#ተራዝሟል ይሁን እንጂ "አንዳንድ ትምህርት ቤቶች በሲስተም ችግር ምክንያት የተማሪዎቻቸውን የትምህርት መስክ እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ መሙላት በመቸገራቸው" የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫ መሙያ ጊዜው እስከ ረቡዕ ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች በፖርታል የማመልከቻ ጊዜ ሐሙስ ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም ብቻ የሚከፈት መሆኑን አሳውቋል።
በመሆኑም የዶክመንታችሁን Hard Copy በተመሳሳይ ቀን ሐሙስ ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም ከጠዋት 2፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት 6 ኪሎ በሚገኘው ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 203 እንድታስገቡ ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች በፖርታል የማመልከቻ ጊዜ ሐሙስ ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም ብቻ የሚከፈት መሆኑን አሳውቋል።
በመሆኑም የዶክመንታችሁን Hard Copy በተመሳሳይ ቀን ሐሙስ ጥቅምት 7/2017 ዓ.ም ከጠዋት 2፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት 6 ኪሎ በሚገኘው ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 203 እንድታስገቡ ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
#MoE
የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።
ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://www.tgoop.com/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል።
ተማሪዎች ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባቸውን ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በድረ-ገፅ 👇
https://placement.ethernet.edu.et
በቴሌግራም 👇
https://www.tgoop.com/moestudentbot
የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ | General Knowledge Questions 👇
https://youtu.be/_s1VHqo9q5I
https://youtu.be/_s1VHqo9q5I
YouTube
Guess the country from the flag || guess the flag quiz #flag #quiz
የጠቅላላ እውቀት ጥያቄና መልስ | 28 general knowledge questions
#quiztime #generalknowledge #ruddle #guess #ጥያቄ #መልስ #ኢትዮጲያ #india #america #uk #brazil #Saudiarabia #pakistan #sa #australia #china #Ethiopia #nigeria #spain #iran #israel #Russia #viralvideo #shorts…
#quiztime #generalknowledge #ruddle #guess #ጥያቄ #መልስ #ኢትዮጲያ #india #america #uk #brazil #Saudiarabia #pakistan #sa #australia #china #Ethiopia #nigeria #spain #iran #israel #Russia #viralvideo #shorts…
አዲስ ተመርቃችሁ ስራ ለምትፈልጉ 9 ጠቃሚ ምክሮች👇
https://youtu.be/fdFQgptcKDE
https://youtu.be/fdFQgptcKDE
YouTube
አዲስ ተመርቃችሁ ስራ ለምትፈልጉ 9 ጠቃሚ ምክሮች #university #jobseekers #jobs
አዲስ ተመርቃችሁ ስራ ለምትፈልጉ 9 ጠቃሚ ምክሮች | for university fresh graduate
#jobseekers #job #jobsearch #jobvacancy #jobalert #jobalert #jobinterview #ethiopia #university #graduate
#onlinejobs #ethiopian #ethiopia24 #ethiopianews #ethiojobs #howtomake #ho…
#jobseekers #job #jobsearch #jobvacancy #jobalert #jobalert #jobinterview #ethiopia #university #graduate
#onlinejobs #ethiopian #ethiopia24 #ethiopianews #ethiojobs #howtomake #ho…
#MealMenu ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ይፋ ተደርጓል
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ
<በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሸፍን ባለመቻሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ጥናት በማካሄድ በጀቱ እንዲሻሻል ለመንግስት ጥያቄ በማቅረብ የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ በጀት ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በቁጥር መከ/0-721/1 በቀን 25/03/2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን አሳውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ሚኒስቴር መስሪ ቤታችን ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት 3 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን እየገለጽን ይህ የምግብ ሜኑ ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል ያለበት መሆኑን አሳስባለሁ፡፡> (ሚንስትር ዴኤታው)
የምግብ ሜኑውን ከምስሉ ይመልከቱ
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ
<በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለተማሪዎች የተመደበው ዕለታዊ የምግብ በጀት በየጊዜው እየጨመረ ያለውን የምግብ ዋጋ ንረት ሊሸፍን ባለመቻሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ ወጪ ጥናት በማካሄድ በጀቱ እንዲሻሻል ለመንግስት ጥያቄ በማቅረብ የተማሪዎች ዕለታዊ የምግብ በጀት ከታህሳስ 01/2017 ዓ.ም ጀምሮ 100 (መቶ ብር) እንዲሆን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት በቁጥር መከ/0-721/1 በቀን 25/03/2017 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን አሳውቋል፡፡
በዚሁ መሠረት የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በወጥነት እንዲከናወን ሚኒስቴር መስሪ ቤታችን ከምግብ ተመን ማሻሻው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት 3 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን እየገለጽን ይህ የምግብ ሜኑ ዝቅተኛውን መስፈርት መሠረት በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን ተቋማት ከባቢያዊ ነባራዊ ሁኔታን ከግምት ውስጥ በማስገባት በአንድ ተማሪ ሳምንታዊ ወጪው ከ700 (ሰባት መቶ) ብር ባልበለጠ መልኩ ስራ ላይ መዋል ያለበት መሆኑን አሳስባለሁ፡፡> (ሚንስትር ዴኤታው)
የምግብ ሜኑውን ከምስሉ ይመልከቱ
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ ጥር 6/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል።
አገልግሎቱ የ2017 ዓ.ም ፈተናዎች ይዘትን በተመለከተ ባስተላለፈው መልዕክት፤ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ 9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ገልጿል።
ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው ሊዘጋጁ እንደሚገባ አገልግሎቱ ጠቁሟል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24
ስለሆነም ምዝገባ ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ከቀነ ገደቡ አስቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ አገልግሎቱ አሳስቧል።
አገልግሎቱ የ2017 ዓ.ም ፈተናዎች ይዘትን በተመለከተ ባስተላለፈው መልዕክት፤ የሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ከ 9-12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7-8ኛ ክፍሎች እንደሚሸፍን ገልጿል።
ተማሪዎች በተማሩበት የክፍል ደረጀ የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርገው ሊዘጋጁ እንደሚገባ አገልግሎቱ ጠቁሟል።
ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://m.facebook.com/ethiopia24
ቴሌግራም፦ https://www.tgoop.com/ethiopia_24