👍1
Forwarded from Friends Book Club(ፍመክ)
ማስታወሻ!
10ኛው የደም ልገሳ
የፊታችን ቅዳሜ(ጥቅምት 3) ከ8:00 ጀምሮ በብሔራዊ ደም ባንክ ግቢ(ስታዲየም) አስረኛ ዙር የደም ልገሳ እና ክፍት መድረክ ይኖረናል። ይህ መድረክ ማንኛውም የሥነጥበብ ሥራ ያለው ሰው ሥራውን የሚያቀርብበት እና ከአባላት ሀሳብና አስተያየት የሚቀበልበት መድረክ ነው።
በሰዓት እንገናኝ!
ፍመክ
አ.አ
2016 ዓ.ም
10ኛው የደም ልገሳ
የፊታችን ቅዳሜ(ጥቅምት 3) ከ8:00 ጀምሮ በብሔራዊ ደም ባንክ ግቢ(ስታዲየም) አስረኛ ዙር የደም ልገሳ እና ክፍት መድረክ ይኖረናል። ይህ መድረክ ማንኛውም የሥነጥበብ ሥራ ያለው ሰው ሥራውን የሚያቀርብበት እና ከአባላት ሀሳብና አስተያየት የሚቀበልበት መድረክ ነው።
በሰዓት እንገናኝ!
ፍመክ
አ.አ
2016 ዓ.ም