ጥምረት ለሴቶች ድምፅ ሁለተኛ ዙር የሴቶች አጀንዳዎች የማደራጀት ተግባር አከናወነ
ጥምረት ለሴቶች ድምፅ በሀገራዊ ምክክር መድረክ ከሥራ አስፈጻሚ እና ከሥራ ቡድን አባላት ድርጅቶች የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንዲሁም ከትምራን ጽ/ቤት የመጡ ባለሞያዎች በተገኙበት ሁለተኛ ዙር የሴቶች አጀንዳዎችን የማደራጀት ተግባር አከናወነ።
በዋናነት ከማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ ጋምቤላ እና አማራ ክልሎች የተሰበሰቡትን ጨምሮ በማኅበረሰብ አቀፍ ውይይት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ሲዳማ፣ ማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተሰበሰቡ ተጨማሪ የሴቶች አጀንዳዎች ተደራጅተዋል።
መርሐ ግብሩ ከመስከረም 26-29 ቀን 2018 ዓ.ም ለአራት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ተከናውኗል።
የተደራጁት የሴቶች አጀንዳዎች ላይ የማረጋገጥ እና የአርትኦት ሥራ ተሠርቶ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ይቀርባሉ፤ በቀጣይነትም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወን ምክክር ወቅት ትኩረት እንዲሰጣቸው ለማድረግ የሚያስችሉ የውትወታ ሥራዎች ይካሄዳል።
ጥምረቱ ሐምሌ 2016 ዓ.ም ውስጥ አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ ከዐሥር ክልሎች የተሰባሰቡ የሴቶች አጀንዳዎችን ማስረከቡ ይታወሳል።
ጥምረት ለሴቶች ድምፅ በሀገራዊ ምክክር መድረክ ከሥራ አስፈጻሚ እና ከሥራ ቡድን አባላት ድርጅቶች የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንዲሁም ከትምራን ጽ/ቤት የመጡ ባለሞያዎች በተገኙበት ሁለተኛ ዙር የሴቶች አጀንዳዎችን የማደራጀት ተግባር አከናወነ።
በዋናነት ከማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ ጋምቤላ እና አማራ ክልሎች የተሰበሰቡትን ጨምሮ በማኅበረሰብ አቀፍ ውይይት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ሲዳማ፣ ማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተሰበሰቡ ተጨማሪ የሴቶች አጀንዳዎች ተደራጅተዋል።
መርሐ ግብሩ ከመስከረም 26-29 ቀን 2018 ዓ.ም ለአራት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ተከናውኗል።
የተደራጁት የሴቶች አጀንዳዎች ላይ የማረጋገጥ እና የአርትኦት ሥራ ተሠርቶ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ይቀርባሉ፤ በቀጣይነትም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወን ምክክር ወቅት ትኩረት እንዲሰጣቸው ለማድረግ የሚያስችሉ የውትወታ ሥራዎች ይካሄዳል።
ጥምረቱ ሐምሌ 2016 ዓ.ም ውስጥ አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ ከዐሥር ክልሎች የተሰባሰቡ የሴቶች አጀንዳዎችን ማስረከቡ ይታወሳል።
❤1👍1
TIMRAN (ትምራን) pinned «ጥምረት ለሴቶች ድምፅ ሁለተኛ ዙር የሴቶች አጀንዳዎች የማደራጀት ተግባር አከናወነ ጥምረት ለሴቶች ድምፅ በሀገራዊ ምክክር መድረክ ከሥራ አስፈጻሚ እና ከሥራ ቡድን አባላት ድርጅቶች የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንዲሁም ከትምራን ጽ/ቤት የመጡ ባለሞያዎች በተገኙበት ሁለተኛ ዙር የሴቶች አጀንዳዎችን የማደራጀት ተግባር አከናወነ። በዋናነት ከማእከላዊ ኢትዮጵያ፣ ጋምቤላ እና አማራ ክልሎች የተሰበሰቡትን ጨምሮ በማኅበረሰብ…»
#HappeningNow
የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና አመራር ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው
ባሕር ዳር: መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም (አሚኮ)"ሴቷ ሰላምን ትምራ" ክልላዊ የሴቶች ፎረም በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የትምራን በጎ አድራጎት ድርጅት ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ዮዲት ታመነ ትምራን መጋቢት 2012 ዓ.ም በሲቪክ ማኅበራት ኤጀንሲ የተመዘገበች ለትርፍ ያልተቋቋመች ሀገር በቀል ድርጅት ናት ብለዋል።
ትምራን በሀገሪቱ የፖለቲካ ምሕዳር ውስጥ ያለውን የጾታ እኩልነት ክፍተት ለማጥበብ፣ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እና በማንኛውም ሕዝባዊ አሥተዳደር እንቅስቃሴዎች ውስጥ የሴቶችን ትርጉም ያለው ሁለንተናዊ ተሳትፎና አመራር ለማረጋገጥ ትሠራለች ነው ያሉት።
ትምራን ሴቶች በሀገሪቱ ሕገ መንግሥት እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች በተደነገገው መሠረት በማንኛውም ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መዋቅሮች ውስጥ እኩል ተሳታፊና መሪ የመኾን መብታቸው እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ለማድረግ እየሠራች መኾኗንም ተናግረዋል።
ሴቷ ሰላምን ትምራ በሚለው ፕሮግራማችን ስር ትምራን ከኢምፓቲ ፎር ላይፍ ኢንተግሬትድ ዴቨሎፕመንት (ELiDA) እና አድቮኬሲ ሴንተር ፎር ዴሞክራሲ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ACDD) ጋር በጥምረት (Consortium) በመሆን ከUK FCDO ባገኘችው የገንዘብ ድጋፍ "Women Count for Peace" የተባለ ፕሮጀክት እየተገበረች መኾኗንም አንስተዋል።
የዚህ ፕሮጀክት ዓላማ በሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ፣ ውክልና እና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ነው። ፕሮጄክቱ በአማራ፣ በትግራይ እና በኦሮምያ ክልሎች እየሠራ ይገኛል ብለዋል። ትምራን በአማራ ክልል የሚሠራውን እያስተባበረች መኾኗን ገልጸዋል።
የዛሬው የሴቶች የሰላም መድረክ በሰላም ግንባታ ሂደቶች ውስጥ ሴቶች ትርጉም ያለው ተሳትፎ እና የውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲኖራቸው ለማስቻል፤ ግንዛቤን ለመፍጠር እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ ማረጋገጥ ይችሉ ዘንድ በጎ ተፅዕኖ ለማሳደር ነው ብለዋል።
የሴቶች ሰላም እና ደኅንነት አጀንዳን እና የረቂቅ ሀገራዊ የድርጊት መርሐ ግብር እንዲፀድቅ፤ ፀድቆም ቶሎ ወደ ሥራ መግባት እንዲችል፤ የሴቶች የሰላም እና ደኅንነት አጀንዳ በክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ መኾን ለማስቻል ያለመ መኾኑንም ገልጸዋል።
የአማራ ክልል ከጦርነት እና ከግጭት እያገገመ ባለበት ወቅት የሚካሄድ መድረክ መኾኑንም ተናግረዋል። ሴቶችን በብዛት ተጋላጭና ተጎጂ ተደርገው የሚታዩትን እይታ መቀልበስ፣ እንደ መሪ፣ እንደ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና ውሳኔ ሰጪዎች አድርጎ ማስቀመጥ ለሀገራዊ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ነው ብለዋል።
መድረኩ ሰላማችን የጋራ ኃላፊነታችን መኾኑን እንድናስታውስ ያስችላል ነው ያሉት። ሴቶች ትክክለኛ ቦታቸውን የሚይዙበት፤ አመራራቸው ዕውቅና አግኝቶ ተቋማዊ መዋቅራዊ እና ማኅበረሰባዊ ድጋፍ የሚያገኙበት ሥርዓት ማምጣት ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና አመራር ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው
ባሕር ዳር: መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም (አሚኮ)"ሴቷ ሰላምን ትምራ" ክልላዊ የሴቶች ፎረም በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
የትምራን በጎ አድራጎት ድርጅት ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ዮዲት ታመነ ትምራን መጋቢት 2012 ዓ.ም በሲቪክ ማኅበራት ኤጀንሲ የተመዘገበች ለትርፍ ያልተቋቋመች ሀገር በቀል ድርጅት ናት ብለዋል።
ትምራን በሀገሪቱ የፖለቲካ ምሕዳር ውስጥ ያለውን የጾታ እኩልነት ክፍተት ለማጥበብ፣ በኢትዮጵያ የፖለቲካ እና በማንኛውም ሕዝባዊ አሥተዳደር እንቅስቃሴዎች ውስጥ የሴቶችን ትርጉም ያለው ሁለንተናዊ ተሳትፎና አመራር ለማረጋገጥ ትሠራለች ነው ያሉት።
ትምራን ሴቶች በሀገሪቱ ሕገ መንግሥት እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች በተደነገገው መሠረት በማንኛውም ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መዋቅሮች ውስጥ እኩል ተሳታፊና መሪ የመኾን መብታቸው እውን እንዲሆን አስተዋጽኦ ለማድረግ እየሠራች መኾኗንም ተናግረዋል።
ሴቷ ሰላምን ትምራ በሚለው ፕሮግራማችን ስር ትምራን ከኢምፓቲ ፎር ላይፍ ኢንተግሬትድ ዴቨሎፕመንት (ELiDA) እና አድቮኬሲ ሴንተር ፎር ዴሞክራሲ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ACDD) ጋር በጥምረት (Consortium) በመሆን ከUK FCDO ባገኘችው የገንዘብ ድጋፍ "Women Count for Peace" የተባለ ፕሮጀክት እየተገበረች መኾኗንም አንስተዋል።
የዚህ ፕሮጀክት ዓላማ በሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ፣ ውክልና እና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ነው። ፕሮጄክቱ በአማራ፣ በትግራይ እና በኦሮምያ ክልሎች እየሠራ ይገኛል ብለዋል። ትምራን በአማራ ክልል የሚሠራውን እያስተባበረች መኾኗን ገልጸዋል።
የዛሬው የሴቶች የሰላም መድረክ በሰላም ግንባታ ሂደቶች ውስጥ ሴቶች ትርጉም ያለው ተሳትፎ እና የውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲኖራቸው ለማስቻል፤ ግንዛቤን ለመፍጠር እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ የሴቶችን ተሳትፎ ማረጋገጥ ይችሉ ዘንድ በጎ ተፅዕኖ ለማሳደር ነው ብለዋል።
የሴቶች ሰላም እና ደኅንነት አጀንዳን እና የረቂቅ ሀገራዊ የድርጊት መርሐ ግብር እንዲፀድቅ፤ ፀድቆም ቶሎ ወደ ሥራ መግባት እንዲችል፤ የሴቶች የሰላም እና ደኅንነት አጀንዳ በክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ መኾን ለማስቻል ያለመ መኾኑንም ገልጸዋል።
የአማራ ክልል ከጦርነት እና ከግጭት እያገገመ ባለበት ወቅት የሚካሄድ መድረክ መኾኑንም ተናግረዋል። ሴቶችን በብዛት ተጋላጭና ተጎጂ ተደርገው የሚታዩትን እይታ መቀልበስ፣ እንደ መሪ፣ እንደ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና ውሳኔ ሰጪዎች አድርጎ ማስቀመጥ ለሀገራዊ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ነው ብለዋል።
መድረኩ ሰላማችን የጋራ ኃላፊነታችን መኾኑን እንድናስታውስ ያስችላል ነው ያሉት። ሴቶች ትክክለኛ ቦታቸውን የሚይዙበት፤ አመራራቸው ዕውቅና አግኝቶ ተቋማዊ መዋቅራዊ እና ማኅበረሰባዊ ድጋፍ የሚያገኙበት ሥርዓት ማምጣት ጊዜው አሁን ነው ብለዋል።
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
Linktree
Amhara Media Corporation | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
እንኳን ወደ አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ በደህና መጡ!
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን
Forwarded from Tarko kindie
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
TIMRAN hosted a vibrant Regional Peace Forum in Bahir Dar through her She Leads Peace program
On October 10, 2025, with the generous support of the UK FCDO, and as part of its partnership with ELiDA and ACDD under the project Women Count for Peace, TIMRAN hosted a vibrant Regional Peace Forum in Bahir Dar through her She Leads Peace program.
🤝 The forum brought together voices from government, civil society, the WPS National Action Plan (NAP) Technical Team, WPS Task Force Co-Chairs, and associations representing various groups, including persons with disabilities (PWDs), teachers, youth, and other community groups to reflect and strategize on building sustainable peace in the Amhara Region, with women at the center.
✨ Key Highlights:
• NAP Technical Team shared updates on the Draft WPS NAP, followed by engaging discussions.
• Local CSOs presented inspiring grassroots peacebuilding stories.
• Participants made symbolic pledges through “My Commitment for Peace” cards.
• Group work led to concrete advocacy recommendations and a validated position statement.
🎙 Distinguished guests included H.E. Birtukan Sisay, Head of the Amhara Regional State Bureau of Women, Children, and Social Affairs, H.E. Amare Sete, Vice Speaker of the Amhara Regional State Council, H.E. Simegn Wolde, Ministry of Peace, and Mr. Esayas G/Michael, representative of the Amhara Regional State Bureau of Peace and Security.
💬 In his keynote address, H.E. Amare Sete stated: "Peacebuilding should not be left solely to the government. There is a great need for dialogue in the region to foster peace from the community level, and women must play a full role in these dialogues and peace negotiations."
💬 Mr. Esayas, on his part, emphasized the significant gaps in women's engagement in peacebuilding across the region. He called for women's inclusion, representation, and leadership in the peace process.
🌍 Peace is not just a goal, it's a collective journey, and women shall lead the way. TIMRAN will submit the agreed-upon joint position statement to the relevant stakeholders.
On October 10, 2025, with the generous support of the UK FCDO, and as part of its partnership with ELiDA and ACDD under the project Women Count for Peace, TIMRAN hosted a vibrant Regional Peace Forum in Bahir Dar through her She Leads Peace program.
🤝 The forum brought together voices from government, civil society, the WPS National Action Plan (NAP) Technical Team, WPS Task Force Co-Chairs, and associations representing various groups, including persons with disabilities (PWDs), teachers, youth, and other community groups to reflect and strategize on building sustainable peace in the Amhara Region, with women at the center.
✨ Key Highlights:
• NAP Technical Team shared updates on the Draft WPS NAP, followed by engaging discussions.
• Local CSOs presented inspiring grassroots peacebuilding stories.
• Participants made symbolic pledges through “My Commitment for Peace” cards.
• Group work led to concrete advocacy recommendations and a validated position statement.
🎙 Distinguished guests included H.E. Birtukan Sisay, Head of the Amhara Regional State Bureau of Women, Children, and Social Affairs, H.E. Amare Sete, Vice Speaker of the Amhara Regional State Council, H.E. Simegn Wolde, Ministry of Peace, and Mr. Esayas G/Michael, representative of the Amhara Regional State Bureau of Peace and Security.
💬 In his keynote address, H.E. Amare Sete stated: "Peacebuilding should not be left solely to the government. There is a great need for dialogue in the region to foster peace from the community level, and women must play a full role in these dialogues and peace negotiations."
💬 Mr. Esayas, on his part, emphasized the significant gaps in women's engagement in peacebuilding across the region. He called for women's inclusion, representation, and leadership in the peace process.
🌍 Peace is not just a goal, it's a collective journey, and women shall lead the way. TIMRAN will submit the agreed-upon joint position statement to the relevant stakeholders.
❤2
Forwarded from የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር - Ministry of Women and Affairs
የሴቶች ጉዳይ ላይ የሚመክር አለም አቀፍ የመሪዎች ጉባዔ በቤጀንግ ቻይና ተካሄደ
***
የተለያዩ አገራት መሪዎች የተሳተፉበት በሴቶች ጉዳይ ላይ የሚመክር ዓለም አቀፍ የመሪዎች ጉባዔ በቤጂንግ ቻይና በቻይና ኮንቬንሽን ማዕከል ተካሄዷል፡፡
ይህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ የተከፈተው በቻይናው ኘሬዚዳንት በክቡር ሺ ዢፒንግ ሲሆን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ፀሐፊ የተከበሩ ወ/ሮ አሚናን መሀመድን ጨምሮ የተለያዩ አገራት መሪዎችም በጉባዔው ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በዚህ ጉባኤ ላይ በኢትዮጵያ በኩል በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጐጌ ተስፋዬ የተመራ ልኡካን ቡድን ተሳትፎ ያደረገ ሲሆን ክብርት ሚኒስትር ኢትዮጵያ የቤጂንግ +30 ቃል ኪዳን በመፈጸም ረገድ በርካታ ውጤታማ ስራዎችን መስራቷን በዝርዝር አንስተዋል::
በተጨማሪም ጉባዔው የሴቶችን መብት ጥበቃ የበለጠ ለማጎልበትና ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ እንዲሁም ተጨባጭ ተደማሪ ውጤቶችን ለማምጣት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ መሆኑን በመግለጽ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የቻይና መንግስትም በዚህ ረገድ እያደረጉ ያሉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
***
የተለያዩ አገራት መሪዎች የተሳተፉበት በሴቶች ጉዳይ ላይ የሚመክር ዓለም አቀፍ የመሪዎች ጉባዔ በቤጂንግ ቻይና በቻይና ኮንቬንሽን ማዕከል ተካሄዷል፡፡
ይህ ዓለም አቀፍ ጉባዔ የተከፈተው በቻይናው ኘሬዚዳንት በክቡር ሺ ዢፒንግ ሲሆን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ፀሐፊ የተከበሩ ወ/ሮ አሚናን መሀመድን ጨምሮ የተለያዩ አገራት መሪዎችም በጉባዔው ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በዚህ ጉባኤ ላይ በኢትዮጵያ በኩል በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጐጌ ተስፋዬ የተመራ ልኡካን ቡድን ተሳትፎ ያደረገ ሲሆን ክብርት ሚኒስትር ኢትዮጵያ የቤጂንግ +30 ቃል ኪዳን በመፈጸም ረገድ በርካታ ውጤታማ ስራዎችን መስራቷን በዝርዝር አንስተዋል::
በተጨማሪም ጉባዔው የሴቶችን መብት ጥበቃ የበለጠ ለማጎልበትና ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ እንዲሁም ተጨባጭ ተደማሪ ውጤቶችን ለማምጣት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ መሆኑን በመግለጽ ዓለም አቀፍ ተቋማትና የቻይና መንግስትም በዚህ ረገድ እያደረጉ ያሉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
Apply Now: As You Grow, Make an Impact, become a TIMRAN Leadership Fellow
TIMRAN is offering an opportunity to grow, lead, and gain strategic exposure.
We welcome applicants with the drive, learning mindset, and passion to contribute to promoting women’s political participation and engagement in public decision-making.
📄 Find the full Terms of Reference:
https://drive.google.com/file/d/1YGj0NtLFXacm_uDlx2d3ZhAAZVqVlNaw/view?usp=sharing
📝 To apply: Send your CV and Cover Letter to [email protected]
Dateline: October 25, 2025
#TIMRAN@5 #LeadershipFellowship #WomensLeadership #PoliticalParticipation #GenderEquality #FellowshipOpportunity #TIMRAN #SheLeads
TIMRAN is offering an opportunity to grow, lead, and gain strategic exposure.
We welcome applicants with the drive, learning mindset, and passion to contribute to promoting women’s political participation and engagement in public decision-making.
📄 Find the full Terms of Reference:
https://drive.google.com/file/d/1YGj0NtLFXacm_uDlx2d3ZhAAZVqVlNaw/view?usp=sharing
📝 To apply: Send your CV and Cover Letter to [email protected]
Dateline: October 25, 2025
#TIMRAN@5 #LeadershipFellowship #WomensLeadership #PoliticalParticipation #GenderEquality #FellowshipOpportunity #TIMRAN #SheLeads
👍3❤1