልም:: ዓይኖቻችንንም በእንዲህ ያሉ የእርሱ ፀጋዎች ካልሞላነው እና እሱን ካላጠራንበት በማይጠቅሙት እይታዎች እናውረዋለን:: ልክ ጌታችን "የአደም ልጅ ሆይ! አንተን ለኔ ፈጠርኩህ: ፍጥረቱን ደግሞ ላንተ ፈጠርኩልህ" እንደሚለን we should give Allah’s creation their ሐቅ! 🥰
ሱረቱል ጦሃ ላይ አላህ ውብ ሐሳብን ያነሳል::
فَٱصۡبِرۡ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحۡ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبۡلَ طُلُوعِٱلشَّمۡسِ وَقَبۡلَ ٱلغُرُوبِهَاۖ وَمِنۡ ءَانَآيِٕٱلَّيۡلِ فَسَبِّحۡ وَأَطۡرَافَٱلَّنَهَارِ لَعَلَّكَ تَرۡضَىٰ
"በሚሉትም ላይ ታገስ:: ጌታህንም ፀሐይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ኾነህ አጥራው:: (ስገድ):: ከሌሊት ሰዓቶችም በቀን ጫፎችም አጥራው:: (በሚሰጥህ ምንዳ) ልትወድ ይከጅላልና::"
አላህን ቀን ከማታ ከሚያጠሩት ባሮች ያድርገን! 🤎
ረጀብ እንዴት ነው?
nadiya biya
ሱረቱል ጦሃ ላይ አላህ ውብ ሐሳብን ያነሳል::
فَٱصۡبِرۡ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحۡ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبۡلَ طُلُوعِٱلشَّمۡسِ وَقَبۡلَ ٱلغُرُوبِهَاۖ وَمِنۡ ءَانَآيِٕٱلَّيۡلِ فَسَبِّحۡ وَأَطۡرَافَٱلَّنَهَارِ لَعَلَّكَ تَرۡضَىٰ
"በሚሉትም ላይ ታገስ:: ጌታህንም ፀሐይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ኾነህ አጥራው:: (ስገድ):: ከሌሊት ሰዓቶችም በቀን ጫፎችም አጥራው:: (በሚሰጥህ ምንዳ) ልትወድ ይከጅላልና::"
አላህን ቀን ከማታ ከሚያጠሩት ባሮች ያድርገን! 🤎
ረጀብ እንዴት ነው?
nadiya biya
Forwarded from አሊፍ ኢስላሚክ ቻናል (𝙷a̶ᴍu̶ᴅ𓃵)
የነፍስ አድን ጥሪ 🙏
"#ልጄ_እያያቹ_አትለፉ_ትለናለች_የልጅ_እናት😭"
ይህ የምትመለከቱት አንጀት የሚበላ ቆንጅዬ የ7ወር ጨቅላ ታዳጊ ህፃን #ሙሐመድ_ኢብራሂም ባጋጠመው የጉበት በሽታ ተጠቅቶ በሀገር ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ወደ ህንድ ሂዶ የጉበት ንቅለ ተከላ እንዲያደርግ የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ዶክተሮችና ቦርድ ወስኗል አስተላልፈዋል።
ለዚህ ህክምና ከፍተኛ ገንዘብ የተጠየቁ በመሆኑ እና ይህን ገንዘብም በወላጆቹ አቅም ለመሸፈን ከባድ በመሆኑ የሁላችንንም እገዛ ጠይቀዋል::
የዚህን ህፃን ህይወት ለመታደግ ያቅማችንን በሚለተለው አካውንት ድጋፍ በማድረግ የህፃኑን ህይወት እንታደግ ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለው
እናንተ ደጋጎች ይህንን ጨቅላ #መሀመድ ተባብረን እናድነው!
ምንም ማድረግ ባንችል #በዱዐቹ #ሼር በማድረግ እንተባበራት አጅሩን ይካፈሉ::
#አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
#CBE 1000224032378
#Awash_Bank 01425551217400
#Dashen_Bank 2928644555211
Samiya Abdulkadir Ahmed
#ስልክ፦ 0917324533 -ሳሚያ(እናት)
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
"#ልጄ_እያያቹ_አትለፉ_ትለናለች_የልጅ_እናት😭"
ይህ የምትመለከቱት አንጀት የሚበላ ቆንጅዬ የ7ወር ጨቅላ ታዳጊ ህፃን #ሙሐመድ_ኢብራሂም ባጋጠመው የጉበት በሽታ ተጠቅቶ በሀገር ውስጥ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ ወደ ህንድ ሂዶ የጉበት ንቅለ ተከላ እንዲያደርግ የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ዶክተሮችና ቦርድ ወስኗል አስተላልፈዋል።
ለዚህ ህክምና ከፍተኛ ገንዘብ የተጠየቁ በመሆኑ እና ይህን ገንዘብም በወላጆቹ አቅም ለመሸፈን ከባድ በመሆኑ የሁላችንንም እገዛ ጠይቀዋል::
የዚህን ህፃን ህይወት ለመታደግ ያቅማችንን በሚለተለው አካውንት ድጋፍ በማድረግ የህፃኑን ህይወት እንታደግ ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለው
እናንተ ደጋጎች ይህንን ጨቅላ #መሀመድ ተባብረን እናድነው!
ምንም ማድረግ ባንችል #በዱዐቹ #ሼር በማድረግ እንተባበራት አጅሩን ይካፈሉ::
#አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
#CBE 1000224032378
#Awash_Bank 01425551217400
#Dashen_Bank 2928644555211
Samiya Abdulkadir Ahmed
#ስልክ፦ 0917324533 -ሳሚያ(እናት)
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
ሁለታችንም ኖርማል ትምህርት ቤት ተምረን አድገን ሀይስኩል ነው የሙስሊም ትምህርት ቤትን የተቀላቀልነው።እኔ ለጂልባብ እንዲመቸኝ እሷ ደሞ እናቷ ሙስሊም አልነበረችምና እስልምናን ስለማታውቅ እንድታውቅ ነበር አመጣጣችን።
የገባንበት ትምህርት ቤት ላይ አስመሳይነት ዋጂብ ነበር።ትምህርት ቤት ሙተሀጂብ ሆኖ ውጪ ላይ ሌላ።ፊት ለፊት ጨዋ እየሆኑ ከጀርባ ነበር ሁሉነገር።
እኛ ደሞ ያንን ዓለም አናውቀውም ሁሉ ነገራችን ፊትለፊት ነው።የእኛ አይነት ተግባቢና ሰላምተኛነት ዱርዬ ሲያስብል ከክፍል ወንዶች ጋር ማውራት ደሞ ብልግና ነው።የጀመዓው አሚር ድረስ አስጠርቶ ያስመክራል።😂
ሶስተኛ ጓደኛችንን ጨምሮ ሌላ ትምህርት ቤት ማደጋችን ጓደኛ ቢያደርገንም ባህሪያችን ግን ለየቅል ነው።እኔና አንዷ ጓደኛዬ በኛ ቤት ሙተደይን ለመሆን ተፍ ተፍ እያልን ነው።እነሱ ደሞ ጀመአ ላይ በመስራታችንና ዳእዋ በማድረጋችን ብቻ በምክር ስም ሲሰድቡን ዝም እንላለን እሷ ግን ገና ሲጠሯት መጥፎ ስድብ ሰድባ ታባራቸዋለች።
ቅዳሜን በጭፈራ አምሽታ እሁድን እረፍት አድርጋ እንደምትመጣ በዛ እድሜዋ መጠጣትና ማጨስን ሳይቀር እንደምትሞክር ከኛ ከጓደኞቿ ውጪ ሚያውቅ አልነበረም።ለሷ ትግሏ ይህንን መቀየር ነበር።
የማያውቋት አዋቂዎቹ ደሞ ሂጃብ ለመልበስ እየለመደች፣ሰላት ለመጀመር እየተንደፋደፈች ያለችን ልጅ ጮክ ብሎ መሳቅን በመሳሰሉ በጥቃቅን ነገር እየነዘነዙ ትምህርት ቤቱን እንድትጠላ አደረጓት።
አንድ ቀን ጠዋት ያለመደባትን ሰማያዊ ስስ ጂልባቧን ለብሳ የሚነጥረው አረማመዷን ትታ በእርጋታ ፊቷ አባብጥ መጣችና''በህልሜ እኮ ጀሀነም ውስጥ አላህ ሲቀጣኝ አየሁ እንዴት እንደሚያስፈራ''እያለች አለቀሰች።የዛ ቀን ከኛ ጋር መስጂድ ሄደች።ሰላትም ሰገደች።ክፍሉን ሚበጠብጥ ሳቋ እንኳን ሳይሰማ ድብር ብሏት ዋለች።
ከተወሰነ ጊዜ ቡሃላ አመቱ ተጠናቀቀ።እንወጣለን ብለን እንዳልዛትን እኔ ኒቃብ መልበሴ ሲያቆየኝ እሷ ግን እንደዛ የምትጠላቸውን የግቢያችንን የጀነትና ጀሀነም ደረጃ መዳቢዎችን ለመገላገል ውልቅ አለች።
ስትሄድ ደህና ለውጧ ሁሉ አብሯት ሄደ።የገባችበት ትምህርት ቤት ጓደኞቿ ሁሉ ከኛ ተቃራኒ ሆኑ።እንደዚ ግቢ በምክር ሚነዘንዛት እንኳን የለም።በፍቅር ነበር ሁሉም የተቀበሏት።
ከኛ ጋርም ግንኙነታችን አልፎ አልፎ ብቻ ሆነ።ለመጨረሻ ጊዜ ሳገኛት ወልጄ ልትጠይቀኝ መጥታ ነበር።እርግት ብላለች።ስታወራ የምትጮኸው በየመሀሉ የምትሳደበው ልቅ ስድቧ የለም።ያ ቤት የሚያናጋ ሳቋ ራሱ በፈገግታ ተቀይሯል።
ምን አግኝታ እንዲ አደብ እንደገዛች ግራ ገባኝ።ትላንቷን ራሱ ተጠይፋ ነው የምታነሳው።እንደ ድሮዋ ሂጇቧን ጣል አድርጋ ሱሪዋን ለብሳ ነው የመጣችው።አዲስ ነገር ስላላየሁባት ግራ በመጋባት ፍዝዝ ብዬ ነበር የምሰማት እርጋታዋን አይቼው ስለማላውቀው ከበደችኝ።
ከወራት ቡሃላ አገባች።ኘሮፋይሏን ሳየው ነው ኘሮቴስታንት መሆኗ የገባኝ።ፈርታኝ ነበር ስትመጣ ሂጃብ ጣል ያደረገችውና ሙስሊም የመሰለችው እንጂ ለካ ስሰማ ሀይማኖቷን ከቀየረች ቆይቷል።በጣም አዘንኩኝ።
ለአፍታ ከኛ ጋር ስትሆን ደህና ለውጥ እያመጣች በመሀል ነገር እየፈለጓት እልህ ተጋብታ ከርቀት ስታያቸው ሂጇቧን ወደኋላ ዝቅ ስታደርግ የነበረችባቸው ልጆች ትዝ አሉኝ።
ዛሬ ድረስ አላህ ቀደም ብሎ ያሳያት የጀሀነም እሳት ውስጥ መቃጠሏን፣የማያበራ ለቅሶዋን፣ሁሉ ባስታወስኳት ቁጥር አስታውሰዋለሁ።እንዲመልሳትም እለምነዋለሁ።
ጭቅጭቅ፣ምክር፣አስተያየት ሲዘነዘርባት ቦግ የምትለዋን ልጅ ምን ብለው ቢሰብኳት ነው እርግት ያለች ስነምግባር ያላት ሴት የሆነችው?የዘውትር ጥያቄዬ ነው።
ከሷ ግን እስልምና በአላህ ተውፊቅ የተሰጠን እንደምንቀጥልበት ዋስትና የሌለን ለዘላቂነቱ ደሞ እገዛውን ልንለምነው የሚገባን መሆኑን ተምሪያለሁ።ለሁሉም ሰው አንድ አይነት የዳዕዋ ስልት እንደማይሰራም እንዲሁ።ለእናተም ከጠቀመ ብዬ ነው ያጋራኋችሁ።
ሳምንታችንን ለሰዎች የቅናቻ እንጂ የጥመት ሰበብ የማንሆንበት ውብ ሳምንት ያድርግልን🤲
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
የገባንበት ትምህርት ቤት ላይ አስመሳይነት ዋጂብ ነበር።ትምህርት ቤት ሙተሀጂብ ሆኖ ውጪ ላይ ሌላ።ፊት ለፊት ጨዋ እየሆኑ ከጀርባ ነበር ሁሉነገር።
እኛ ደሞ ያንን ዓለም አናውቀውም ሁሉ ነገራችን ፊትለፊት ነው።የእኛ አይነት ተግባቢና ሰላምተኛነት ዱርዬ ሲያስብል ከክፍል ወንዶች ጋር ማውራት ደሞ ብልግና ነው።የጀመዓው አሚር ድረስ አስጠርቶ ያስመክራል።😂
ሶስተኛ ጓደኛችንን ጨምሮ ሌላ ትምህርት ቤት ማደጋችን ጓደኛ ቢያደርገንም ባህሪያችን ግን ለየቅል ነው።እኔና አንዷ ጓደኛዬ በኛ ቤት ሙተደይን ለመሆን ተፍ ተፍ እያልን ነው።እነሱ ደሞ ጀመአ ላይ በመስራታችንና ዳእዋ በማድረጋችን ብቻ በምክር ስም ሲሰድቡን ዝም እንላለን እሷ ግን ገና ሲጠሯት መጥፎ ስድብ ሰድባ ታባራቸዋለች።
ቅዳሜን በጭፈራ አምሽታ እሁድን እረፍት አድርጋ እንደምትመጣ በዛ እድሜዋ መጠጣትና ማጨስን ሳይቀር እንደምትሞክር ከኛ ከጓደኞቿ ውጪ ሚያውቅ አልነበረም።ለሷ ትግሏ ይህንን መቀየር ነበር።
የማያውቋት አዋቂዎቹ ደሞ ሂጃብ ለመልበስ እየለመደች፣ሰላት ለመጀመር እየተንደፋደፈች ያለችን ልጅ ጮክ ብሎ መሳቅን በመሳሰሉ በጥቃቅን ነገር እየነዘነዙ ትምህርት ቤቱን እንድትጠላ አደረጓት።
አንድ ቀን ጠዋት ያለመደባትን ሰማያዊ ስስ ጂልባቧን ለብሳ የሚነጥረው አረማመዷን ትታ በእርጋታ ፊቷ አባብጥ መጣችና''በህልሜ እኮ ጀሀነም ውስጥ አላህ ሲቀጣኝ አየሁ እንዴት እንደሚያስፈራ''እያለች አለቀሰች።የዛ ቀን ከኛ ጋር መስጂድ ሄደች።ሰላትም ሰገደች።ክፍሉን ሚበጠብጥ ሳቋ እንኳን ሳይሰማ ድብር ብሏት ዋለች።
ከተወሰነ ጊዜ ቡሃላ አመቱ ተጠናቀቀ።እንወጣለን ብለን እንዳልዛትን እኔ ኒቃብ መልበሴ ሲያቆየኝ እሷ ግን እንደዛ የምትጠላቸውን የግቢያችንን የጀነትና ጀሀነም ደረጃ መዳቢዎችን ለመገላገል ውልቅ አለች።
ስትሄድ ደህና ለውጧ ሁሉ አብሯት ሄደ።የገባችበት ትምህርት ቤት ጓደኞቿ ሁሉ ከኛ ተቃራኒ ሆኑ።እንደዚ ግቢ በምክር ሚነዘንዛት እንኳን የለም።በፍቅር ነበር ሁሉም የተቀበሏት።
ከኛ ጋርም ግንኙነታችን አልፎ አልፎ ብቻ ሆነ።ለመጨረሻ ጊዜ ሳገኛት ወልጄ ልትጠይቀኝ መጥታ ነበር።እርግት ብላለች።ስታወራ የምትጮኸው በየመሀሉ የምትሳደበው ልቅ ስድቧ የለም።ያ ቤት የሚያናጋ ሳቋ ራሱ በፈገግታ ተቀይሯል።
ምን አግኝታ እንዲ አደብ እንደገዛች ግራ ገባኝ።ትላንቷን ራሱ ተጠይፋ ነው የምታነሳው።እንደ ድሮዋ ሂጇቧን ጣል አድርጋ ሱሪዋን ለብሳ ነው የመጣችው።አዲስ ነገር ስላላየሁባት ግራ በመጋባት ፍዝዝ ብዬ ነበር የምሰማት እርጋታዋን አይቼው ስለማላውቀው ከበደችኝ።
ከወራት ቡሃላ አገባች።ኘሮፋይሏን ሳየው ነው ኘሮቴስታንት መሆኗ የገባኝ።ፈርታኝ ነበር ስትመጣ ሂጃብ ጣል ያደረገችውና ሙስሊም የመሰለችው እንጂ ለካ ስሰማ ሀይማኖቷን ከቀየረች ቆይቷል።በጣም አዘንኩኝ።
ለአፍታ ከኛ ጋር ስትሆን ደህና ለውጥ እያመጣች በመሀል ነገር እየፈለጓት እልህ ተጋብታ ከርቀት ስታያቸው ሂጇቧን ወደኋላ ዝቅ ስታደርግ የነበረችባቸው ልጆች ትዝ አሉኝ።
ዛሬ ድረስ አላህ ቀደም ብሎ ያሳያት የጀሀነም እሳት ውስጥ መቃጠሏን፣የማያበራ ለቅሶዋን፣ሁሉ ባስታወስኳት ቁጥር አስታውሰዋለሁ።እንዲመልሳትም እለምነዋለሁ።
ጭቅጭቅ፣ምክር፣አስተያየት ሲዘነዘርባት ቦግ የምትለዋን ልጅ ምን ብለው ቢሰብኳት ነው እርግት ያለች ስነምግባር ያላት ሴት የሆነችው?የዘውትር ጥያቄዬ ነው።
ከሷ ግን እስልምና በአላህ ተውፊቅ የተሰጠን እንደምንቀጥልበት ዋስትና የሌለን ለዘላቂነቱ ደሞ እገዛውን ልንለምነው የሚገባን መሆኑን ተምሪያለሁ።ለሁሉም ሰው አንድ አይነት የዳዕዋ ስልት እንደማይሰራም እንዲሁ።ለእናተም ከጠቀመ ብዬ ነው ያጋራኋችሁ።
ሳምንታችንን ለሰዎች የቅናቻ እንጂ የጥመት ሰበብ የማንሆንበት ውብ ሳምንት ያድርግልን🤲
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
Islamic Post✨🕋 pinned «ሁለታችንም ኖርማል ትምህርት ቤት ተምረን አድገን ሀይስኩል ነው የሙስሊም ትምህርት ቤትን የተቀላቀልነው።እኔ ለጂልባብ እንዲመቸኝ እሷ ደሞ እናቷ ሙስሊም አልነበረችምና እስልምናን ስለማታውቅ እንድታውቅ ነበር አመጣጣችን። የገባንበት ትምህርት ቤት ላይ አስመሳይነት ዋጂብ ነበር።ትምህርት ቤት ሙተሀጂብ ሆኖ ውጪ ላይ ሌላ።ፊት ለፊት ጨዋ እየሆኑ ከጀርባ ነበር ሁሉነገር። እኛ ደሞ ያንን ዓለም አናውቀውም ሁሉ…»
Forwarded from ISLAMIC PROFILE PICTURE (ßᴼSS👑💣)
ሰለዋት_ጁሙዐ
➾እኛን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት
የተከዙልንና ያለቀሱልን ድንቅ እና ዝነኛ
ነቢይ ምን ያክል እያስታወስን ውለን
እናድራለን❔
➾ ሙሂቦች ሰይዳችን ላይ ሰለዋትን ለማውረድ ይሽቀዳደማሉ... መላይካዎችም እንደዛው..... እኛስ ግን ......?
💜 ጁሙዐ
➾እኛን በመናፈቅ ከ1400 አመታት በፊት
የተከዙልንና ያለቀሱልን ድንቅ እና ዝነኛ
ነቢይ ምን ያክል እያስታወስን ውለን
እናድራለን❔
➾ ሙሂቦች ሰይዳችን ላይ ሰለዋትን ለማውረድ ይሽቀዳደማሉ... መላይካዎችም እንደዛው..... እኛስ ግን ......?
💜 ጁሙዐ
ጭንቀትን ከምያስወግዱ ነገራቶች
መካከል አንዱ በነብያችን ለይ ሰለዋት
ማውረድ ነው::
اللهم صل وسلم وبارك على نبينا وحبيبنا محمد . ﷺ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
መካከል አንዱ በነብያችን ለይ ሰለዋት
ማውረድ ነው::
اللهم صل وسلم وبارك على نبينا وحبيبنا محمد . ﷺ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
ያለ ተቀናቃኝ
ልባችን ላይ ነግሶ
ሲወደድ የሚኖር
ማን አለና እንደርሶ 💚
ﺍﻟﻠَّﻬُﻢَّ ﺻَﻞِّ ﻭَﺳَﻠِّﻢْ ﻋَﻠَﻰ ﻧَﺒَﻴِّﻨَﺎ ﻣُﺤَﻤَّﺪٍ ﷺ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
ልባችን ላይ ነግሶ
ሲወደድ የሚኖር
ማን አለና እንደርሶ 💚
ﺍﻟﻠَّﻬُﻢَّ ﺻَﻞِّ ﻭَﺳَﻠِّﻢْ ﻋَﻠَﻰ ﻧَﺒَﻴِّﻨَﺎ ﻣُﺤَﻤَّﺪٍ ﷺ❤️
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
አብዛኛው የፌስቡክ ተጠቃሚ ሙስሊሞች ይመስሉኛል አልኩት ለአንድ ወዳጄ ። ባለፈው በቤጃይ ውድድር ጊዜ ከስድስቱ አሸናፊዎች አምስቱ ሙስሊም መሆናቸውን ሳይ ግምቴን ነበር ያወራሁት ። በርግጥ ፌስቡክን ለመልካም ነገር ስንጠቀም ውጤቱም ደስ ይላል። እንዲያም ሆኖ ግን በዚህ አካባቢ የሚጠፋው ሳያሳስበኝ አልቀረም። ጭራሽ ልጁ ደግሞ ጨመረልኝ -
ቲክቶክ አካባቢም የሚበዙት የኛው ልጆች ናቸው።
ፊልም ቤትም፣ ኳስ ቤትም፣ ቲያትር ቤትም የኛው ልጆች የሚበዙ ይመስለኛል አለኝ።
ሃይስኩል፣ ዩኒቨርስቲ፣ ላይብረሪ፣ ቢሮ፣ ፖለቲካ አካባቢ ግን ብዙ የሉም ።
ወጣቶች የት እንዳሉ ካወቅን እንደ ማኅበረሰብ የት እንዳለን ማወቅ አይከብደንም።
እስቲ ውሎአችን የላቀ ይሁን፣
ጊዜአችን ዕድሜአችን ነውና ይበልጥ ለተሻለ ነገር እናውል፣
በትላልቅ ነገሮች ላይ ተሳትፎአችን ይጨምር፣
ሂማችን ከፍ ይበል። ሂማ ማለት ዓላማ ማለት ነው።
ሶባሐል ኸይር
ABX
ቲክቶክ አካባቢም የሚበዙት የኛው ልጆች ናቸው።
ፊልም ቤትም፣ ኳስ ቤትም፣ ቲያትር ቤትም የኛው ልጆች የሚበዙ ይመስለኛል አለኝ።
ሃይስኩል፣ ዩኒቨርስቲ፣ ላይብረሪ፣ ቢሮ፣ ፖለቲካ አካባቢ ግን ብዙ የሉም ።
ወጣቶች የት እንዳሉ ካወቅን እንደ ማኅበረሰብ የት እንዳለን ማወቅ አይከብደንም።
እስቲ ውሎአችን የላቀ ይሁን፣
ጊዜአችን ዕድሜአችን ነውና ይበልጥ ለተሻለ ነገር እናውል፣
በትላልቅ ነገሮች ላይ ተሳትፎአችን ይጨምር፣
ሂማችን ከፍ ይበል። ሂማ ማለት ዓላማ ማለት ነው።
ሶባሐል ኸይር
ABX
...በሕይወት ትልቁ ቁም ነገር ትምህርት መውሰድ ነው፡፡
መቼም በስለንም አውቀንም አንጨርስም። ባወቅን ቊጥር ብዙ ቀዳሚ አላዋቂነታችን ይታወሰናል፡፡
➛ሁሌም እንማር፣
➛ሁሌም ለመለወጥ ዝግጁ እንሁን፣
➛ሁሌም ብሩሕ ተስፋ ይኑረን፡፡
ብልህ ሰው ዛሬ ላይ ፡
ዐዋቂ ነኝ፣
ትክክል ነኝ፣
እኔ ብቻ የሚል ሳይኾን ዛሬ ላይ የሕይወትን ትምህርት ከሕፃናት ሳይቀር ለመማር የተዘጋጀ ነው፡፡
ስለ ዛሬ ማንነቱ ሲያስብ ሙሉነት የሚሰማው ብቻ ሳይሆን፣ ነገ ላይ ለመሙላት የሚሰናዳ ነው፡፡
💪ብልህ ሰው ትናንትናንና ነገን አስታርቆ ዛሬን በእረፍት በእርጋታና በደስታ የሚኖር ሲሆን፣ በሰው ሁሉ ለመወደድ ሳይሆን መልካም ሰራ ሰርቶ በአሏህ ለመውደድ የሚጥር ነው፡፡
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
መቼም በስለንም አውቀንም አንጨርስም። ባወቅን ቊጥር ብዙ ቀዳሚ አላዋቂነታችን ይታወሰናል፡፡
➛ሁሌም እንማር፣
➛ሁሌም ለመለወጥ ዝግጁ እንሁን፣
➛ሁሌም ብሩሕ ተስፋ ይኑረን፡፡
ብልህ ሰው ዛሬ ላይ ፡
ዐዋቂ ነኝ፣
ትክክል ነኝ፣
እኔ ብቻ የሚል ሳይኾን ዛሬ ላይ የሕይወትን ትምህርት ከሕፃናት ሳይቀር ለመማር የተዘጋጀ ነው፡፡
ስለ ዛሬ ማንነቱ ሲያስብ ሙሉነት የሚሰማው ብቻ ሳይሆን፣ ነገ ላይ ለመሙላት የሚሰናዳ ነው፡፡
💪ብልህ ሰው ትናንትናንና ነገን አስታርቆ ዛሬን በእረፍት በእርጋታና በደስታ የሚኖር ሲሆን፣ በሰው ሁሉ ለመወደድ ሳይሆን መልካም ሰራ ሰርቶ በአሏህ ለመውደድ የሚጥር ነው፡፡
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
«ለዚህች ሌት (የሻዕባን አጋማሽ) ትሩፋት አላት ፣ ልዩ የሆነ ምህረትና ልዩ የሆነ የዱዓ ተቀባይነት ይገኝባታል » ኢብኑ ሀጀር አል ሀይተሚ
«የሻዕባን አጋማሽ ሌት ለርሷ ብልጫ አላት ፣ ከሰለፎች በዚህች ሌት የሚሰግዱ ነበሩ ፣ ሌቷን ህያው ለማድረግ በመስጂድ መሳባሰብ ግን አዲስ መጤ ተግባር ነው » ኢብኑ ተይሚያህ
«በዚህች ሌት አንድ ሙእሚን አላህን ለማውሳት እና (ለወንጀል ማህርታን ፣ ለነውር ሲትርን ፣ ለጭንቀት ፈረጃን) ለማግኘት ለዱዓእ እራሱን ነፃ ማድረጉ ተገቢ ነው ። ይህን ተግባሩም በተውባ ሊያስቀድም ይገባል ፣ በዚህች ሌት አላህ አላህ ወደርሱ ለሚመለሱ ፀፀትን ይቀበላል » ኢብኑ ረጀብ አል ሀንበሊ
የተጨነቁ ነፍሶች የተሰበሩ ልቦች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ የአላህ ባሮች ሁሉ የቀልባቸውን መሻት የሚያገኙትባት ሌት አላህ ያድርግልን 🤲
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★
«የሻዕባን አጋማሽ ሌት ለርሷ ብልጫ አላት ፣ ከሰለፎች በዚህች ሌት የሚሰግዱ ነበሩ ፣ ሌቷን ህያው ለማድረግ በመስጂድ መሳባሰብ ግን አዲስ መጤ ተግባር ነው » ኢብኑ ተይሚያህ
«በዚህች ሌት አንድ ሙእሚን አላህን ለማውሳት እና (ለወንጀል ማህርታን ፣ ለነውር ሲትርን ፣ ለጭንቀት ፈረጃን) ለማግኘት ለዱዓእ እራሱን ነፃ ማድረጉ ተገቢ ነው ። ይህን ተግባሩም በተውባ ሊያስቀድም ይገባል ፣ በዚህች ሌት አላህ አላህ ወደርሱ ለሚመለሱ ፀፀትን ይቀበላል » ኢብኑ ረጀብ አል ሀንበሊ
የተጨነቁ ነፍሶች የተሰበሩ ልቦች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ የአላህ ባሮች ሁሉ የቀልባቸውን መሻት የሚያገኙትባት ሌት አላህ ያድርግልን 🤲
✨@Solualenebiiy || ★Islamic Post★