ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://www.tgoop.com/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://www.tgoop.com/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
tgoop.com/ethiouniversity1/18770
Create:
Last Update:
Last Update:
ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://www.tgoop.com/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የማመልከቻ መስፈርት
በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)
የማመልከቻ ቦታ፣
በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)
ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ
2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም
3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም
4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣
5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል
6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም
7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም
8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://www.tgoop.com/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
BY 🇪🇹ኢትዮ University




Share with your friend now:
tgoop.com/ethiouniversity1/18770