Warning: Undefined array key 0 in /var/www/tgoop/function.php on line 65

Warning: Trying to access array offset on value of type null in /var/www/tgoop/function.php on line 65
- Telegram Web
Telegram Web
ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ዑሰይሚን እንድህ ይላሉ:ለሚስት ይገባታል ባሏን ለሁለተኛዋ ሚስቱ በመኽር ገንዘብ ልትረዳው

https://www.tgoop.com/abuabdillahjemal
የህያ ኢብኑ ሙዓዝ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ይላል:የአላህን ድንበር ሳይጠብቅ አላህን እወዳለሁ ብሎ የሚሞግት እውነተኛ አይደለም።
https://www.tgoop.com/abuabdillahjemal
ታላቁ አሊም ኢብኑ ኡሰይሚን እንድህ ይላሉ:ሚስት ባሏን የምትወደው መሆኗ አላህ በባል ላይ ከዋላቸው ውለታዎች ነው ብዬ አምናለሁ።

https://www.tgoop.com/abuabdillahjemal
ሸይኽ ሙሀመድ ኢብኑ አብዱል ወሓብ  ረሒመሁላህ እንድህ ይላሉ: ዱኒያ ጠፊ ነች አዕምሮ ያለው ሰው ጀነትን እና ጀሀነምን ሊረሳ አይገባውም።”
[አል መጅሙዕ25/6] 


መቀላቀል ከፈለጉ👇
https://www.tgoop.com/Abulabashsen
https://www.tgoop.com/Abulabashsen
#انتصروا_للامام_الالباني

كتب و مؤلفات الشيخ الإمام محمد ناصر الدين  الالباني رحمه الله  التي ملأت الدنيا علما .

١_سلسلسة الأحاديث الصحيحة - 7 مجلدات
٢_سلسلسة الأحاديث الضعيفة - 14 مجلدد
٣_ضعيف الترغيب والترهيب - 2 مجلد
٤_صحيح الأدب المفرد
٥_ضعيف الأدب المفرد
٦_ضعيف سنن أبي داود
٧_صحيح سنن الترمذي - 3 مجلدات
٨_ضعيف سنن الترمذي
٩_صحيح سنن ابن ماجه - 3 مجلدات
١٠_ضعيف سنن ابن ماجه
١١_صحيح سنن النسائي - 3 مجلدات
١٢_ضعيف سنن النسائي
١٣_كتاب السنة
١٤_صحيح الجامع الصغير وزيادته
٢٥_ضعيف الجامع الصغير وزيادته
١٦_مشكاة المصابيح
١٧_رياض الصالحين
١٨_إرواء الغليل في تخريج أحاديث منار السبيل - 8 مجلدات
١٩_رفع الأستار لإبطال أدلة القائلين بفناء النار
٢٠_غاية المرام في تخريج أحاديث الحلال والحرام
٢١_إصلاح المساجد من البدع والعوائد
٢٢_تخريج أحاديث مشكلة الفقر وكيف عالجها الإسلام
٢٣_حقوق النساء في الإسلام وحظهن من الإصلاح المحمدي العام
٢٤_صفة الفتوى المفتي والمستفتي
٢٥_تخريج أحاديث فضائل الشام ودمشق
٢٦_كلمة الإخلاص وتحقيق معناها
٢٧_اقتضاء العلم العمل ط المعارف
٢٨_اقتضاء العلم العمل ط المكتب الاسلامي
٢٩_الإيمان ط المكتب الاسلامي
٣٠_الإيمان ط المعارف
٣١_أداء ما وجب من بيان وضع الوضّاعين في رجب
٣٢_بداية السول في تفضيل الرسول
٣٣_مساجلة علمية بين الامامين الجليلين العز بن عبد السلام ٣٤_وابن الصلاح حول صلاة الرغائب
٣٥_الثمر المستطاب في فقه السنة والكتاب
٣٦_فضل الصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم
٣٧_التوحيد أولا يا دعاة الإسلام
٣٨_تحذير الساجد من اتخاذ القبور مساجد ط المكتب الإسلامي
٣٩_تحذير الساجد من اتخاذ القبور مساجد ط المعارف
٤٠_الأجوبة النافعة عن أسئلة لجنة مسجد الجامعة
٤١_الحديث حجه بنفسه في العقائد والأحكام
٤٢_تلخيص صفة صلاة النبي صلى الله عليه وسلم
٤٣_خطبة الحاجة التي كان رسول الله صلى الله عليه وسلم ٤٤_يعلمها أصحابه ط المعارف
٤٥_خطبة الحاجة ط المكتب الإسلامي
٤٦_صلاة التراويح
٤٧_كيف يجب علينا أن نحفظ القرآن الكريم
٤٨_فتنة التكفير
٤٩_سؤال وجواب حول فقه الواقع
٥٠_قيام رمضان
٥١_مناسك الحج والعمرة في الكتاب والسنة وآثار السلف وسرد ما ألحق الناس بها من بدع
٥٢_مختصر الشمائل المحمدية
٥٣_منزلة السنة في الإسلام وبيان أنه لا يستغنى عنها بالقرآن
٥٤_تصحيح حديث إفطار الصائم قبل سفره بعد الفجر والرد على من ضعفه
٥٥_نصب المجانيق لنسف قصة الغرانيق
٥٦_المسح على الجوربين
٥٧_صلاة العيدين في المصلى خارج البلد هي السنة
٥٨_الرد المفحم
٥٩_شرح العقيدة الطحاوية ط المكتب الإسلامي
٦٠_شرح العقيدة الطحاوية ط الفكر العربي
٦١_مختصر العلو للعلي الغفار
٦٢_الإسراء والمعراج
٦٣_تحريم آلات الطرب
٦٤_حجة النبي صلى الله عليه وسلم كما رواها عنه
٦٥_قصة المسيح الدجال ونزول عيسى عليه السلام وقتله إياه على سياق رواية أبي أمامة
٦٦_آداب الزفاف في السنة المطهرة
٦٧_التوسل أنواعه وأحكامه
٦٨_جلباب المرأة المسلمة
٦٩_تلخيص أحكام الجنائز ط المكتبة الاسلامية
٧٠_تلخيص أحكام الجنائز ط المكتبة الاسلامية
٧١_تمام المنة في التعليق على فقه السنة
٧٢_أصل صفة صلاة النبي صلى الله عليه وسلم من التكبير إلى التسليم كأنك تراها
٧٣_التعليقات الحسان على صحيح ابن حبان - 12 مجلد
٧٤_وجوب الأخذ بحديث الآحاد في العقيدة والرد على شبه المخالفين
٧٥_كشف النقاب عما في كتاب أبي غدة من الأباطيل والإفتراءات
٧٦_كتاب الإيمان لابن ابي شيبة
٧٧_مختصر صحيح الإمام البخاري - 4 مجلدات
٧٨_مختصر صحيح الإمام مسلم ط المكتب الاسلامي
٧٩_حقيقة الصيام
٨٠_المسند وبهامشه المنتخب من كنز العمال - محتوى بأسماء الصحابة
٨١_نقد نصوص حديثية في الثقافة العامة
٨٢_صحيح ابن خزيمة - ٤ مجلدات
٨٣_التعليقات الرضية على الروضة الندية ٣مجلدات
٨٤_التنكيل بما في تأنيب الكوثري من الأباطيل
٨٥_الذب الأحمد عن مسند الأمام أحمد
٨٦_ازاله الدهش و الوله عن المتحير في صحه حديث "ماء زمزم لما شرب له
٨٧_صفة صلاة النبي صلى الله عليه وسلم لصلاة الكسوف
٨٨_حكم تارك الصلاة
٨٩_ضعيف موراد الظمآن إلى زوائد بن حبان
٩٠_صحيح موارد الظمآن - 2 مجلد
٩١_صحيح الكلم الطيب ط المكتب الاسلامي
٩٢_صحيح الكلم الطيب ط المعارف
٩٣_التصفية والتربية وحاجة المسلمين إليهما
٩٤_النصيحة بالتحذير من تخريب ابن عبد المنان لكتب الأئمة الرجيحة وتضعيفه لمئات الأحاديث الصحيحة
٩٥_العقود لشيخ الاسلام بن تيمية
٩٦_فهرس مخطوطات دار الكتب الظاهرية المنتخب من مخطوطات الحديث
٩٧_القائد إلى تصحيح العقائد
٩٨_سبل السلام شرح بلوغ المرام - 4 مجلدات
٩٩_الباعث الحثيث شرح اختصار علوم الحديث
١٠٠_من كنوز السنة - رسائل أربع
١٠١_الرد على التعقب الحثيث للحبشي
١٠٢_الاحاديث الضعيفة والقوية
١٠٣_هداية الرواة إلى تخريج أحدايث المصابيح والمشكاة ٦ مجلدات
١٠٤_العقيدة الطحاوية شرح وتعليق
١٠٥_الفهارس العامة لصحيح وضعيف سنن أبي داود للألباني

https://www.tgoop.com/abuabdillahjemal
كل إنسان يُفتي بغير علم فإنه ظالم لنفسه وظالم لإخوانه ولا يوفق للصواب لأن الله تعالى قال(إن الله لا يهدي القوم الظالمين)
نور على الدرب 12/35
ابن عثيمين
ያለ ዕውቀት ፈትዋ የሚሰጥ ሰው ሁሉ እራሱንም ወንድሙንም በዳይ ነው ትክክለኛውንም አይወፈቅም። ምክኒያቱም አላህ እንድህ ይላል በዳይ የሆኑ ሰወችን አሏህ አይመራቸውም ።

http://www.tgoop.com/Abulabashsen
http://www.tgoop.com/Abulabashsen
🔖ምላስ ማለት አጥንት የለለው አካል ሲሆን ነገር ግን አጥንትን የመስበር አቅም ያለው አደገኛ አካል ነው

ውዱ ነብያችንصلى الله عليه وسلم እንዲህ አሉ ምላሱን እና ብልቱን የጠበቀልኝ ሰው እኔ ጀነትን ዋስ እሆነዋለሁ አሉ ( ቡኻሪ)
ካልተጠነቀቅን በስተቀር የምላስ ጣጣ ዱንያንም አኼራንም ያሳጠናል አቡ ሁረይራ ባስተላለፉት ሀድስ ስለ አንድ በኒ አስራኢል ታሪክ ሲናገሩ ነፍሴ በእጁ በሆነው ጌታ እምላለሁ አንድትን ከሊማ በመናገሩ አኼራውንም ዱንያውንም አጣ ይላሉ
ብቻ ምላስ ከሚያመጣው ጣጣ አንጠንቀቅ

አሏሁ አዕለም

www.tgoop.com/Abulabashsen
የ “ዘመን መለወጫ” ኮተቶች
~
ኢትዮጵያ በምትከተለው ክርስቲያናዊው የዘመን አቆጣጠር መሰረት አዲስ አመት ሊገባ የያዝነው አመት እየተጠናቀቀ ነው። ታዲያ ይህን ክስተት ተከትሎ የሚፈፀሙ ከሃይማኖትችን ጋር የማይሄዱ በርካታ ጥፋቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ
1. ቀዳሚው ድግምትና ጥንቆላ ነው፡፡ በሃገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ነሀሴ ሊጠናቀቅ ሲል በየጠንቋዩ ቤት የሚልከሰከሱት እጅግ ብዙ ናቸው። ከዚያም አምስቱ ወይም ስድስቱ የጳጉሜ ቀናት መንገዶች በድግምት ስራዎች ይሞላሉ። በነዚህ ቀናት ማልዶ የወጣ ሰው እንዲራመዳቸው ታስቦ በጎረቤት መተላለፊያ እና ህዝብ በሚያዘወትራቸው መንገዶች ላይ ፍየሎች፣ ዶሮዎች፣ ድመቶች፣ ጥንቸሎች ወዘተ ታርደው ይጣላሉ። በደም የተነከሩ ሳንቲሞች፣ ብሮች፣ ጌጣ-ጌጦች፣ የተለያዩ ቁሳቁሶች እዚህም እዚያም ወድቀው ይታያሉ። ጥንቆላና ድግምት:-

* ከኢስላም የሚያስወጡ ከባባድ ወንጀሎች ናቸው፡፡
وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَى مُلْكِ سُلَيْمَانَ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ
“በሱለይማን ዘመነ-መንግስት ሸይጧኖች የሚያነቡትንም (ድግምት) ተከተሉ። ሱለይማን ግን አልካደም (ድግምተኛ አልነበረምና።) ግና ሸይጧኖች ሰዎችን ድግምት የሚያስተምሩ ሲሆኑ ካዱ።” [በቀራህ፡ 102]
ነብዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ በሚናገረው ያመነ፣ በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል።} [አሶሒሐህ፡ 3387]

* ደጋሚዎችና ከነሱ ዘንድ የሚመላለሱ ሰዎች መቼም ቢሆን ስኬት የላቸውም። ጌታችን እንዲህ ይላል፡- “ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም።” [ጦሃ፡ 69]

* ደጋሚዎች የሰዎችን ገንዘብ በማታለል የሚበዘብዙ መዥገሮች ናቸው። ገንዘቡን ለነሱ የሚሰጥ አካልም አላህ ፊት ተጠያቂ ነው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- {የኣደም ልጅ በቂያማህ ቀን አምስት ነገሮችን ሳይጠየቅ እግሮቹ አይንቀሳቀሱም። እድሜውን በምን እንዳጠፋው፤ ወጣትነቱን በምን እንደጨረሰው፤ ገንዘቡን ከየት እንዳመጣው፤ እንዲሁም በምን እንዳወጣው፤ ባወቀው ምን እንደሰራ።} [አሶሒሐህ፡ 946]

* ደጋሚዎች የነገር ቋቶች የማህበራዊ ህይወት ጠንቆች ናቸው። የተቸገረ ደንበኛቸው መፍተሄ ፈልጎ ሲመጣባቸው በብዛት የችግሩ መንስኤ የሆነው ወይ ጎረቤቱ፣ ወይ ዘመዱ ወይ ደግሞ የቤተሰቡ አባል እንደሆነ በመጠቆም ሰዎች ውስጣቸው እንዲሻክር አለመተማመን እንዲነግስ ያደርጋሉ። በድግምቶቹ ምክንያት የጤና መጓደል፣ የትዳር መፍረስ፣ የዝምድና መቆራረጥ፣ የጎረቤቶች በጎሪጥ መተያየት አልፎም ደም የሚያቃባ ግጭት እንዲከሰት ሁሉ ሰበብ ሊሆኑ ይችላሉ።

* ጠንቋይና ደጋሚ ዘንድ የሚሄድ ሰው የተነገረውን ባያምን እንኳን ከባድ ቅጣት ይከተለዋል። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡- {ጠንቋይ ዘንድ ሄዶ ስለሆነ ነገር የጠየቀው የአርባ ቀን ሶላቱ ተቀባይነት የለውም።} [ሙስሊም፡ 5957]

2. ሌላው በ “ዘመን መለወጫ” አካባቢ የሚፈፀመው ጥፋት በአንዳንድ አካባቢ ያለው ጳጉሜን ተከትሎ ለዱዓህ መሰባሰብ ነው። እነዚህ አካላት የጳጉሜ ዱዓህ “መቅቡል ነው” (ተቀባይነት ያለው ነው) በማለት ነው ወቅቱን በዱዓእ የሚያሳልፏት። በጣም የሚገርመው ለዱዓህ የሚጥጠሩት እስልምናን ያውቃሉ ሰዎችን ያስተምራሉ የሚባሉት ሰዎች መሆናቸው ነው። ነብዩ ﷺ “አላህ እውቀትን ከባሪያዎቹ መንጠቅን አይነጥቅም። ይልቁንም ዑለማዎችን በመውሰድ (በመግደል) እውቀትን ይወስዳል። ከዚያም ዓሊም እስከማይቀር ድረስ። በዚያኔ ሰዎች መሀይማንን መሪዎች አድርገው ይይዛሉ። ሲጠየቁም ያለ እውቀት ፈትዋ ይሰጣሉ። በዚህም ይጠማሉ፣ ያጠማሉም” ማለታቸው ምንኛ የሚደንቅ ሐቅ ነው?! ዲን ያስተምራሉ ተብለው የሚታሰቡት አካላት ክርስቲያናዊ አቆጣጠርን መሰረት ያደረገ ዒባዳህ እየፈፀሙ ሰዎችን ወደ ጥፋት ሲወስዱ በገሃድ ይታያሉ።

3. ሌላኛው የ “ዘመን መለወጫን” ተከትሎ የሚፈፀመው ጥፋት መስከረም አንድን ወይም እንቁጣጣሽን ማክበር ነው። አቆጣጠሩ ሀገራዊ እንጂ እምነታዊ መሰረት እንደሌለው ሊያሳምኑ በከንቱ የሚዳክሩ ሰዎች አሉ። ነገሩ ሲበዛ ግልፅ ከመሆኑ ጋር በዚህ ላይ የሚሸወድ መኖሩ እጅጉን የሚደንቅ ነው። ብቻ ለማንም እንደማይሰወር ባስብም ለማስታወስ ያክል:-

* አቆጣጠሩ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው በሚሲዮናውያን መሆኑ፣
* አመቱ ሲፃፍ መጨረሻ ላይ “ዓመተ ምህረት” መባሉ፣
* የነብዩ ዒሳን (ሰላም በሳቸው ላይ ይስፈንና) መወለድ መሰረት ያደረገ እንደሆነ መሞገታቸው
* እንዲሁም ይበልጥ ለማረጋገጥ የ “ዘመን መለወጫ” ወቅት ላይ ለምሳሌ “እንኳን ከዘመነ ማቲዎስ ወደ ዘመነ ማርቆስ፣ ከዘመነ ሉቃስ ወደ ዘመነ ዮሐንስ፣ ... አደረሳችሁ” ማለታቸው አቆጣጠሩና በአሉ ሃይማኖታዊ መሆናቸውን አጉልተው የሚያሳዩ ነጥቦች ናቸው፡፡ ይህንን ስንል የሚደብራቸው ክርስቲያኖች አሉ። እኛኮ ዒድን አብራችሁን ካላከበራችሁ አላልንም። ሰው እንዴት የኔን እምነት ካልተከተላችሁ ብሎ ሌሎችን በአክራሪነት ይፈርጃል?!
የእምነታችንን ጉዳይ ለኛ ብትተውልን። እምነታችን ሌሎች ህዝቦች በሚልለዩባቸው እምነቶች፣ ባህሎችና ልማዶች መመሳሰልን አይፈቅድም። ነብያችን ﷺ “በሰዎች የተመሳሰለ ከነሱው ነው” ብለዋል።
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 26/2007)
የቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
መውሊድ
Daru tewhid
የመውሊድ ማምታቻ ሹብሀዎች ....?

ሙብተዲዕ ማለት አይጥ ማለት  ነዉ!

🎙በኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ

www.tgoop.com/Darutewhide
ወገኔ ሆይ! አሕመድን መሆን ቢያቅትህ አቡል ሀይሠምን መሆን አያቅትህ!
~
የኢማሙ አሕመድ ልጅ የሆኑት ዐብደላህ እንዲህ ይላሉ:–
አባቴን ብዙ ጊዜ "አላህ ሆይ! እባክህን አቡል ሀይሠምን ማረው" ሲሉ እሰማቸው ነበር።
"አባቴ ሆይ! አቡል ሀይሠም ማነው?" ስላቸው እንዲህ አሉኝ:– "አንድ ከዘላኖች የሆነ ሰው ነው። ፊቱን አላየሁትም። ከተገረፍኩበት ቀን ቀድሞ በነበረው ሌሊት በጠባብ ጨለማ ክፍል ውስጥ አስገቡኝ። የሆነ ሰው በእጁ ነረተኝና "አህመድ ብኑ ሐንበል ነህ አንተ?" አለኝ።
"አዎ" አልኩት።
"ታውቀኛለህ?" አለኝ።
"አይ" አልኩት።
"እኔ ሌባው፣ አስካሪ መጠጥ ጠጪው፣ ሽፍታው አቡል ሀይሠም ነኝ። በተለያየ ጊዜ 18 ሺ አለንጋ እንደተገረፍኩ ከአሚረል ሙእሚኒን መዝገብ ላይ ተመዝግቧል። እኔ በሸይጧን መንገድ ላይ ሆኜ ይህን ሁሉ ችያለሁ። ስለዚህ አሕመድ አንተ በአላህ መንገድ ላይ ነህና ታገስ!" አለኝ።

·
አስረውኝ ግርፋቱ በተጀመረ ጊዜ አለንጋው ጀርባየ ላይ ባረፈ ቁጥር የአቡል ሀይሠምን ንግግር እያስታወስኩ ለራሴ፡ "አሕመድ ሆይ! በአላህ መንገድ ላይ ታገስ!" እለው ነበር።

እና ወዳጄ!
★ (አሕመድ) ኢብን ሐንበል መሆን ካልቻልክ አቡል ሀይሠምን ሁን!
★ ጥፋት ላይ የሰመጥክ ብትሆን እንኳን ሐቅን ውደድ!
★ ወንጀል ላይ የተነከርክ ብትሆን እንኳን ለጌታቸው ታዛዥ የሆኑትን ውደድ!
★ ሸይጧን የፈለገ ካንተ ቢያገኝ ለአላህ የሚሆን ቦታ ይኑርህ!

[መናቂቡል ኢማም አሕመድ፡ 450–451]
[አሶፍዋ: 1/485]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
2024/09/27 12:26:15
Back to Top
HTML Embed Code: