የየካቲት 4 ዕለቱ ወንጌል ንባብ!
ብዙ ሕዝብም በተሰበሰቡ ጊዜ እንዲህ ይል ጀመር። ይህ ትውልድ ክፉ ነው፤ ምልክት ይፈልጋል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።ዮናስ ለነነዌ ሰዎች ምልክት እንደ ሆናቸው፥ እንዲሁ ደግሞ የሰው ልጅ ለዚህ ትውልድ ምልክት ይሆናል።ንግሥተ አዜብ በፍርድ ከዚህ ትውልድ ሰዎች ጋር ተነሥታ ትፈርድባቸዋለች👩⚖️፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፥ እነሆም፥ ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ። የነነዌ ሰዎች በፍርድ ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፥ እነሆም፥ ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ። መብራትንም አብርቶ በስውር ወይም በእንቅብ በታች የሚያኖረው የለም፥ የሚገቡ ሰዎች ብርሃኑን እንዲያዩ በመቅረዝ🕯 ላይ ያኖረዋል እንጂ።
የሉቃስ ወንጌል 11:29-33
ብዙ ሕዝብም በተሰበሰቡ ጊዜ እንዲህ ይል ጀመር። ይህ ትውልድ ክፉ ነው፤ ምልክት ይፈልጋል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።ዮናስ ለነነዌ ሰዎች ምልክት እንደ ሆናቸው፥ እንዲሁ ደግሞ የሰው ልጅ ለዚህ ትውልድ ምልክት ይሆናል።ንግሥተ አዜብ በፍርድ ከዚህ ትውልድ ሰዎች ጋር ተነሥታ ትፈርድባቸዋለች👩⚖️፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፥ እነሆም፥ ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ። የነነዌ ሰዎች በፍርድ ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፥ እነሆም፥ ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ። መብራትንም አብርቶ በስውር ወይም በእንቅብ በታች የሚያኖረው የለም፥ የሚገቡ ሰዎች ብርሃኑን እንዲያዩ በመቅረዝ🕯 ላይ ያኖረዋል እንጂ።
የሉቃስ ወንጌል 11:29-33
'"ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትእዛዝ ነው። ➾ ሰው በልቡናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ። "'
ስርዓተ ቅዳሴ
➾አንዳንዴ በሰዎች ተቀይማችኹ ልክ ቅዳሴ ገብታችኹ ስትሰሙት 🤲 ... ከዛ ትውት ቅያሜያችኹን ተፈውሳችሁ ወደ ቤታችኹ
ስርዓተ ቅዳሴ
➾አንዳንዴ በሰዎች ተቀይማችኹ ልክ ቅዳሴ ገብታችኹ ስትሰሙት 🤲 ... ከዛ ትውት ቅያሜያችኹን ተፈውሳችሁ ወደ ቤታችኹ
“በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።”
መዝ 18፥6
መዝ 18፥6
" እግዚኦ ኢትጸመመኒ ስእለትየ።
እስመ 'አፈ ዐማፂ'፥ 'ወአፈ ኃጥእ' አብቀዉ ላዕሌየ።
ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዐመፃ። "
መዝ ፻፰ ÷ ፩
አቤቱ ባርያህን ቸል አትበል🤲
እስመ 'አፈ ዐማፂ'፥ 'ወአፈ ኃጥእ' አብቀዉ ላዕሌየ።
ወነበቡ ላዕሌየ በልሳነ ዐመፃ። "
መዝ ፻፰ ÷ ፩
አቤቱ ባርያህን ቸል አትበል🤲
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
▸◂ " ጌታዬ አምላኬ #ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ #የውስጤን የሚረዳልኝ እንዳንተ ያለ ማንንም አላገኝም፤ ከአንተ ጋር ስሆን ብቻ ደህንነት ስለሚሰማኝ ለአንተ ለአምላኬ ልቤን ከፍቼ #ምስጢሬን አዋይሃለሁ።
▸◂ ቃልህን የምሰማ ነገር ግን የማላስተውል #ደካማ ነኝና፣ ናፍቆቴን ቢገልፅልኝ እንባዬን በፊትህ አፈሰዋለሁ😭። ልቤን ከሚያጸናውና በሃይሉ ከሚደግፈኝ ጋር እንደሆንኩ አውቃለሁና ከአንተ ጋር #ብቻ ስሆን ብቸኝነት አይሰማኝም። ያለ አንተ ግን #ባዶነቴ ያስጨንቀኛል።
▸◂ ከእኔ ጋር የሆንክ አማኑኤል አምላኬ ሆይ #ነፍሴ ከዓለምና በዓለም ካሉት ከቁሳዊ ነገሮች ይልቅ የአንተን ሁሉን ቻይነት ትናፍቃለች። ውስጤ የማትወሰን አንተን #ተጠምቷል። ከአንተም በቀር ይህን የሚረዳኝልኝ ከቶ የለም።"
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
#በሰማይ_የሀሉ_ልብክሙ 🤲
▸◂ ቃልህን የምሰማ ነገር ግን የማላስተውል #ደካማ ነኝና፣ ናፍቆቴን ቢገልፅልኝ እንባዬን በፊትህ አፈሰዋለሁ😭። ልቤን ከሚያጸናውና በሃይሉ ከሚደግፈኝ ጋር እንደሆንኩ አውቃለሁና ከአንተ ጋር #ብቻ ስሆን ብቸኝነት አይሰማኝም። ያለ አንተ ግን #ባዶነቴ ያስጨንቀኛል።
▸◂ ከእኔ ጋር የሆንክ አማኑኤል አምላኬ ሆይ #ነፍሴ ከዓለምና በዓለም ካሉት ከቁሳዊ ነገሮች ይልቅ የአንተን ሁሉን ቻይነት ትናፍቃለች። ውስጤ የማትወሰን አንተን #ተጠምቷል። ከአንተም በቀር ይህን የሚረዳኝልኝ ከቶ የለም።"
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ
#በሰማይ_የሀሉ_ልብክሙ 🤲
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
'' አቤቱ፥የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ❗️
በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። ብዙ ሰዎች ➠ #ነፍሴን፦ አምላክሽ አያድንሽም አልዋት። አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። ''
መዝ ፫÷፩
በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። ብዙ ሰዎች ➠ #ነፍሴን፦ አምላክሽ አያድንሽም አልዋት። አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። ''
መዝ ፫÷፩
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM