Telegram Web
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) የፓርቲው ምርጫ ክልሎችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችል ሥልጠና እና የአቅም ግንባታ መድረክ በተለያዩ ዞኖች አከናውኗል።

በዚሁ መሠረት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በከፋ ዞን ስር ለሚገኙ ከየምርጫ ክልሎች ለተወከሉ የሥራ አሥፈፃሚ አባላት በቦንጋ ከተማ ሥልጠና ተሰጥቷል።

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ፣ በአሪ ዞን ጂንካ እና በጉራጌ፣ስልጤ እና ሐላባ ዞኖች ወልቂጤ ላይ በቀጣይ ሳምንታት ሥልጠናው የሚቀጥል ይሆናል።

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) የፓርቲው ምርጫ ክልሎችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችል ሥልጠና እና የአቅም ግንባታ መድረክ በተለያዩ ዞኖች አከናውኗል።

በዚሁ መሠረት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፤ በቤንች ሸኮ ሸካ ዞን ስር ለሚገኙ ከየምርጫ ክልሎች ለተወከሉ የሥራ አሥፈፃሚ አባላት በሚዛን ከተማ ሥልጠና ተሰጥቷል።

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ፣ በአሪ ዞን ጂንካ እና በጉራጌ፣ስልጤ እና ሐላባ ዞኖች ወልቂጤ ላይ በቀጣይ ሳምንታት ሥልጠናው የሚቀጥል ይሆናል።

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የማይናጋ የተረጋጋ ማኅበረሰብ ሥርዓት ምን ዓይነት ነው የሚለውን ማሠብ አለብን!

የማይናጋ የተረጋጋ ማኅበረሰብ ሥርዓት ምን ዓይነት ነው የሚለውን ማሠብ አለብን!

ኢዜማን ይወዳጁ

👉 ፌስቡክ: https://bit.ly/Ezema_FB

👉 ትዊተር (X): https://bit.ly/3XgzDbH

👉 ዩቲዩብ: https://bit.ly/Ezema_YT

👉 ቲክቶክ: https://bit.ly/EzemaT_T

👉 ቴሌግራም: https://bit.ly/Ezema_TG

👉 ዋትስአፕ: https://whatsapp.com/channel/0029Vb4gZHl9sBI4OBw49p2z

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) የፓርቲው ምርጫ ክልሎችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችል ሥልጠና እና የአቅም ግንባታ መድረክ በተለያዩ ዞኖች አከናውኗል።

በዚሁ መሠረት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፤ በሐዲያ እና ከንባታ ዞን ስር ለሚገኙ ከየምርጫ ክልሎች ለተወከሉ የሥራ አሥፈፃሚ አባላት በሆሣዕና እና ዱራሜ ከተማ ሥልጠና ተሰጥቷል።

በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ፣ በአሪ ዞን ጂንካ እና በጉራጌ፣ስልጤ እና ሐላባ ዞኖች ወልቂጤ ላይ በቀጣይ ሳምንታት ሥልጠናው የሚቀጥል ይሆናል።

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በሚያተባብሩን ጉዳዮች ላይ ከሁሉም ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር አብረን እንሰራለን!!

ኢዜማን ይወዳጁ

👉 ፌስቡክ: https://bit.ly/Ezema_FB

👉 ትዊተር (X): https://bit.ly/3XgzDbH

👉 ዩቲዩብ: https://bit.ly/Ezema_YT

👉 ቲክቶክ: https://bit.ly/EzemaT_T

👉 ቴሌግራም: https://bit.ly/Ezema_TG

👉 ዋትስአፕ: https://whatsapp.com/channel/0029Vb4gZHl9sBI4OBw49p2z

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጠ/ሚ ዓብይ አሕመድ ዛሬ መጋቢት 11/2017 ዓ.ም. በፌዴራል መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የአፈፃፀም ሪፖርት ላይ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ ሲሆን በ ሕ/ተ/ም/ቤት አባል (የኢዜማ ተመራጭ) የተከበሩ ባርጠማ ፍቃዱ የሚከተለውን ጥያቄ አቅርበዋል፤

#የዜግነት_ፖለቲካ
#ማኅበራዊ_ፍትህ
#ዴሞክራሲያዊ_ፌደራሊዝም
#ኢዜማ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፓርቲ ውስጥ ያልተለማመድነውን ዴሞክራሲ ከፓርቲው ውጪ ልናመጣው አንችልም!!

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
የኔ ፖለቲካ
            
የውይይት መድረክ


የውይይት ርዕስ:
የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት እድሎቿ እና ተግዳሮቶች


የመነሻ ጽሁፍ አቅራቢ የሺጥላ ወንድሜነህ (ዶ/ር)

ቀን: መጋቢት 20/2017 ዓ.ም

ሰዓት: 8:00

ቦታ: የኢዜማ ዋና ጽ/ቤት፤ ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም አዳራሽ

በኢዜማ ወጣቶች መምሪያ የተዘጋጀ

#ኢዜማ
#የኔ_ፖለቲካ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የተሻለ ህይወት ለልጆቻችን ከሰጠንም ማድረግ የምንችለው እንደ ኢትዮጵያዊ ማሰብ ስንችል ነው!!

#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
2025/07/12 22:14:28
Back to Top
HTML Embed Code: