Telegram Web
ለድሆች መጽውቱ

"እውነተኛ ሐሴት ትፈልጋላችሁን? እንግዲያውስ ለድሆች መጽውቱ፤ ክርስቶስን ወደ ቤታችሁ ጥሩት ይህን ስታደርጉ ማዕዱ ቢነሳም ሐሴቱ አይነሳም ይቀጥላል እንጂ።

           [ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ]

@Yahiwenesei
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሐምሌ 19/2016 ዓ/ም ጪጩ ገብርኤል አይቀርም
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
+++ ሠርካችሁን(አመሻሹን )ማለዳ የሚያደርግ ጌታ አለ +++

በብዙ ነገሮች ባለ ድል አይደለሁም ፣ ውጥኔ አልተሳካልኝም ፣ ምኞቴ ምኞት ሆኖ ቀረ፣ የበዪ ተመልካች ነኝ ፤ የዕድሜዬ አስኳል፣ የሥራው ጊዜ አለፈ ካላችሁ ፣ ፀሐይን በገባዖን ሰማይ ያቆመ፣ ሠርካችሁን ማለዳ የሚያደርግ ጌታ አለ! ማንም እንዳይቋቋመን አድርጎ የብረት አጥር ይሆንልናል።

👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
🌻 በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል🌻
(መዝሙረ ዳዊት 65:11)

ተመግበን የኖርነው በቸርነቱ ነው። የተደገፍንባቸው ሁሉ ተሰብረው ገሚሶቹም እንደሸምበቆ ወግተውን ያልወደቅነው በቸርነቱ ነው። የሚዝቱብን በዝተው ያልጠፋነው በቸርነቱ ነው። "አለቀለት/ላት/" እየተባልን እንደገና አዲስ የሆነው በቸርነቱ ነው። ያለ ቀልባችን ሁነን ስንበርና ስንዋከብ አደጋውን ያለፍነው በቸርነቱ ነው።
በረሃብ ዘመን በልተን ያደርነው በቸርነቱ ነው። ተምረን የተመረቅነው፣ ነግደን ያተረፍነው፣ ተናግረን የተሰማነው ፣አግብተን የወለድነው ፣ ወልደንም የሳምነው፣ አርሰን የሰበሰብነው ፣በፊቱ ለአገልግሎት የቆምነው በቸርነቱ ነው። ጊዜአችንን በኃጢአትና በበደል ጭርስ አድርገን ደግሞ እንደገና ለንስሃ ዘመን የተቀዳጀነው በቸርነቱ ነው።
ለዚህ ያደረሰን ቸር አምላካችን እግዚአብሔር እናመሰግነዋለን🙏🙏🙏 !!!
እንኳን አደረሳችሁ🙏🌻😍 !!!
👇👇👇👇👇👇
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
@Yahiwenesei
#የተዓምረኛው የጪጩ ደ/ኃ/ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ታሪክ በአጭር በአጭሩ
#ክፍል _፩
+++ #ጽንሰተ_ሀሳብ - #የሀሳብ_መጸነስ +++

#ታሪኩ የሚጀምረው በ1886 ዓ/ም ነው። ከዚያ በፊት በጪጩ ፣ ዲላና አካባቢው ላይ ቤተክርስቲያን ስላልነበር በጪጩ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖች ከምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን ለመሳተፍ ይቸገሩ ነበር ። ማለትም ሰው ሲወለድ ክርስትና የሚያስነሱበት ፣ ሲሞትም የሚቀብሩበት ቤ/ክ በቅርበት አልነበረምና ፣
#እነኚህንና እንደ ተክሊል ፣ ንስሃ ፣ ስጋወደሙን ለሌሎችንም መንፈሳዊ አገልግሎቶች ለማግኘት እንዳሁኑ ዘመናዊ ተሽከርካሪ የለምና በበቅሎ ፣ በፈረስ ካልሆነም በእግር እሩቅ ቦታ መጓዝ ግዳቸው ነበር።
#በ1882 ዓ/ም ቡሌ ስላሴ ሲተከል ጥቂት ርቀቱን ቢቀንስላቸውም ግን ከ3 እና 4 ሰዓት በላይ መጓዙ አልቀረላቸውም ነበር።
#ይህ ችግር ያንገፈገፋቸው በወቅቱ የነበሩት የአካባቢው ታላላቅ ሰዎች እርስ በእርስ በጪጩ አካባቢ ቤተክርስቲያን ስለማነጽና ታቦት የማምጣት ሀሳብ ያስቡ ፣ ይመክሩ ጀመር .....ይቀጥላል .....
#የዚህ ተዓምረኛ ስፍራ ታሪክ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር ስለምታደርጉ አብሳሪው መልዓክ የጸሎታችሁን መልስ ያብስራችሁ !!!
@Yahiwenesei
#የተዓምረኛው የጪጩ ደ/ኃ/ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ታሪክ በአጭር በአጭሩ
#ክፍል _፩
+++ #ጽንሰተ_ሀሳብ - #የሀሳብ_መጸነስ +++

#ታሪኩ የሚጀምረው በ1886 ዓ/ም ነው። ከዚያ በፊት በጪጩ ፣ ዲላና አካባቢው ላይ ቤተክርስቲያን ስላልነበር በጪጩ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ኦርቶዶክሳዊያን ክርስቲያኖች ከምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን ለመሳተፍ ይቸገሩ ነበር ። ማለትም ሰው ሲወለድ ክርስትና የሚያስነሱበት ፣ ሲሞትም የሚቀብሩበት ቤ/ክ በቅርበት አልነበረምና ፣
#እነኚህንና እንደ ተክሊል ፣ ንስሃ ፣ ስጋወደሙን ለሌሎችንም መንፈሳዊ አገልግሎቶች ለማግኘት እንዳሁኑ ዘመናዊ ተሽከርካሪ የለምና በበቅሎ ፣ በፈረስ ካልሆነም በእግር እሩቅ ቦታ መጓዝ ግዳቸው ነበር።
#በ1882 ዓ/ም ቡሌ ስላሴ ሲተከል ጥቂት ርቀቱን ቢቀንስላቸውም ግን ከ3 እና 4 ሰዓት በላይ መጓዙ አልቀረላቸውም ነበር።
#ይህ ችግር ያንገፈገፋቸው በወቅቱ የነበሩት የአካባቢው ታላላቅ ሰዎች እርስ በእርስ በጪጩ አካባቢ ቤተክርስቲያን ስለማነጽና ታቦት የማምጣት ሀሳብ ያስቡ ፣ ይመክሩ ጀመር .....ይቀጥላል .....
#የዚህ ተዓምረኛ ስፍራ ታሪክ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር ስለምታደርጉ አብሳሪው መልዓክ የጸሎታችሁን መልስ ያብስራችሁ !!!
@Yahiwenesei
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
                   መልካም ዕድል!!!

https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
https://www.tgoop.com/addlist/kAVvN-thJG44YzA0
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
                   መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes

https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
                   መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes

https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
                   መልካም ዕድል!!!
𝚆𝚊𝚟𝚎 👉 @Beni_tes

https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
https://www.tgoop.com/addlist/A7U6XVGLALJlNjI0
2025/07/09 04:38:51
Back to Top
HTML Embed Code: