ልብስህን አታስረዝም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يا سفيانُ ! لا تُسبِلْ إزارَك، فإنَّ اللهَ لا يحبُّ المسبِلِينَ﴾
“አንተ ሶፊያን ሆይ! ልብስህን አታስረዝም። አላህ ልብስ አስረዝሞ መልበስን አይወድምና።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ: 2039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يا سفيانُ ! لا تُسبِلْ إزارَك، فإنَّ اللهَ لا يحبُّ المسبِلِينَ﴾
“አንተ ሶፊያን ሆይ! ልብስህን አታስረዝም። አላህ ልብስ አስረዝሞ መልበስን አይወድምና።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ: 2039
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ነጭ ልብስ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الْبَسُوا مِنْ ثِيَابِكُمُ الْبَيَاضَ ؛ فَإِنَّهَا مِنْ خَيْرِ ثِيَابِكُمْ، وَكَفِّنُوا فِيهَا مَوْتَاكُمْ﴾
“ከልብሶቻችሁ ነጩን ልበሱ። የተሻለ ልብሳችሁ ነውና ሙታኖቻችሁንም በሱ ከፍኑ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3878
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الْبَسُوا مِنْ ثِيَابِكُمُ الْبَيَاضَ ؛ فَإِنَّهَا مِنْ خَيْرِ ثِيَابِكُمْ، وَكَفِّنُوا فِيهَا مَوْتَاكُمْ﴾
“ከልብሶቻችሁ ነጩን ልበሱ። የተሻለ ልብሳችሁ ነውና ሙታኖቻችሁንም በሱ ከፍኑ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3878
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የላቀ ምንዳ!
ሶላተል ፈጅርና አስርን ተጠባብቆ ለሰገደ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صَلّى البَرْدَيْنِ دَخَلَ الجَنَّةَ﴾
“ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ገባ።” ₁
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 574
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿لَنْ يَلِجَ النّارَ أحَدٌ صَلّى قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ، وقَبْلَ غُرُوبِها،﴾
“ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።” ₂
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 634
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿يَتَعاقَبُونَ فِيكُمْ مَلائِكَةٌ باللَّيْلِ، ومَلائِكَةٌ بالنَّهارِ، ويَجْتَمِعُونَ في صَلاةِ الفَجْرِ، وصَلاةِ العَصْرِ، ثُمَّ يَعْرُجُ الَّذِينَ باتُوا فِيكُمْ، فَيَسْأَلُهُمْ رَبُّهُمْ وهو أعْلَمُ بهِمْ: كيفَ تَرَكْتُمْ عِبادِي؟ فيَقولونَ: تَرَكْناهُمْ وهُمْ يُصَلُّونَ﴾
“በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው ይላሉ፡፡”
📚 ቡኻሪ (3223) ሙስሊም (632) ዘግበውታል
__
⒈ ብርዳማ የተባሉት የፈጅርና የአስር ሰላቶችን ነው።
⒉ በሀዲስ ውስጥ የተፈለጉት የፈጅርና አስር ሰላቶችን ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሶላተል ፈጅርና አስርን ተጠባብቆ ለሰገደ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صَلّى البَرْدَيْنِ دَخَلَ الجَنَّةَ﴾
“ሁለት ብርዳማ ሶላቶችን የሰገደ ጀነትን ገባ።” ₁
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 574
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿لَنْ يَلِجَ النّارَ أحَدٌ صَلّى قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ، وقَبْلَ غُرُوبِها،﴾
“ፀሀይ ከመውጣቷ እና ከመግባቷ በፊት የሰገደ አንድም ሰው እሳት አይገባም።” ₂
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 634
በሌላ ሀዲሳቸው (ﷺ)፦
﴿يَتَعاقَبُونَ فِيكُمْ مَلائِكَةٌ باللَّيْلِ، ومَلائِكَةٌ بالنَّهارِ، ويَجْتَمِعُونَ في صَلاةِ الفَجْرِ، وصَلاةِ العَصْرِ، ثُمَّ يَعْرُجُ الَّذِينَ باتُوا فِيكُمْ، فَيَسْأَلُهُمْ رَبُّهُمْ وهو أعْلَمُ بهِمْ: كيفَ تَرَكْتُمْ عِبادِي؟ فيَقولونَ: تَرَكْناهُمْ وهُمْ يُصَلُّونَ﴾
“በናንተ ውስጥ የሌሊት መላእክትና የቀን መላእክት ይተካካሉ፡፡ በፈጅር ሶላት እና በዐስር ሶላት ላይ ይሰባሰባሉ፡፡ ከዚያም እነዚያ በናንተ ዘንድ ያደሩት (ወደ ሰማይ) ይወጣሉ፡፡ ይህኔም ጌታቸው በነሱ ሁኔታ አዋቂ ሆኖ ሳለ “ባሪያዎቼን በምን ሁኔታ ላይ ተዋቸኋቸው?” ሲል ይጠይቃቸዋል፡፡ “እነሱ እየሰገዱ ነው የተውናቸው፡፡ እየሰገዱም ነው የመጣናቸው ይላሉ፡፡”
📚 ቡኻሪ (3223) ሙስሊም (632) ዘግበውታል
__
⒈ ብርዳማ የተባሉት የፈጅርና የአስር ሰላቶችን ነው።
⒉ በሀዲስ ውስጥ የተፈለጉት የፈጅርና አስር ሰላቶችን ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከሁለት ነገሮችን መጠንቀቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿اثنتانِ في الناسِ هما بهم كفرٌ: الطعنُ في الأنسابِ، والنِّياحةُ على الميِّتِ﴾
“በሰዎች ዘንድ ያሉ ሁለት ነገሮች በነሱ ላይ ክህደት አለባቸው። እነሱም፦ የሌላውን ዘር ማንቋሸሽ እና በሟች ላይ ሙሾ ማውረድ ናቸው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 67
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿اثنتانِ في الناسِ هما بهم كفرٌ: الطعنُ في الأنسابِ، والنِّياحةُ على الميِّتِ﴾
“በሰዎች ዘንድ ያሉ ሁለት ነገሮች በነሱ ላይ ክህደት አለባቸው። እነሱም፦ የሌላውን ዘር ማንቋሸሽ እና በሟች ላይ ሙሾ ማውረድ ናቸው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 67
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ይመኛል!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
۔لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يَمُرَّ الرَّجُلُ بقَبْرِ الرَّجُلِ فيَقولُ: يا لَيْتَنِي مَكانَهُ.﴾
“ትንሳዔ አይቆምም! ሰውዬው በአንድ ሰው ቀብር ቦታ ላይ አያልፍም ምናለ በሱ ቦታ እኔ በሆንኩኝ ብሎ እስከሚል (እስከሚመኝ) ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7115
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
۔لا تَقُومُ السّاعَةُ حتّى يَمُرَّ الرَّجُلُ بقَبْرِ الرَّجُلِ فيَقولُ: يا لَيْتَنِي مَكانَهُ.﴾
“ትንሳዔ አይቆምም! ሰውዬው በአንድ ሰው ቀብር ቦታ ላይ አያልፍም ምናለ በሱ ቦታ እኔ በሆንኩኝ ብሎ እስከሚል (እስከሚመኝ) ድረስ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 7115
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሐጅና ተውሒድ!
ከጃቢር (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ስለመሰናበቻው ሐጅ ሲተርኩ እንዲህ ብለዋል፦
فَأَهَلَّ (النبيﷺ) ﴿بالتَّوْحِيدِ: لَبَّيْكَ اللَّهُمَّ لَبَّيْكَ، لَبَّيْكَ لا شَرِيكَ لكَ لَبَّيْكَ، إنَّ الحَمْدَ وَالنِّعْمَةَ لَكَ وَالْمُلْكَ، لا شَرِيكَ لكَ﴾
“(ነብዩ (ﷺ) በተውሒድ አስተጋቡ፦ ﴾አቤት ጌታዬ ሆይ! አቤት ላንተ ተጋሪ የለህም አቤት! ምስጋናም ፀጋም ላንተ ነው፣ ስልጣንም እንዲሁ። ተጋሪ የሌለህ ስትሆን﴿ በማለት።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1218
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከጃቢር (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ስለመሰናበቻው ሐጅ ሲተርኩ እንዲህ ብለዋል፦
فَأَهَلَّ (النبيﷺ) ﴿بالتَّوْحِيدِ: لَبَّيْكَ اللَّهُمَّ لَبَّيْكَ، لَبَّيْكَ لا شَرِيكَ لكَ لَبَّيْكَ، إنَّ الحَمْدَ وَالنِّعْمَةَ لَكَ وَالْمُلْكَ، لا شَرِيكَ لكَ﴾
“(ነብዩ (ﷺ) በተውሒድ አስተጋቡ፦ ﴾አቤት ጌታዬ ሆይ! አቤት ላንተ ተጋሪ የለህም አቤት! ምስጋናም ፀጋም ላንተ ነው፣ ስልጣንም እንዲሁ። ተጋሪ የሌለህ ስትሆን﴿ በማለት።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1218
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍3
㈀ ㈀㔀ⴀ 㔀ⴀ㔀开㤀✀ ✀㔀✀
匀甀瀀攀爀 嘀漀椀挀攀 刀攀挀漀爀搀攀爀
👉#ሼኽ_ባህሩ_ዑመር
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ42—52
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👉#የቁርአን_ተፍሲር ሱረቱል ቀለም ከ42—52
👉#ፈትህ_አባቦራ መስጂድ
👉#አላህ በሰጠን ጊዜና ጤንነት በመልካም ቦታ እናሳልፍ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አስሩ የዙልሂጃ ቀናት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
ما مِن أيّامٍ العملُ الصّالحُ فيها أحبُّ إلى اللَّهِ من هذِهِ الأيّام يعني أيّامَ العشرِ، قالوا: يا رسولَ اللَّهِ، ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ؟ قالَ: ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ، إلّا رَجلٌ خرجَ بنفسِهِ ومالِهِ، فلم يرجِعْ من ذلِكَ بشيءٍ
“በነዚህ አስር ቀናቶች ውስጥ ከሚፈጸም መልካም ስራዎች በበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ የተወደዱ የሚሆኑባቸው ቀናት የሉም። ‘በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሀድም ጭምር?’ ተባሉ። እርሳቸውም ‘ራሱንና ንብረቱን ይዞ ወጥቶ ምንም ያልተመለሰለት ሰው ሲቀር ጂሀድም ከዚህ አይበልጥም’ አሉ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 969
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
ما مِن أيّامٍ العملُ الصّالحُ فيها أحبُّ إلى اللَّهِ من هذِهِ الأيّام يعني أيّامَ العشرِ، قالوا: يا رسولَ اللَّهِ، ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ؟ قالَ: ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ، إلّا رَجلٌ خرجَ بنفسِهِ ومالِهِ، فلم يرجِعْ من ذلِكَ بشيءٍ
“በነዚህ አስር ቀናቶች ውስጥ ከሚፈጸም መልካም ስራዎች በበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ የተወደዱ የሚሆኑባቸው ቀናት የሉም። ‘በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሀድም ጭምር?’ ተባሉ። እርሳቸውም ‘ራሱንና ንብረቱን ይዞ ወጥቶ ምንም ያልተመለሰለት ሰው ሲቀር ጂሀድም ከዚህ አይበልጥም’ አሉ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 969
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
የነቢዩ ﷺ ቀብር ዘራፊዎች
የነቢዩን ﷺ ቀብር በተለያየ ዘመን ለመውሰድ ተሞክሯል። ይህም ከፊሉ በአይሁድና ክርስቲያኖች ከፊሉ ደግሞ በሺዓዎች የተፈፀመ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ሙሽሪኮቹ የኢስላምን ክብር ለማንቋሸሽ፥ ሽዓዎቹ ዶሪህ ሰርተው ገቢ ለመሰብሰቢያ ነው።
ከእነዚህ ሙከራዎች አንዱ ደግሞ በ557 ሒጅራ የተፈፀመው ነው።
በወቅቱ በዐባስያ ኸሊፋ በባግዳድ የነበረ ሲሆን ነገርግን በሱልጣኖቹ ሰልጁቆች እጅ ስለወደቀ አቅም የለውም። በዚያ ዘመን ጠንካራ የሚባለው ሱልጣን በሶርያ የሚገኘው ኑሩዲን ማህሙድ ኢብን ዘንኪይ ነው።
አንድ ሌሊት ኑሩዲን በህልሙ ነቢዩ ﷺ መጡና ፀጉራቸው ቀይ ወደሆኑ ሁለት ሰዎች እየጠቆሙ ❝ማህሙድ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ተከላከልልኝ!❞ አሉት። ኑሩዲንም ደንግጦ ተነሳና ሁለት ረከዓ ሰግዶ ተመልሶ ተኛ። ከዚያም ህልሙን ለሁለተኛ ጊዜ አየ። አሁንም ተነሳና ሰግዶ ተኛ። ለሶስተኛ ጊዜ አየ። በዚህ ጊዜ አማካሪውን ሸይኽ ጀማሉዲን አል-ሙውሱሊን አስጠራና ነገራቸው። እነሱም ህልሙ እውነት ስለሚመስል ለማንም ሰው ሳይናገር በፍጥነት ወደ መዲና እንዲሄድ አዘዙት።
ኑሩዲንም አማካሪውንና ሌሎች ጥቂት ሰዎችን አስከትሎ ከ16 ቀናት ግስገሳ በኋላ መዲና ገባ። ከዚያም ወደ ነቢዩ ﷺ መስጂድ በመሄድ ሶላት ከሰገደ በኋላ ለህዝቡ ሰደቃ መስጠት ስለሚፈልግ እንዲሰበስቡለት አዘዘ።
ህዝቡም ከተሰበሰበ በኋላ ሁለቱን ሰዎች ቢፈልጋቸው አጣቸው። እሱም ❝ሰደቃ ያልደረሰው ሰው አለ?❞ ብሎ ሲጠይቃቸው ❝ከመግሪብ ከመጡት ሁለት ዛሂዶች በቀር ሁሉም ደርሶታል። እነሱ ቀን የሚፆሙ ሌሊት የሚሰግዱ ሲሆኑ ለህዝቡም ሰደቃ ይሰጣሉ።❞ አሉት።
ኑሩዲንም ሰዎቹ እንደሆኑ አወቀና እንዲቀርቡለት አዘዘ። ሲቀርቡም በህልሙ ያያቸውን ሆነው አገኛቸው። ከዚያም ከየት እንደመጡ ሲጠይቃቸው ከሞሮኮ ለሐጅ የመጡ መሆናቸውን ነገሩት።
ኑሩዲንም ወዳረፉበት ቤት እንዲወስዱት ጠየቃቸው። ያረፉበት ቤት ከነቢዩ ﷺ ቀብር ቅርብ ሲሆን የተነጠፈውን ስጋጃ ሲያነሳው የተቆፈረ ዋሻ አገኘ። እሱንም ተከትሎ ወደውስጥ ሲገባም ከነቢዩ ﷺ ቀብር አጠገብ ደረሰ።
ሰዎቹን ማን እንደላካቸው ሲጠይቃቸው የስፔኑ ንጉስ እንደሆነና እነሱም ክርስቲያኖች መሆናቸውን ተናዘዙ። ኑሩዲንም ከቀብሩ ደርሰው ሳለ ምን እንዳገዳቸው ሲጠይቃቸው የመሬት መንቀጥቀጥና የጉርምርምታ ጩኸት መሆኑን ነገሩት። ከዚያም ሁለቱም በህዝብ ፊት አንገታቸው ተቀላ።
ኑሩዲንም ዋሻው እንዲደፈንና የመቃብሩ ዙሪያ እንዲታጠር አድርጎ ወደ አገሩ ተመለሰ።
(አል-መራጊይ - ተህቂቅ አን-ኑስራ 240 / ኢብን ዒያስ - በዳዒዕ አዝ-ዙሁር)
ሰል ማን
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የነቢዩን ﷺ ቀብር በተለያየ ዘመን ለመውሰድ ተሞክሯል። ይህም ከፊሉ በአይሁድና ክርስቲያኖች ከፊሉ ደግሞ በሺዓዎች የተፈፀመ ነው። ምክንያቱ ደግሞ ሙሽሪኮቹ የኢስላምን ክብር ለማንቋሸሽ፥ ሽዓዎቹ ዶሪህ ሰርተው ገቢ ለመሰብሰቢያ ነው።
ከእነዚህ ሙከራዎች አንዱ ደግሞ በ557 ሒጅራ የተፈፀመው ነው።
በወቅቱ በዐባስያ ኸሊፋ በባግዳድ የነበረ ሲሆን ነገርግን በሱልጣኖቹ ሰልጁቆች እጅ ስለወደቀ አቅም የለውም። በዚያ ዘመን ጠንካራ የሚባለው ሱልጣን በሶርያ የሚገኘው ኑሩዲን ማህሙድ ኢብን ዘንኪይ ነው።
አንድ ሌሊት ኑሩዲን በህልሙ ነቢዩ ﷺ መጡና ፀጉራቸው ቀይ ወደሆኑ ሁለት ሰዎች እየጠቆሙ ❝ማህሙድ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ተከላከልልኝ!❞ አሉት። ኑሩዲንም ደንግጦ ተነሳና ሁለት ረከዓ ሰግዶ ተመልሶ ተኛ። ከዚያም ህልሙን ለሁለተኛ ጊዜ አየ። አሁንም ተነሳና ሰግዶ ተኛ። ለሶስተኛ ጊዜ አየ። በዚህ ጊዜ አማካሪውን ሸይኽ ጀማሉዲን አል-ሙውሱሊን አስጠራና ነገራቸው። እነሱም ህልሙ እውነት ስለሚመስል ለማንም ሰው ሳይናገር በፍጥነት ወደ መዲና እንዲሄድ አዘዙት።
ኑሩዲንም አማካሪውንና ሌሎች ጥቂት ሰዎችን አስከትሎ ከ16 ቀናት ግስገሳ በኋላ መዲና ገባ። ከዚያም ወደ ነቢዩ ﷺ መስጂድ በመሄድ ሶላት ከሰገደ በኋላ ለህዝቡ ሰደቃ መስጠት ስለሚፈልግ እንዲሰበስቡለት አዘዘ።
ህዝቡም ከተሰበሰበ በኋላ ሁለቱን ሰዎች ቢፈልጋቸው አጣቸው። እሱም ❝ሰደቃ ያልደረሰው ሰው አለ?❞ ብሎ ሲጠይቃቸው ❝ከመግሪብ ከመጡት ሁለት ዛሂዶች በቀር ሁሉም ደርሶታል። እነሱ ቀን የሚፆሙ ሌሊት የሚሰግዱ ሲሆኑ ለህዝቡም ሰደቃ ይሰጣሉ።❞ አሉት።
ኑሩዲንም ሰዎቹ እንደሆኑ አወቀና እንዲቀርቡለት አዘዘ። ሲቀርቡም በህልሙ ያያቸውን ሆነው አገኛቸው። ከዚያም ከየት እንደመጡ ሲጠይቃቸው ከሞሮኮ ለሐጅ የመጡ መሆናቸውን ነገሩት።
ኑሩዲንም ወዳረፉበት ቤት እንዲወስዱት ጠየቃቸው። ያረፉበት ቤት ከነቢዩ ﷺ ቀብር ቅርብ ሲሆን የተነጠፈውን ስጋጃ ሲያነሳው የተቆፈረ ዋሻ አገኘ። እሱንም ተከትሎ ወደውስጥ ሲገባም ከነቢዩ ﷺ ቀብር አጠገብ ደረሰ።
ሰዎቹን ማን እንደላካቸው ሲጠይቃቸው የስፔኑ ንጉስ እንደሆነና እነሱም ክርስቲያኖች መሆናቸውን ተናዘዙ። ኑሩዲንም ከቀብሩ ደርሰው ሳለ ምን እንዳገዳቸው ሲጠይቃቸው የመሬት መንቀጥቀጥና የጉርምርምታ ጩኸት መሆኑን ነገሩት። ከዚያም ሁለቱም በህዝብ ፊት አንገታቸው ተቀላ።
ኑሩዲንም ዋሻው እንዲደፈንና የመቃብሩ ዙሪያ እንዲታጠር አድርጎ ወደ አገሩ ተመለሰ።
(አል-መራጊይ - ተህቂቅ አን-ኑስራ 240 / ኢብን ዒያስ - በዳዒዕ አዝ-ዙሁር)
ሰል ማን
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
❤1👍1
ለተጋቢዎች የሚደረግ የመልካም ምኞት መግለጫ!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሰዎች ጋብቻ በሚፈፅሙበት ግዜ እንዲህ በማለት ዱዓእ ያደርጉ ነበር፦
﴿بارَكَ اللهُ لك، وبارك عليك، وجمع بينَكما في خيرٍ﴾
“አላህ ባለቤትህን ይባርክልህ። አንተንም ይባርክህ። በመካከላችሁ የሚኖረው ትስስርም መልካም ይሁን።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 4729
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሰዎች ጋብቻ በሚፈፅሙበት ግዜ እንዲህ በማለት ዱዓእ ያደርጉ ነበር፦
﴿بارَكَ اللهُ لك، وبارك عليك، وجمع بينَكما في خيرٍ﴾
“አላህ ባለቤትህን ይባርክልህ። አንተንም ይባርክህ። በመካከላችሁ የሚኖረው ትስስርም መልካም ይሁን።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 4729
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora