ንፋስን አትሳደቡ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الريحُ مِنْ رّوْحِ اللهِ، تأتِي بالرَّحْمَةِ، وتأتي بالعذابِ، فإذا رأيتُموها فلا تسبُّوها، واسألُوا اللهَ خيرَها، واستعيذُوا باللهِ مِنْ شرِّها﴾
“ንፋስ ከአላህ የሆነ መልዕክተኛ (ሰራዊት) ነች። እዝነትንም ይዛለች። ቅጣትንም ይዛለች። በተመለከታቿት ግዜ እትስደቧት። ከያዘችው መልካም ነገር አላህን ጠይቁት። ከያዘችው መጥፎ ነገር ደግሞ በአላህ ተጠበቁ።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3564
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿الريحُ مِنْ رّوْحِ اللهِ، تأتِي بالرَّحْمَةِ، وتأتي بالعذابِ، فإذا رأيتُموها فلا تسبُّوها، واسألُوا اللهَ خيرَها، واستعيذُوا باللهِ مِنْ شرِّها﴾
“ንፋስ ከአላህ የሆነ መልዕክተኛ (ሰራዊት) ነች። እዝነትንም ይዛለች። ቅጣትንም ይዛለች። በተመለከታቿት ግዜ እትስደቧት። ከያዘችው መልካም ነገር አላህን ጠይቁት። ከያዘችው መጥፎ ነገር ደግሞ በአላህ ተጠበቁ።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3564
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ወሳኝ መልዕክት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما مِنْ عبدٍ يقولُ في صباحِ كلِّ يومٍ، ومساءِ كلِّ ليلةٍ، بسمِ اللهِ الذي لا يضُرُّ مع اسمِهِ شيءٌ في الأرضِ ولا في السماءِ، وهُوَ السميعُ العليمُ، ثلاثُ مراتٍ، لم يضرَّهُ شيءٌ﴾
“አንድ ባሪያ በሁሉም ቀን ጠዋትና በሁሉም ምሽት (ሌሊት) ላይ ሶስት ግዜ እንዲህ ‘በአላህ ስም፣ እርሱ (አላህ) ከስሙ ጋር (በስሙ የተጠበቁትን) በሰማይም በምድርም ምንም ነገር አይጎዳቸውም፡፡ እርሱ ሰሚም አዋቂም ነው።’ ካለ ምንም የሚጎዳው ነገር አይኖርም።”
📚 ቲርሚዚ (3388) አቡ ዳውዳ (5188) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما مِنْ عبدٍ يقولُ في صباحِ كلِّ يومٍ، ومساءِ كلِّ ليلةٍ، بسمِ اللهِ الذي لا يضُرُّ مع اسمِهِ شيءٌ في الأرضِ ولا في السماءِ، وهُوَ السميعُ العليمُ، ثلاثُ مراتٍ، لم يضرَّهُ شيءٌ﴾
“አንድ ባሪያ በሁሉም ቀን ጠዋትና በሁሉም ምሽት (ሌሊት) ላይ ሶስት ግዜ እንዲህ ‘በአላህ ስም፣ እርሱ (አላህ) ከስሙ ጋር (በስሙ የተጠበቁትን) በሰማይም በምድርም ምንም ነገር አይጎዳቸውም፡፡ እርሱ ሰሚም አዋቂም ነው።’ ካለ ምንም የሚጎዳው ነገር አይኖርም።”
📚 ቲርሚዚ (3388) አቡ ዳውዳ (5188) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከኩራት ተጠንቀቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ مَن كانَ في قَلْبِهِ مِثْقالُ ذَرَّةٍ مِن كِبْرٍ قالَ رَجُلٌ: إنّ الرَّجُلَ يُحِبُّ أنْ يَكونَ ثَوْبُهُ حَسَنًا ونَعْلُهُ حَسَنَةً، قالَ: إنّ اللهَ جَمِيلٌ يُحِبُّ الجَمالَ، الكِبْرُ بَطَرُ الحَقِّ، وغَمْطُ النّاسِ﴾
“በልቡ ውስጥ የሰናፍጭ ፍሬ እንኳ ኩራት ያለበት ጀነት አይገባም። አንድ ሰው እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦ ‘ ሰውዬው ልብሱ ቆንጆ ጫማውም ቆንጆ እንዲሆን ይወዳል’ ይህ ከኩራት ነውን? አሉት፦ አላህ ቆንጆ ነው ቆንጆን ነገር ይወዳል። ኩራት የሚባለው ሀቅን አለመቀበልና ሰዎችን አሳንሶ መመልከት ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 91
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا يَدْخُلُ الجَنَّةَ مَن كانَ في قَلْبِهِ مِثْقالُ ذَرَّةٍ مِن كِبْرٍ قالَ رَجُلٌ: إنّ الرَّجُلَ يُحِبُّ أنْ يَكونَ ثَوْبُهُ حَسَنًا ونَعْلُهُ حَسَنَةً، قالَ: إنّ اللهَ جَمِيلٌ يُحِبُّ الجَمالَ، الكِبْرُ بَطَرُ الحَقِّ، وغَمْطُ النّاسِ﴾
“በልቡ ውስጥ የሰናፍጭ ፍሬ እንኳ ኩራት ያለበት ጀነት አይገባም። አንድ ሰው እንዲህ ሲል ጠየቃቸው፦ ‘ ሰውዬው ልብሱ ቆንጆ ጫማውም ቆንጆ እንዲሆን ይወዳል’ ይህ ከኩራት ነውን? አሉት፦ አላህ ቆንጆ ነው ቆንጆን ነገር ይወዳል። ኩራት የሚባለው ሀቅን አለመቀበልና ሰዎችን አሳንሶ መመልከት ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 91
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
Forwarded from Ustaz Kamil Teha Official
#ዑምደቱል_አህካም
ኪታቡልቡዩዕ
ዘወትር ረቡዕ እና ጁሙዓ ከመግሪብ እስከ ኢሻ በፈትህ አባቦራ መስጂድ ።
በቀጥታ በፌስቡክ ገፃችን ይከታተሉ።
https://www.facebook.com/share/166BARpssi/
ኪታቡልቡዩዕ
ዘወትር ረቡዕ እና ጁሙዓ ከመግሪብ እስከ ኢሻ በፈትህ አባቦራ መስጂድ ።
በቀጥታ በፌስቡክ ገፃችን ይከታተሉ።
https://www.facebook.com/share/166BARpssi/
መልካም ስራዎች!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صِلَةُ الرَّحِمِ، وحُسنُ الخُلُقِ، وحُسنُ الجِوارِ، يُعَمِّرْنَ الدِّيارَ، ويَزِدْنَ في الأعمارِ﴾
“ዝምድናን መቀጠል፣ ጥሩ ስነምግባር፣ ለጎረቤት መልካም ውለታን መዋል ቤትን ያሳምራል (በቤት ውስጥ በረከትና መልካም ነገር እንዲኖር ያደርጋል) እድሜን ይጨምራል (በረካ ያደርጋል)።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3767
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صِلَةُ الرَّحِمِ، وحُسنُ الخُلُقِ، وحُسنُ الجِوارِ، يُعَمِّرْنَ الدِّيارَ، ويَزِدْنَ في الأعمارِ﴾
“ዝምድናን መቀጠል፣ ጥሩ ስነምግባር፣ ለጎረቤት መልካም ውለታን መዋል ቤትን ያሳምራል (በቤት ውስጥ በረከትና መልካም ነገር እንዲኖር ያደርጋል) እድሜን ይጨምራል (በረካ ያደርጋል)።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 3767
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አንተ ነጋዴ ሆይ! በዚህ የኑሮ ውድነት ወቅት አዛኝ ሁን!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿التجّارَ يُحشرونَ يومَ القيامةِ فجّارا إلا من اتقّى برَّ وصدقَ.﴾
“ነጋዴዎች በትንሳኤ ቀን አመፀኞች ሆነው ነው የሚቀሰቀሱት። አላህን የፈራ፣ መልካምን የሰራ እና እውነትን ያወራ ሲቀር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 1458
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿التجّارَ يُحشرونَ يومَ القيامةِ فجّارا إلا من اتقّى برَّ وصدقَ.﴾
“ነጋዴዎች በትንሳኤ ቀን አመፀኞች ሆነው ነው የሚቀሰቀሱት። አላህን የፈራ፣ መልካምን የሰራ እና እውነትን ያወራ ሲቀር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 1458
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሰላማዊ ቀልብ!
ከአብደላህ ቢን ዑመር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿قيل لرسولِ اللهِ صلَّى اللهُ عليْهِ وسلَّمَ أيُّ الناسِ أفضلُ قال كلُّ مخمومِ القلبِ صدوقِ اللسانِ قالوا صدوقُ اللسانِ نعرفُه فما مخمومُ القلبِ قال هو التقيُّ النقيُّ لا إثمَ فيه ولا بغيَ ولا غِلَّ ولا حسدَ﴾
“የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ተባሉ፦ ከሰዎች በላጭ ማነው? አሉ፦ ቀልቡ መኽሙውም (ንፁህ) የሆነና እውነት ተናጋሪ የሆነ ምላስ (አንደበት) ያለው ነው። በዚህ ግዜ ሰሃቦች እንዲህ አሉ፡ እውነት ተናጋሪ ምላስ ምን እንደሆነ እናውቃለን። ንፁህ ቀልብ ያለው ሲባል ምን ማለት ነው? አሉ፡ እሱ ማለት አላህን የሚፈራና ንፁህ የሆነ፣ በውስጡ በደል ምቀኝነትና ክፋት ጥላቻ የሌለው የሆነ ነው።”
📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3416
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአብደላህ ቢን ዑመር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿قيل لرسولِ اللهِ صلَّى اللهُ عليْهِ وسلَّمَ أيُّ الناسِ أفضلُ قال كلُّ مخمومِ القلبِ صدوقِ اللسانِ قالوا صدوقُ اللسانِ نعرفُه فما مخمومُ القلبِ قال هو التقيُّ النقيُّ لا إثمَ فيه ولا بغيَ ولا غِلَّ ولا حسدَ﴾
“የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ተባሉ፦ ከሰዎች በላጭ ማነው? አሉ፦ ቀልቡ መኽሙውም (ንፁህ) የሆነና እውነት ተናጋሪ የሆነ ምላስ (አንደበት) ያለው ነው። በዚህ ግዜ ሰሃቦች እንዲህ አሉ፡ እውነት ተናጋሪ ምላስ ምን እንደሆነ እናውቃለን። ንፁህ ቀልብ ያለው ሲባል ምን ማለት ነው? አሉ፡ እሱ ማለት አላህን የሚፈራና ንፁህ የሆነ፣ በውስጡ በደል ምቀኝነትና ክፋት ጥላቻ የሌለው የሆነ ነው።”
📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3416
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የአሹራ ቀን ፆም!
📌ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን
ከኢብኑ አባስ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾
“የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1134
ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾
“የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📌ለመልካም ስራ አስተዋሽ እንሁን
ከኢብኑ አባስ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿فَإِذَا كَانَ الْعَامُ الْمُقْبِلُ - إِنْ شَاءَ اللَّهُ - صُمْنَا الْيَوْمَ التَّاسِعَ﴾
“የሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ በአላህ ፍቃድ የአሹራን ቀን ፆም ዘጠነኛውን ጨምሬ እፆማለሁ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1134
ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صيامُ يومِ عاشوراءَ، إنِّي أحتَسِبُ على اللَّهِ أن يُكَفِّرَ السَّنةَ الَّتي قبلَهُ﴾
“የአሹራ ቀን ፆም ያለፈውን አመት ኃጢአት እንደሚያብስ ከአላህ እጠብቃለሁ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከረመዳን ቀጥሎ በላጩ ፆም!
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أفضلُ الصِّيامِ بعدَ رمضانَ شَهْرُ اللَّهِ المُحرَّمُ﴾
“ከረመዳን በመቀጠል በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው የሙሐረም ወር ፆም ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1123
ማስታወሻ፦ የሙሀረም ወር ፆም በኢትዮጵያ ካላንደር አቆጣጠር አርብ ሰኔ 27 ላይ ይሆናል። ከበፊቱ ወይም ከበስተኋላው ያለውን አንድ ቀን ጨምሮ መፆም መዘንጋት የለበትም።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أفضلُ الصِّيامِ بعدَ رمضانَ شَهْرُ اللَّهِ المُحرَّمُ﴾
“ከረመዳን በመቀጠል በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው የሙሐረም ወር ፆም ነው።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1123
ማስታወሻ፦ የሙሀረም ወር ፆም በኢትዮጵያ ካላንደር አቆጣጠር አርብ ሰኔ 27 ላይ ይሆናል። ከበፊቱ ወይም ከበስተኋላው ያለውን አንድ ቀን ጨምሮ መፆም መዘንጋት የለበትም።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora