የሙስሊም ሁኔታ ከአምልኮ በኋላ!
ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ: እንዲህ ትላለች፦
﴿سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ هَذِهِ الْآيَةِ : { وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوْا وَقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ } قَالَتْ عَائِشَةُ : أَهُمُ الذِينَ يَشْرَبُونَ الْخَمْرَ وَيَسْرِقُونَ ؟ قَالَ : " لَا يَا بِنْتَ الصِّدِّيقِ، وَلَكِنَّهُمُ الذِينَ يَصُومُونَ وَيُصَلُّونَ وَيَتَصَدَّقُونَ وَهُمْ يَخَافُونَ أَنْ لَا يُقْبَلَ مِنْهُمْ، { أُولَئِكَ يُسَارِعُونَ فِي الْخَيْرَاتِ وَهُمْ لَهَا سَابِقُونَ﴾
“የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ) ስለዚህ የቁርዓን አንቀፅ ጠየኳቸው፦ {እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መኾናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ኾነው የሚሰጡት፡፡} እነዚህ ሰዎች መጠጥ የሚጠጡ፣ የሚሰርቁ ናቸው እንዴ? አልኳቸው። ‘አይደሉም! አንቺ የሲዲቅ ልጅ! እነሱ የሚፆሙ፣ የሚሰግዱ፣ የሚሰድቁ ሆነው ሳለ አላህ ስራችንን አይቀበለን ይሆን ብለው የሚፈሩት ናቸው።’ {እነዚያ በመልካም ሥራዎች ይጣደፋሉ፡፡ እነሱም ለርሷ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡} አሉ።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 3175
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ: እንዲህ ትላለች፦
﴿سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ هَذِهِ الْآيَةِ : { وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوْا وَقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ } قَالَتْ عَائِشَةُ : أَهُمُ الذِينَ يَشْرَبُونَ الْخَمْرَ وَيَسْرِقُونَ ؟ قَالَ : " لَا يَا بِنْتَ الصِّدِّيقِ، وَلَكِنَّهُمُ الذِينَ يَصُومُونَ وَيُصَلُّونَ وَيَتَصَدَّقُونَ وَهُمْ يَخَافُونَ أَنْ لَا يُقْبَلَ مِنْهُمْ، { أُولَئِكَ يُسَارِعُونَ فِي الْخَيْرَاتِ وَهُمْ لَهَا سَابِقُونَ﴾
“የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ) ስለዚህ የቁርዓን አንቀፅ ጠየኳቸው፦ {እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መኾናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ኾነው የሚሰጡት፡፡} እነዚህ ሰዎች መጠጥ የሚጠጡ፣ የሚሰርቁ ናቸው እንዴ? አልኳቸው። ‘አይደሉም! አንቺ የሲዲቅ ልጅ! እነሱ የሚፆሙ፣ የሚሰግዱ፣ የሚሰድቁ ሆነው ሳለ አላህ ስራችንን አይቀበለን ይሆን ብለው የሚፈሩት ናቸው።’ {እነዚያ በመልካም ሥራዎች ይጣደፋሉ፡፡ እነሱም ለርሷ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡} አሉ።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 3175
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አራት ረከዓ ስገድ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا صَلّى أحَدُكُمُ الجُمُعَةَ فَلْيُصَلِّ بَعْدَها أرْبَعًا﴾
“አንዳችሁ ጁምዓን ከሰገደ በኋላ ከኋላው ከሰገደ አራት ረከዓ ይስገድ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 881
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا صَلّى أحَدُكُمُ الجُمُعَةَ فَلْيُصَلِّ بَعْدَها أرْبَعًا﴾
“አንዳችሁ ጁምዓን ከሰገደ በኋላ ከኋላው ከሰገደ አራት ረከዓ ይስገድ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 881
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በተውበት ላይ ተበራቱ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ يَبْسُطُ يَدَهُ باللَّيْلِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ النَّهارِ، وَيَبْسُطُ يَدَهُ بالنَّهارِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ اللَّيْلِ، حتّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِن مَغْرِبِها.﴾
“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል። ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ሌሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ግዜ ድረስ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2759
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ يَبْسُطُ يَدَهُ باللَّيْلِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ النَّهارِ، وَيَبْسُطُ يَدَهُ بالنَّهارِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ اللَّيْلِ، حتّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِن مَغْرِبِها.﴾
“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል። ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ሌሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ግዜ ድረስ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2759
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአሻሚ ነገሮች ራስን ማራቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ الحَلالُ بَيِّنٌ، والحَرامُ بَيِّنٌ، وبيْنَهُما مُشَبَّهاتٌ لا يَعْلَمُها كَثِيرٌ مِنَ النّاسِ، فَمَنِ اتَّقى المُشَبَّهاتِ اسْتَبْرَأَ لِدِينِهِ وعِرْضِهِ، ومَن وقَعَ في الشُّبُهاتِ: كَراعٍ يَرْعى حَوْلَ الحِمى، يُوشِكُ أنْ يُواقِعَهُ، ألا وإنَّ لِكُلِّ مَلِكٍ حِمًى، ألا إنَّ حِمى اللَّهِ في أرْضِهِ مَحارِمُهُ، ألا وإنَّ في الجَسَدِ مُضْغَةً: إذا صَلَحَتْ صَلَحَ الجَسَدُ كُلُّهُ، وإذا فَسَدَتْ فَسَدَ الجَسَدُ كُلُّهُ، ألا وهي القَلْبُ.﴾
“ሐላል (የተፈቀደ ነገር ) ግልፅ ነው፡፡ ሐራምም (የተከለከለ ነገር) ግልፅ ነው፡፡ በመካከላቸው አሻሚ ነገሮች አሉ፡፡ በእርግጥም ከሰዎች ብዙ አያውቋቸውም፡፡ ከአሻሚ ነገሮች የተጠበቀ ሃይማኖቱንም ክብሩንም ጠበቀ፡፡ በአሻሚ ነገሮች ላይ የወደቀ ሐራም ላይ ወደቀ፡፡ ልክ በጥብቅ ክልል ዙሪያ (እንስሳቶቹን) እንደሚጠብቅ እረኛ፡፡ ከሱ ውስጥ (ግጦሽ) ሊግጡበት ይቀርባሉ፡፡ ንቁ! ለእያንዳንዱ ንጉስ ጥብቅ ክልል አለው፡፡ ንቁ! የአላህ ክልሉ ክልከላዎቹ ናቸው፡፡ ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ልብ ነች፡፡”
📚 ቡኻሪ (52) ሙስሊም (1599) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ الحَلالُ بَيِّنٌ، والحَرامُ بَيِّنٌ، وبيْنَهُما مُشَبَّهاتٌ لا يَعْلَمُها كَثِيرٌ مِنَ النّاسِ، فَمَنِ اتَّقى المُشَبَّهاتِ اسْتَبْرَأَ لِدِينِهِ وعِرْضِهِ، ومَن وقَعَ في الشُّبُهاتِ: كَراعٍ يَرْعى حَوْلَ الحِمى، يُوشِكُ أنْ يُواقِعَهُ، ألا وإنَّ لِكُلِّ مَلِكٍ حِمًى، ألا إنَّ حِمى اللَّهِ في أرْضِهِ مَحارِمُهُ، ألا وإنَّ في الجَسَدِ مُضْغَةً: إذا صَلَحَتْ صَلَحَ الجَسَدُ كُلُّهُ، وإذا فَسَدَتْ فَسَدَ الجَسَدُ كُلُّهُ، ألا وهي القَلْبُ.﴾
“ሐላል (የተፈቀደ ነገር ) ግልፅ ነው፡፡ ሐራምም (የተከለከለ ነገር) ግልፅ ነው፡፡ በመካከላቸው አሻሚ ነገሮች አሉ፡፡ በእርግጥም ከሰዎች ብዙ አያውቋቸውም፡፡ ከአሻሚ ነገሮች የተጠበቀ ሃይማኖቱንም ክብሩንም ጠበቀ፡፡ በአሻሚ ነገሮች ላይ የወደቀ ሐራም ላይ ወደቀ፡፡ ልክ በጥብቅ ክልል ዙሪያ (እንስሳቶቹን) እንደሚጠብቅ እረኛ፡፡ ከሱ ውስጥ (ግጦሽ) ሊግጡበት ይቀርባሉ፡፡ ንቁ! ለእያንዳንዱ ንጉስ ጥብቅ ክልል አለው፡፡ ንቁ! የአላህ ክልሉ ክልከላዎቹ ናቸው፡፡ ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ልብ ነች፡፡”
📚 ቡኻሪ (52) ሙስሊም (1599) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሽበትን ከጥቁር ቀለም ውጪ ባለ ሌላ ቀለም መቀየር ሱና ነው!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿غَيِّرُوا هَذَا بِشَيْءٍ، وَاجْتَنِبُوا السَّوَادَ﴾
“ይህን ሽበት (እንደ ቀይ/ቡኒ) ባለ ቀለም ቀይሩ። ጥቁር ቀለም ከመጠቀም ግን ተከልከሉ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2102
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿غَيِّرُوا هَذَا بِشَيْءٍ، وَاجْتَنِبُوا السَّوَادَ﴾
“ይህን ሽበት (እንደ ቀይ/ቡኒ) ባለ ቀለም ቀይሩ። ጥቁር ቀለም ከመጠቀም ግን ተከልከሉ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2102
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ተስፋ አትቁረጥ!
ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾
“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”
📚 ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾
“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”
📚 ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ኢማም አል_ቡኻሪ የሸሪዐና ዐረብኛ ኮሌጅ
ነጻ የሸሪዓ ትምህርት ዕድል ለእህቶቻችን!
☆☆☆☆☆
ኢስላማዊ ዳዕዋን በማስፋፋት ፣ተደማጭነት ያላቸው እና ኅብረተሰቡን ወደ ተሻለ ለውጥ ማሻገር የሚችሉ ዳዒያትን በማፍራት ስራ ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የሚጠበቀው መርሃ_ግብር እነሆ ይፋ ሆነ!።
ትኩረቱን በዒልም፣ ተዝኪያና ክህሎት ላይ ያደረገ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት መሠረታዊ የዳዕዋ እውቀትና ክህሎት የሚያዳብሩበት መልካም ዕድል!
■ማሳሰቢያ፦
▪︎ ምዝገባውን በመስፈንጠሪያ ሊንክ ወይም ጀሞ ሐጂ ሰዒድ ያሲን ህንጻ 5ኛ ፎቅ በአካል ቢሯችን በመቅረብ ማከናወን ይችላል።
▪︎ ኦንላይን ለመመዝገብ :-
https://forms.gle/wg3pRzq7o1KPHzXN8
ነጻ የሸሪዓ ትምህርት ዕድል ለእህቶቻችን!
☆☆☆☆☆
ኢስላማዊ ዳዕዋን በማስፋፋት ፣ተደማጭነት ያላቸው እና ኅብረተሰቡን ወደ ተሻለ ለውጥ ማሻገር የሚችሉ ዳዒያትን በማፍራት ስራ ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የሚጠበቀው መርሃ_ግብር እነሆ ይፋ ሆነ!።
ትኩረቱን በዒልም፣ ተዝኪያና ክህሎት ላይ ያደረገ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት መሠረታዊ የዳዕዋ እውቀትና ክህሎት የሚያዳብሩበት መልካም ዕድል!
■ማሳሰቢያ፦
▪︎ ምዝገባውን በመስፈንጠሪያ ሊንክ ወይም ጀሞ ሐጂ ሰዒድ ያሲን ህንጻ 5ኛ ፎቅ በአካል ቢሯችን በመቅረብ ማከናወን ይችላል።
▪︎ ኦንላይን ለመመዝገብ :-
https://forms.gle/wg3pRzq7o1KPHzXN8
ጥንቃቄ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من أحبَّ أن يتمثَّلَ له النّاسُ قيامًا، فليتبوَّأْ مقعدَه من النّارِ﴾
“የሰው ልጅ እንዲቆሙለት የወደደ እሳት ተረጋግጦለታል።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 357
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من أحبَّ أن يتمثَّلَ له النّاسُ قيامًا، فليتبوَّأْ مقعدَه من النّارِ﴾
“የሰው ልጅ እንዲቆሙለት የወደደ እሳት ተረጋግጦለታል።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 357
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አይቀበልም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِنَّ اللَّهَ لَا يَقْبَلُ مِنَ الْعَمَلِ إِلَّا مَا كَانَ لَهُ خَالِصًا، وَابْتُغِيَ بِهِ وَجْهُهُ﴾
“አላህ አንድን ስራ ለሱ ተብሎ ተደርጎና የሱን ፊት ተፈልጎ ያልተሰራን ስራ አይቀበልም።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 1856
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِنَّ اللَّهَ لَا يَقْبَلُ مِنَ الْعَمَلِ إِلَّا مَا كَانَ لَهُ خَالِصًا، وَابْتُغِيَ بِهِ وَجْهُهُ﴾
“አላህ አንድን ስራ ለሱ ተብሎ ተደርጎና የሱን ፊት ተፈልጎ ያልተሰራን ስራ አይቀበልም።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 1856
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ዱዓእ ወሳኙ አምልኮ!
ከኑዕማን ቢን በሺር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦
﴿«الدُّعَاءُ هُوَ الْعِبَادَةُ» ثُمَّ قَرَأَ: {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَۤ}﴾
“ዱዓእ (ፀሎት) እሱ ነው አምልኮ ማለት። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘ጌታችሁም አለ ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና። እነዚያ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።’”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3247
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከኑዕማን ቢን በሺር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦
﴿«الدُّعَاءُ هُوَ الْعِبَادَةُ» ثُمَّ قَرَأَ: {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَۤ}﴾
“ዱዓእ (ፀሎት) እሱ ነው አምልኮ ማለት። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘ጌታችሁም አለ ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና። እነዚያ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።’”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3247
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora