የመጀመሪው በኢስላም ቀስትን የወረወረ ሰሃብይ ሰዕድ ብን አቢ ወቃስ ይባላል። ይህን ሰሃቢይ ነበር ነብዩ ﷺ አባቴና እናቴ ፊዳ ይሁንልህ ወርውር ይሉት የነበረው።
በጣም የሚገርመው ይህ ሰሃቢይ እድሜው 17 ሰባት ነበር።
ዛሬ የኛ ወጣቶች ስታይ ታዝናለህ
የ 17 አመት ልጅ እስማርት ፎን ካልተገዛልኝ ብሎ ግብግብ ነው ከቤተሰብ ጋር ።
👉https://www.tgoop.com/Tewihd
AbuEkrima
በጣም የሚገርመው ይህ ሰሃቢይ እድሜው 17 ሰባት ነበር።
ዛሬ የኛ ወጣቶች ስታይ ታዝናለህ
የ 17 አመት ልጅ እስማርት ፎን ካልተገዛልኝ ብሎ ግብግብ ነው ከቤተሰብ ጋር ።
👉https://www.tgoop.com/Tewihd
AbuEkrima
Telegram
ኢስላም
ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው።
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
✅የአሹራን ቀን መጾም!!
▪️አቢ ቀታዳ አል አንሷርይ አላህ መልካም ስራው ይውደድለትና እንዲህ አለ።የአላህ መልእክተኛ ስለ አሹራ ቀን መፃም ተጠይቀው እንዲህም አሉ፦
【ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ያብሳል】ብለዋል።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
▪️አቢ ቀታዳ አል አንሷርይ አላህ መልካም ስራው ይውደድለትና እንዲህ አለ።የአላህ መልእክተኛ ስለ አሹራ ቀን መፃም ተጠይቀው እንዲህም አሉ፦
【ያለፈውን አንድ አመት ወንጀል ያብሳል】ብለዋል።
📚(ሙስሊም ዘግቦታል።)
‹‹ጀነት እገባለሁ ብለህ ታስባለህ?›› ብለው ገጠሬውን ጠየቁት።
የበስራን መስጅድ ለመጎብኘት የመጣው የገጠር ሰውም፦‹‹ወላሂ በፍፁም አልገባም ብዬ ተጠራጥሬ እንኳ አላውቅም። አዎን እገባለሁ! በእልፍኞቿም እየተዟዟርኩ እዝናናለሁ፣ መጠጦቿንም እያማረጥኩ እጎነጫለሁ፣ በጥላዎቿም ተጠልዬ ፍሬዎቿንም እበላለሁ፣ በዛፎቿ የንፋስ ዜማ እየተመሰጥኩ በህንፃዎቿ እደመማለሁ፣ በህንፃዎቿ ከትሜ በቅንጡ ክፍሎቿ እኖራለሁ ›› አላቸው።
ሰዎቹም፦‹‹ጀነት እገባለሁ ብለህ ምትፎክረው እምትተማመንበት ፅድቅ አለህን?›› ሲሉ ጠየቁት።
ገጠሬውም፦‹‹በአላህ ከማመን እና ከሱ ሌላ የሆነን አማልክት በሙሉ ከመካድ የበለጠ ምን ፅድቅ አለ?›› አላቸው።
‹‹ታድያ እምነት ላይ ሁነህ የምትፈፅማቸውን ሀፅያቶች አትፈራምን?›› ሲሉ ጠየቁት።
እሱም፦‹‹አላህ ለሀፅያት ምህረትን አዘገጅቷል፣ ለስህተትም ይቅርታን መድቧል፣ ለአመፅም እዝነትን ወስኖልናል። አላህም ወዳጆቹን በእሳት ከመማገድ የተጥራራ ነው›› አላቸው።
ያ አላህ ከአመፃችን በላይ ያካበበውን እዝነትህን ትለግሰን ዘንድ እንለምንሀለን!!
የበስራን መስጅድ ለመጎብኘት የመጣው የገጠር ሰውም፦‹‹ወላሂ በፍፁም አልገባም ብዬ ተጠራጥሬ እንኳ አላውቅም። አዎን እገባለሁ! በእልፍኞቿም እየተዟዟርኩ እዝናናለሁ፣ መጠጦቿንም እያማረጥኩ እጎነጫለሁ፣ በጥላዎቿም ተጠልዬ ፍሬዎቿንም እበላለሁ፣ በዛፎቿ የንፋስ ዜማ እየተመሰጥኩ በህንፃዎቿ እደመማለሁ፣ በህንፃዎቿ ከትሜ በቅንጡ ክፍሎቿ እኖራለሁ ›› አላቸው።
ሰዎቹም፦‹‹ጀነት እገባለሁ ብለህ ምትፎክረው እምትተማመንበት ፅድቅ አለህን?›› ሲሉ ጠየቁት።
ገጠሬውም፦‹‹በአላህ ከማመን እና ከሱ ሌላ የሆነን አማልክት በሙሉ ከመካድ የበለጠ ምን ፅድቅ አለ?›› አላቸው።
‹‹ታድያ እምነት ላይ ሁነህ የምትፈፅማቸውን ሀፅያቶች አትፈራምን?›› ሲሉ ጠየቁት።
እሱም፦‹‹አላህ ለሀፅያት ምህረትን አዘገጅቷል፣ ለስህተትም ይቅርታን መድቧል፣ ለአመፅም እዝነትን ወስኖልናል። አላህም ወዳጆቹን በእሳት ከመማገድ የተጥራራ ነው›› አላቸው።
ያ አላህ ከአመፃችን በላይ ያካበበውን እዝነትህን ትለግሰን ዘንድ እንለምንሀለን!!
«ያ ዳዉድ! እኔን ውደደኝ፣ የሚወደኝንም ሰው ውደድ፣ ሰዎችም እኔን እንዲወዱኝ አድርግ» የሚል ትዕዛዝ ለዳዉድ ዐሰ መጣለት።
«ያ ረብ! እኔስ እወድሀለሁ፤ ግና እንዴት ሰዎች እንዲወዱህ ማድረግ እችላለሁ?» ሲል ጠየቀ።
«በመካከላቸው ስሜን በመልካም አንሳ፣ ፀጋዎቼን ዘርዝር፣ ከእኔ መልካምን እንጂ ሌላን አያውቁም'ና»
-------------------
«ያ ሐናን፣ ያ መናን!» እያለ ይጣራል ሰውዬው ከጀሀነም መሀል ቁሞ ለ1 ሺህ አመታት ያህል እየተማገደ።
«ጂብሪል! ሂድ'ና ይህን ባርያዬን አምጣልኝ።» ይላል የዙፋኑ ባለቤት።
ጂብሪልም ሂዶ ባርያውን ከጀሀነም አውጥቶ እጌታው ፊት ያቁመዋል።
«የጀሀነም ክፍልህን እንዴት አገኘኻት?» ብሎ አላህ ይጠይቀዋል።
«መጥፎ ክፍል ናት» ይላል ባርያ እጌታው ፊት ቁሞ።
«በሉ ወደ ክፍሉ መልሱት» ይልና ወደጀሀነም በሚወስደው መንገድ ይሸኘዋል።
ባርያም ወደመጣበት ጀሀነም እየተመለስ በሚያሳዝን ዘዬ ወደ ኋላ እየዞረ ያየል።
«ምንድነው እሱ ኋላ ኋላ ምትዞረው? » ብሎ አላህ ይጠይቀዋል።
«ከጀሀነም አስጠርተህ ካስወጣኸኝ በኋላ እኮ ዳግም ትመልሰኛለህ ብዬ አልገመትኩም ነበር» ይላል ባርያ የአላህን እዝነት እያንኳኳ።
«በሉ እንድያ ከሆነ፤ ወደ ጀነት ውሰዱት» ብሎ ተስፋ የቆረጠ ባርያን የማይታመን ተስፋ ይለግሰዋል።
--------------------
የሆነ ግዜ ውዴ ሰዐወ የኛን የቀዥቃዣነት ጉዳይ ሲያብሰለስሉ ቆይተው፦ «ያ ረብ! ኡመቴን ሂሳባቸውን እኔው ላድርግ፤ ገመናቸውን ማንም እንዲያይብኝ አልሻም» አሉት።
«ሙሀመድ! እነሱ ላንተ ህዝቦችህ ናቸው፤ለኔ እኮ ባሮቼ ናቸው። የባሮቼን ገመና እንኳን አንተም ሆንክ ሌላው እንዲያይባቸው አልሻም» አላቸው። ጉዳችን ድሮም ተነቅቶብናል።
---------------------
ነብይህ ነጋ፣ ጠባ «ኡመቲ...ኡመቲ» እያሉ አላህን በእንባ በሲቃ ሲወተውቱት... «በቃ የኡመትህን ጉዳይ የቅያም ቀን ባንተ እጅ አደርግልሀለሁ፤ እራስህ ሂሳብ ታደርጋቸዋለህ» ብሎ ሊያባብላቸው ሞከረ።
«አይ አንተ ከኔ በላይ ለነሱ ታዝንላቸዋለህ» ይሉታል።
«እንግድያውስ አደራውን ለኛ ከሰጠኸን በኡመትህ ጉዳይ አያሳስብህ እናስደስትሀለን» ብሎ ተስፋ ሰጣቸው።
----------------------
ለ40 አመታት በሽፍታነት ህዝቡን ሲያምስ የከረመ ወጠምሻ ከጫካው ቁሟል። ዒሳ ዐሰ ከአንድ ሀዋሪያው ጋ ያን ጫካ እያቋረጠ ነው።
ሽፍታው አያቸው ከነሱ ጋርም ትንሽ ለመራመድም ከጀለ፤ ግና ሀያእ ያዘው።
እንደምንም በሀፍረት ይከተላቸው ጀመር። ባሳለፈው ህይወት አንገቱን ደፍቶ ከሀዋሪያው ጎን ጠጋ ጠጋ እያለ ይራመድ ጀመር።
«የኔ አይነቱ ወራዳ ነውንዴ ከዚህ አይነት መልካም ሀዋርያ ጎን ሚራመደው!» እያለ ራሱንም ይወቅስ ጀመር።
ከዒሳ ዐሰ ኋላ የሚራመደው ሀዋሪያ ለሽፍታው የንቀት ስሜት ፊቱ ይጨፈገጉ ጀመር።
«የዚህ አይነቱ ወራዳ ከኔ ጎን ይሄዳል እንዴ!» ብሎ ወደ ፊት ቀደም አለ።
ሽፍታው ከሁለቱ ኋላ ኋላ ይከተላቸዋል። ሁለቱ ዒሳ እና ሀዋሪያው መንገዳቸውን ቀጥለዋል።
ዋሕይ መጣ።
«ለሁለቱም ንገራቸው፤ ከዚህ በፊት የሰሩትን ደምስሼዋለሁ።
ሀዋርያህ ባሳየው ንቀት ምክንያት ከዚህ በፊት የሰራው መልካም ተደምስሷል።
ሽፍታውም ባሳየው የመተናነስ ተግባር ያሳለፈውን ወንጀሎች አስደምስሷል» ብሎ በአንድ ጀምበር የአመታትን ታሪክ ቀየረ።
⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵
በዚህ መልኩ ተስፋ በቆረጡ ልቦች ውስጥ የሚነፍሰውን የእዝነት መአዛ አናፍሰህ፤ በአጉል ተስፋ የሚታለሉትን እንዲህ አደብ ታስይዛለህ። ተከተል!
👍
ተስፋ የመጭው ህይወትህ ህልውና ሲሆን፤ ፍራቻ ደግሞ ተስፋህን ቅርፅ የሚያስይዝልህ ማስመርያህ ነው።
ስገዛህ አድጌ፣ ስገዛህ ባረጅም
እዝነትህን እንጂ ስራዬን አላምንም።
ፀጉሬ እስኪነፃ ረቢ ባመልክህም
በካቲማው ጉዳይ አልተማመንም
ጅምሩን እንዳሻህ ባሰኘህ አኑረኝ
ግና ስንገናኝ ለከትም አሳምረኝ።
ኢብሊስ ትዕቢቱ ከእዝነት ክልል አስወጥቶት ቁጣው የተወሰነለት ለት ጂብሪል እና ሚካኢል ያለቅሱ ጀመር።
«ይህን ያህል ለቅሶ ምን ሁናችሁ ነው ምታለቅሱት?» ብሎ ጌታህ ጠየቃቸው።
«ያ ረብ! ለኛስ ምን እንዳዘጋጀህልን አላወቅንም።ፈርተናል» አሉት።
«እንዲሁ እንደፈራችሁ ቆዩ። ተጠንቀቁ» ብሎ ድንበሯን እንዳይስቱ አስጠነቀቃቸው።
👇
ዳዉድ ዐሰ ስህተቷን ከፈፀመ በኋላ ለዘመናት ቢያለቅስም ምንም ምላሽ ባለማግኘቱ ግራ ቢገባው፦ «ጌታዬ! ለቅሶዬን እንኳ እያየህ አታዝንልኝም?» ብሎ ተንሰቀሰቀ።
«ዳዉድ ሆይ! ሀፅያትህን ረስተሃት፤ ለቅሶህን ታወሳልኛለህን!?» ብሎ ወቀሰው።
ዳዉድም ዐሰ፦«አመጼን እንዴት እረሳታለሁ! እኔ አንተ በሰጠኸኝ ዘቡር ሳዜም እኮ ወራጅ ጅረቶች ይቆማሉ፣ የንፋስ ንፍሰቶች ይሰክናሉ፣ አዕዋፍ ከበላይ ያስጠልሉኛል፣ አራዊቲ ከምኩራቤ ይመሰጣሉ።
ኢላሂ! ሰዪዲ! ምን አይነት ባይተዋርነትን ነው በኔ እና ባንተ መካከል የጋረድከው!?» ብሎ ተዋደቀ።
አላህም፦ «ያ የመታዘዝህ ውጤት ነበር፤ ይህ ደግሞ የአመፅህ ባይተዋርነት ውጤት ነው።
ዳዉድ ሆይ! አደምን ተመልከት ከፍጥረቶቼ አንዱ ነው። በእጄ ፈጥሬ መንፈሴን ነፋሁበት።
መላዕክቶቼን ለክብሩ አስጎብድጄ፣ የልቅናን ልብስ አጎናፅፌው፣ የክብርን ዘውድ ከራሱ ብደፋለት ብቻዬን ቦዘንኩ ብሎ ሀዋን ድሬለት ከጀነት አነገስኩት።
ብዙም ሳይቆይ ቢያምፀኝ እርቃኑን የተዋረደ አድርጌ ከጉርብትናዬ አባረርኩት።
ዳዉድ ሆይ! አድምጥ፤ እውነት ነው የምነግርህ።
ታዘዝከን፤ ታዘዝንህ።
ጠየቅከን ሰጠንህ
አመፅከን አዘገየንህ
ከነ አመፅህ ብትመጣም ተቀባዮችህ ነን»
👇
ሀጃጅ ቢን ዩሱፍ ከሰዒድ ኢብኑ ጁበይር ዘንድ መጥቶ፦«ጭራሽ ስቀህ እንደማታውቅ ሰማሁ፤ ምን ነው አልክ?» ብሎ ጠየቀው።
«እንዴታ! ጀሀንም ተለኩሳለች፣ ሰንሰለቶቹ ተዘርግተዋል፣ የጀሀነም ወታደሮች በተጠንቀቅ ቁመዋል። እንዴት እስቃለሁ።»
«ሀሰን! እንዴት ነህ?» ብሎ ጠየቀው አንዱ ሀሰንን።
«ደህና ነኝ» መለሰለት።
«ኑሮ እንዴት ይዞሀል?» ሌላ ጥያቄ ደገመለት።
ሀሰን ረዐ ፈገግ አለ፦ «ስለ ኑሮ እየጠየቅከኝ ነው?
የሆኑ ሰዎች መርከብ ላይ ተሳፍረው፣ ባህሩ መሀል ሲደርሱ መርከቢቱ ተሰብራ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ጣውላ ላይ ቢንሳፈፍ፤ ኑሮ እንዴት ያዘው ነው ሚባለው?»
«በመጥፎ ሁኔታ» አለው።
«የኔ የካቲማ ሁኔታ ከነሱ ስጋት የባሰ ነው»
ኢነ ጀሀነመ ለመውዒዱሁም አጅመዒን የምትለዋ የካፊሮች የማስጠንቀቅያ አንቀፅ በነቢ ሰለላሑ አለይሒ ወሰለም ላይ የወረደች ለት ሰልማን አል ፋሪሲይ ጭንቅላቱን በእጁ ይዞ እየጮኸ ጠፋ፣ ፈረጠጠ፣ 3 ቀን ሙሉ የደረሰበት አልታወቀም።
«ልጄ! በልጅነት እድሜህም በጉርምስና እድሜህም መልካምነትህን እንጂ ሌላ አላስተዋልኩም። ምን ተፈጥሮ ነው ሌት ተቀን እጌታህ ፊት ምታነባው?» ብላ እናት ልጇን ጠየቀች።
«እማ! ምናልባት የሆነ ወንጀል ስፈፅም አላህ አይቶኝ በልዕልናዬ እምላለሁ ይቅር አልልህም ብሎኝ ይሆናል ብዬ እኮ ነው» ሲል መለሰላት።
የሲራጥን ድልድይ ከጀርባህ ትተኸው እስክትሻገር ድረስ በትራስህ ረግተህ ልትተኛ አይገባም።
«ያ ረብ! እኔስ እወድሀለሁ፤ ግና እንዴት ሰዎች እንዲወዱህ ማድረግ እችላለሁ?» ሲል ጠየቀ።
«በመካከላቸው ስሜን በመልካም አንሳ፣ ፀጋዎቼን ዘርዝር፣ ከእኔ መልካምን እንጂ ሌላን አያውቁም'ና»
-------------------
«ያ ሐናን፣ ያ መናን!» እያለ ይጣራል ሰውዬው ከጀሀነም መሀል ቁሞ ለ1 ሺህ አመታት ያህል እየተማገደ።
«ጂብሪል! ሂድ'ና ይህን ባርያዬን አምጣልኝ።» ይላል የዙፋኑ ባለቤት።
ጂብሪልም ሂዶ ባርያውን ከጀሀነም አውጥቶ እጌታው ፊት ያቁመዋል።
«የጀሀነም ክፍልህን እንዴት አገኘኻት?» ብሎ አላህ ይጠይቀዋል።
«መጥፎ ክፍል ናት» ይላል ባርያ እጌታው ፊት ቁሞ።
«በሉ ወደ ክፍሉ መልሱት» ይልና ወደጀሀነም በሚወስደው መንገድ ይሸኘዋል።
ባርያም ወደመጣበት ጀሀነም እየተመለስ በሚያሳዝን ዘዬ ወደ ኋላ እየዞረ ያየል።
«ምንድነው እሱ ኋላ ኋላ ምትዞረው? » ብሎ አላህ ይጠይቀዋል።
«ከጀሀነም አስጠርተህ ካስወጣኸኝ በኋላ እኮ ዳግም ትመልሰኛለህ ብዬ አልገመትኩም ነበር» ይላል ባርያ የአላህን እዝነት እያንኳኳ።
«በሉ እንድያ ከሆነ፤ ወደ ጀነት ውሰዱት» ብሎ ተስፋ የቆረጠ ባርያን የማይታመን ተስፋ ይለግሰዋል።
--------------------
የሆነ ግዜ ውዴ ሰዐወ የኛን የቀዥቃዣነት ጉዳይ ሲያብሰለስሉ ቆይተው፦ «ያ ረብ! ኡመቴን ሂሳባቸውን እኔው ላድርግ፤ ገመናቸውን ማንም እንዲያይብኝ አልሻም» አሉት።
«ሙሀመድ! እነሱ ላንተ ህዝቦችህ ናቸው፤ለኔ እኮ ባሮቼ ናቸው። የባሮቼን ገመና እንኳን አንተም ሆንክ ሌላው እንዲያይባቸው አልሻም» አላቸው። ጉዳችን ድሮም ተነቅቶብናል።
---------------------
ነብይህ ነጋ፣ ጠባ «ኡመቲ...ኡመቲ» እያሉ አላህን በእንባ በሲቃ ሲወተውቱት... «በቃ የኡመትህን ጉዳይ የቅያም ቀን ባንተ እጅ አደርግልሀለሁ፤ እራስህ ሂሳብ ታደርጋቸዋለህ» ብሎ ሊያባብላቸው ሞከረ።
«አይ አንተ ከኔ በላይ ለነሱ ታዝንላቸዋለህ» ይሉታል።
«እንግድያውስ አደራውን ለኛ ከሰጠኸን በኡመትህ ጉዳይ አያሳስብህ እናስደስትሀለን» ብሎ ተስፋ ሰጣቸው።
----------------------
ለ40 አመታት በሽፍታነት ህዝቡን ሲያምስ የከረመ ወጠምሻ ከጫካው ቁሟል። ዒሳ ዐሰ ከአንድ ሀዋሪያው ጋ ያን ጫካ እያቋረጠ ነው።
ሽፍታው አያቸው ከነሱ ጋርም ትንሽ ለመራመድም ከጀለ፤ ግና ሀያእ ያዘው።
እንደምንም በሀፍረት ይከተላቸው ጀመር። ባሳለፈው ህይወት አንገቱን ደፍቶ ከሀዋሪያው ጎን ጠጋ ጠጋ እያለ ይራመድ ጀመር።
«የኔ አይነቱ ወራዳ ነውንዴ ከዚህ አይነት መልካም ሀዋርያ ጎን ሚራመደው!» እያለ ራሱንም ይወቅስ ጀመር።
ከዒሳ ዐሰ ኋላ የሚራመደው ሀዋሪያ ለሽፍታው የንቀት ስሜት ፊቱ ይጨፈገጉ ጀመር።
«የዚህ አይነቱ ወራዳ ከኔ ጎን ይሄዳል እንዴ!» ብሎ ወደ ፊት ቀደም አለ።
ሽፍታው ከሁለቱ ኋላ ኋላ ይከተላቸዋል። ሁለቱ ዒሳ እና ሀዋሪያው መንገዳቸውን ቀጥለዋል።
ዋሕይ መጣ።
«ለሁለቱም ንገራቸው፤ ከዚህ በፊት የሰሩትን ደምስሼዋለሁ።
ሀዋርያህ ባሳየው ንቀት ምክንያት ከዚህ በፊት የሰራው መልካም ተደምስሷል።
ሽፍታውም ባሳየው የመተናነስ ተግባር ያሳለፈውን ወንጀሎች አስደምስሷል» ብሎ በአንድ ጀምበር የአመታትን ታሪክ ቀየረ።
⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵⤵
በዚህ መልኩ ተስፋ በቆረጡ ልቦች ውስጥ የሚነፍሰውን የእዝነት መአዛ አናፍሰህ፤ በአጉል ተስፋ የሚታለሉትን እንዲህ አደብ ታስይዛለህ። ተከተል!
👍
ተስፋ የመጭው ህይወትህ ህልውና ሲሆን፤ ፍራቻ ደግሞ ተስፋህን ቅርፅ የሚያስይዝልህ ማስመርያህ ነው።
ስገዛህ አድጌ፣ ስገዛህ ባረጅም
እዝነትህን እንጂ ስራዬን አላምንም።
ፀጉሬ እስኪነፃ ረቢ ባመልክህም
በካቲማው ጉዳይ አልተማመንም
ጅምሩን እንዳሻህ ባሰኘህ አኑረኝ
ግና ስንገናኝ ለከትም አሳምረኝ።
ኢብሊስ ትዕቢቱ ከእዝነት ክልል አስወጥቶት ቁጣው የተወሰነለት ለት ጂብሪል እና ሚካኢል ያለቅሱ ጀመር።
«ይህን ያህል ለቅሶ ምን ሁናችሁ ነው ምታለቅሱት?» ብሎ ጌታህ ጠየቃቸው።
«ያ ረብ! ለኛስ ምን እንዳዘጋጀህልን አላወቅንም።ፈርተናል» አሉት።
«እንዲሁ እንደፈራችሁ ቆዩ። ተጠንቀቁ» ብሎ ድንበሯን እንዳይስቱ አስጠነቀቃቸው።
👇
ዳዉድ ዐሰ ስህተቷን ከፈፀመ በኋላ ለዘመናት ቢያለቅስም ምንም ምላሽ ባለማግኘቱ ግራ ቢገባው፦ «ጌታዬ! ለቅሶዬን እንኳ እያየህ አታዝንልኝም?» ብሎ ተንሰቀሰቀ።
«ዳዉድ ሆይ! ሀፅያትህን ረስተሃት፤ ለቅሶህን ታወሳልኛለህን!?» ብሎ ወቀሰው።
ዳዉድም ዐሰ፦«አመጼን እንዴት እረሳታለሁ! እኔ አንተ በሰጠኸኝ ዘቡር ሳዜም እኮ ወራጅ ጅረቶች ይቆማሉ፣ የንፋስ ንፍሰቶች ይሰክናሉ፣ አዕዋፍ ከበላይ ያስጠልሉኛል፣ አራዊቲ ከምኩራቤ ይመሰጣሉ።
ኢላሂ! ሰዪዲ! ምን አይነት ባይተዋርነትን ነው በኔ እና ባንተ መካከል የጋረድከው!?» ብሎ ተዋደቀ።
አላህም፦ «ያ የመታዘዝህ ውጤት ነበር፤ ይህ ደግሞ የአመፅህ ባይተዋርነት ውጤት ነው።
ዳዉድ ሆይ! አደምን ተመልከት ከፍጥረቶቼ አንዱ ነው። በእጄ ፈጥሬ መንፈሴን ነፋሁበት።
መላዕክቶቼን ለክብሩ አስጎብድጄ፣ የልቅናን ልብስ አጎናፅፌው፣ የክብርን ዘውድ ከራሱ ብደፋለት ብቻዬን ቦዘንኩ ብሎ ሀዋን ድሬለት ከጀነት አነገስኩት።
ብዙም ሳይቆይ ቢያምፀኝ እርቃኑን የተዋረደ አድርጌ ከጉርብትናዬ አባረርኩት።
ዳዉድ ሆይ! አድምጥ፤ እውነት ነው የምነግርህ።
ታዘዝከን፤ ታዘዝንህ።
ጠየቅከን ሰጠንህ
አመፅከን አዘገየንህ
ከነ አመፅህ ብትመጣም ተቀባዮችህ ነን»
👇
ሀጃጅ ቢን ዩሱፍ ከሰዒድ ኢብኑ ጁበይር ዘንድ መጥቶ፦«ጭራሽ ስቀህ እንደማታውቅ ሰማሁ፤ ምን ነው አልክ?» ብሎ ጠየቀው።
«እንዴታ! ጀሀንም ተለኩሳለች፣ ሰንሰለቶቹ ተዘርግተዋል፣ የጀሀነም ወታደሮች በተጠንቀቅ ቁመዋል። እንዴት እስቃለሁ።»
«ሀሰን! እንዴት ነህ?» ብሎ ጠየቀው አንዱ ሀሰንን።
«ደህና ነኝ» መለሰለት።
«ኑሮ እንዴት ይዞሀል?» ሌላ ጥያቄ ደገመለት።
ሀሰን ረዐ ፈገግ አለ፦ «ስለ ኑሮ እየጠየቅከኝ ነው?
የሆኑ ሰዎች መርከብ ላይ ተሳፍረው፣ ባህሩ መሀል ሲደርሱ መርከቢቱ ተሰብራ እያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ጣውላ ላይ ቢንሳፈፍ፤ ኑሮ እንዴት ያዘው ነው ሚባለው?»
«በመጥፎ ሁኔታ» አለው።
«የኔ የካቲማ ሁኔታ ከነሱ ስጋት የባሰ ነው»
ኢነ ጀሀነመ ለመውዒዱሁም አጅመዒን የምትለዋ የካፊሮች የማስጠንቀቅያ አንቀፅ በነቢ ሰለላሑ አለይሒ ወሰለም ላይ የወረደች ለት ሰልማን አል ፋሪሲይ ጭንቅላቱን በእጁ ይዞ እየጮኸ ጠፋ፣ ፈረጠጠ፣ 3 ቀን ሙሉ የደረሰበት አልታወቀም።
«ልጄ! በልጅነት እድሜህም በጉርምስና እድሜህም መልካምነትህን እንጂ ሌላ አላስተዋልኩም። ምን ተፈጥሮ ነው ሌት ተቀን እጌታህ ፊት ምታነባው?» ብላ እናት ልጇን ጠየቀች።
«እማ! ምናልባት የሆነ ወንጀል ስፈፅም አላህ አይቶኝ በልዕልናዬ እምላለሁ ይቅር አልልህም ብሎኝ ይሆናል ብዬ እኮ ነው» ሲል መለሰላት።
የሲራጥን ድልድይ ከጀርባህ ትተኸው እስክትሻገር ድረስ በትራስህ ረግተህ ልትተኛ አይገባም።
አስ - ሰሚዕ
ከአላህ ውብ ስሞች መካከል ሲሆን ትርጉሙም:- "የትኛውም ቋንቋ እና ጥሪ ሳይገድበው ድምፆችን(ድብቁንም ግልፁንም) ባጠቃላይ የሚሰማ ማለት ነው::"
👇👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/tewihd
ከአላህ ውብ ስሞች መካከል ሲሆን ትርጉሙም:- "የትኛውም ቋንቋ እና ጥሪ ሳይገድበው ድምፆችን(ድብቁንም ግልፁንም) ባጠቃላይ የሚሰማ ማለት ነው::"
👇👇👇👇👇👇
https://www.tgoop.com/tewihd
አላህ ብቻ የሚያውቃቸው የሩቅ ቁልፎች አምስት ናቸው
1ኛ.ነገ ምን እንደሚከሰት አላህ እንጅ ማንም አያውቅም
2ኛ.በማህጸን (በሽል)ውስጥ የተረገዘን አላህ እንጅ ማንም አያውቅም
3ኛ.ዝናብ መቼ እንደሚመጣ አላህ እንጅ አንድም አያውቅም
4ኛ. ማንኛዋም ነፍስ የት ቦታ ላይ እንደምትሞት አታውቅም
5ኛ.የቂያም ቀን መቼ እንደሆነ አላህ እንጅ ማንም አያውቅም …
እነዚህን እውቀቶች አላህ ብቻ የሚያውቃቸው መሆኑ ነብያችን ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም አስተምረውናል…
ምንጭ፦ [ሶሒሑል ቡኻሪ ፤ 4697 ]
https://www.tgoop.com/tewihd
1ኛ.ነገ ምን እንደሚከሰት አላህ እንጅ ማንም አያውቅም
2ኛ.በማህጸን (በሽል)ውስጥ የተረገዘን አላህ እንጅ ማንም አያውቅም
3ኛ.ዝናብ መቼ እንደሚመጣ አላህ እንጅ አንድም አያውቅም
4ኛ. ማንኛዋም ነፍስ የት ቦታ ላይ እንደምትሞት አታውቅም
5ኛ.የቂያም ቀን መቼ እንደሆነ አላህ እንጅ ማንም አያውቅም …
እነዚህን እውቀቶች አላህ ብቻ የሚያውቃቸው መሆኑ ነብያችን ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም አስተምረውናል…
ምንጭ፦ [ሶሒሑል ቡኻሪ ፤ 4697 ]
https://www.tgoop.com/tewihd
Telegram
ኢስላም
ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው።
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
⭕️ በሰዎች ዘንድ ያለህ እውቅና ምንም ያህል ቢልቅ በሚወዱህ ሰዎች መቀበርህ አይቀርም
⭕️ በሰዎች ዘንድ ደረጃህ ምንም ያህል ከፍ ያለ ቢሆን በሚያደንቁህና በሚወዱህ ሰዎች ዘንድ መረሳትህ አይቀርም።
ስለዚህም በህይዎትህ ውስጥ በየእለቱ «መልካም ፋናን በመልካም ስራህ አስቀምጥ»!!!!
💚
https://www.tgoop.com/tewihd
⭕️ በሰዎች ዘንድ ደረጃህ ምንም ያህል ከፍ ያለ ቢሆን በሚያደንቁህና በሚወዱህ ሰዎች ዘንድ መረሳትህ አይቀርም።
ስለዚህም በህይዎትህ ውስጥ በየእለቱ «መልካም ፋናን በመልካም ስራህ አስቀምጥ»!!!!
💚
https://www.tgoop.com/tewihd
Telegram
ኢስላም
ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው።
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
💎እዲሁም የኡለማዎች አጫጭር ፈትዋዎች ይለቀቁበታል إن شاء الله
የቡኻሪ ሙሉ ስም ማን ይባላል?
Anonymous Quiz
70%
ሙሃመድ ኢብኑ ኢስማኤል
9%
ሙሃመድ ቢን ኢሳ
13%
አህመድ ቢን ሹዓይብ
9%
ሙሃመድ ቢን ኢድሪስ
ማብራሪያ፡‐
⒈ተማኢም “ሂርዝ” ከዓይነ ጥላ ለመጠበቅ ከልጆች አንገት ላይ የሚንጠለጠል ነው። “የቁርአን አንቀጾች የተጻፉበት ከሆነ ይፈቀዳል፡፡” ይላሉ ከሠለፎች ከፊሎቹ። ሌሎቹ ደግሞ ኢብን መስዑድን ጨምሮ መንገድ መክፈቱን አልወደዱትም። ሐራም እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡
⒉“አዛኢም” በመባልም ይታወቃል ሩቃ። ሽርክ ያልሆነ እንዳለው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ)፡- “ለአይነ ጥላና ለህመም (ትኩሳት/ንዳድ) ይፈቀዳል” ሲሉ ገልፀዋል፡፡
⒊“ቲወላህ” መስተፋቅር ነው። የባልና ሚስትን ፍቅር ይጨምራል ተብሎ ይታመናል በአድራጊዎች ዘንድ::
ምንጭ፡‐ ኪታቡ ተውሒድ ሸይኽ ሙሀመድ አብዱልወሃብ ረሒመሁላህ
ጆይን፡‐ https://www.tgoop.com/tewihd
⒈ተማኢም “ሂርዝ” ከዓይነ ጥላ ለመጠበቅ ከልጆች አንገት ላይ የሚንጠለጠል ነው። “የቁርአን አንቀጾች የተጻፉበት ከሆነ ይፈቀዳል፡፡” ይላሉ ከሠለፎች ከፊሎቹ። ሌሎቹ ደግሞ ኢብን መስዑድን ጨምሮ መንገድ መክፈቱን አልወደዱትም። ሐራም እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡
⒉“አዛኢም” በመባልም ይታወቃል ሩቃ። ሽርክ ያልሆነ እንዳለው የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ)፡- “ለአይነ ጥላና ለህመም (ትኩሳት/ንዳድ) ይፈቀዳል” ሲሉ ገልፀዋል፡፡
⒊“ቲወላህ” መስተፋቅር ነው። የባልና ሚስትን ፍቅር ይጨምራል ተብሎ ይታመናል በአድራጊዎች ዘንድ::
ምንጭ፡‐ ኪታቡ ተውሒድ ሸይኽ ሙሀመድ አብዱልወሃብ ረሒመሁላህ
ጆይን፡‐ https://www.tgoop.com/tewihd