Telegram Web
ዱኒያ የተረገመች ናት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ألا إنَّ الدُّنيا ملعونةٌ ملعونٌ ما فيها، إلّا ذِكرُ اللَّهِ وما والاهُ، وعالِمٌ، أو متعلِّمٌ﴾

“አዋጅ! ዱኒያም ዱኒያ በውስጧ የያዘችው ነገር የተረገመ ነው። አላህን ለማውሳት አጋዥ የሆኑ ነገሮች፣ ዓሊም ወይም ተማሪ ሲቀሩ።”

📚 ሶሂህ አትርጊብ፡ 3244



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
⚠️ አይበለውና በኤሌክትሪክ አደጋ የተያዘ ሰው ቢያጋጥምዎ ምን ማድረግ እንደሚኖርብዎት ያውቃሉ? ⚠️

ኤሌክትሪክ ጠቀሜታው የላቀ ቢሆንም በጥንቃቄ ጉድለት በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት ያስከትላል፤ ለሞትም ይዳርጋል፡፡ ታዲያ ሁሌም እራስዎን ከኤሌክትሪክ አደጋ መጠበቅ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ሊሆን ይገባል፡፡ ነገር ግን አንድ ሰው በኤሌክትሪክ ቢያዝ ወዲያውኑ አስፈላጊውን እርምጃ በመውሰድ ህይወቱን ሊያድን የሚችልበት አግባብ አለ።

⛔️ አይበለውና በኤሌክትሪክ አደጋ የተያዘ ሰው ቢያጋጥምዎ ምን ማድረግ እንደሚኖርብዎት ያውቃሉ?

የኤሌክትሪክ ምንጭን ማጥፋት ወይም ቆጣሪ ብሬከር መመለስ

ይህ የመጀመሪያውና ዋነኛው እርምጃ ሲሆን፤ የቆጣሪ ብሬከሩ የት እንዳለ ካወቁ በፍጥነት ማጥፋት እና የኤሌክትሪክ ፍሰት መቆሙን ሲያረጋግጡ ብቻ ወደ ተጎጂው መቅረብ፤

ኤሌክትሪክን ወዲያውኑ ማጥፋት ካልቻሉ ተጎጂውን ከኤሌክትሪክ ምንጭ ለማራቅ ደረቅ እና ኤሌክትሪክ የማያስተላልፍ (non-conductive) ነገር ይጠቀሙ፤

በፍፁም ባዶ እጅዎን ወይም እርጥብ ነገርን አይጠቀሙ!

ለምሳሌ:- ደረቅ የእንጨት ዘንግ፣ የፕላስቲክ መጥረጊያ እጀታ፣ ወፍራም ጋዜጣ ወይም መጽሐፍ፣ ወይም የጎማ ምንጣፍ መጠቀም ይችላሉ።

ተጎጂውን አይንኩ! በኤሌክትሪክ የተያዘ ሰው ሰውነታቸው ሊያስተላልፍ ይችላል፤

የኤሌክትሪክ ንዝረት የቆዳ ላይ እና ውስጣዊ ቃጠሎ ሊያስከትል ስለሚችል የተቃጠለውን ወይም የተጎዳውን የሰውነት ክፍል በቀዝቃዛ (በረዶ ባልሆነ) ውሃ በማቀዝቀዝ ንጹህና ደረቅ በሆነ ጨርቅ ይሸፍኑት።

የህክምና እርዳታ እንዲያገኝ ወደ ህክምና ተቋም ይደውሉ፤

ያስታውሱ‼️

የኤሌክትሪክ አደጋ የሚያስከትል ሁኔታ ሲመለከቱም አደጋው ከመድረሱ በፊት በአቅራቢያዎ ካለ የተቋማችን የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት በአካል ወይም በጥሪ ማዕከሉ 905 እና 904 በመደወል አልያም በማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችን ያሳውቁ!

የእርስዎ ደህንነት ቀዳሚ መሆኑን አይርሱ❗️
እራስዎን ከአደጋ ይጠብቁ❗️
ኤሌክትሪክን በቁም ነገር ይዩት🚫

#Safety_First_Always - #ሁልጊዜም_ቅድሚያ_ለጥንቃቄ⚠️

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
" የዓሹራ ቀን ፆም ያለፈን አንድ አመት ወንጀል ያስምራል»ረሱል ﷺ
ቀኑ የአሹራ 10ኛ ቀን ሲሆን ከፊት ወይም ከሗላ አንድ ቀን እንድንጨምር ታዘናል
የፊታችን ቅዳሜ 10ኛው ቀን ይሆናል!!
👍2
Audio
#ኪታብ ዑምደቱል አህካም
#በፈትህ አባቦራ መስጂድ
#ዘወትር ረቡዕ እና ጁመዓ ከመግሪብ- ዒሻ #በኡስታዝ ካሚል ጣሃ   ደርስ በድምፅ ክፍል #58 መከታተልና መቅራት ትችላላችሁ። #እንዳያመልጥዎ
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣8⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
👍1
በመልካም ስራ የበለጠህን መመልከት ጥሩ ነው። በዛውም የተሰጠህን እድል መጠቀም ብልህነት ነው!

ከአብደላህ ቢን ዓምር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ አንድ ሰው ረሱል (ﷺ) እንዲህ በማለት ጠየቃቸው፦

﴿يَا رَسُولَ اللَّهِ، إِنَّ الْمُؤَذِّنِينَ يَفْضُلُونَنَا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " قُلْ كَمَا يَقُولُونَ، فَإِذَا انْتَهَيْتَ فَسَلْ تُعْطَهْ﴾

“አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ሙዓዚኖች በደረጃ በለጡን። ረሱል (ﷺ) እንዲህ አሉት፦ ‘እነሱ ሙዓዚኖች የሚሉትን ተከታትለህ በል፤ ስትጨርስ (የምትፈልገውን ከአላህ) ጠይቅ ትሰጣለህ።’”

📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 524



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 0⃣9⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
👍3
ስልጣን አገልጋይነት ነው
~
አንድ ሰው አጠቃላይ የሃገር መሪም ይሁን ከዚያ ባነሰ ታች ላይ የሚገኝ የስልጣን እርከንም ላይ ይሁን ስልጣኑ ያሻውን ለማድረግ ነፃ የሚያደርገው ሳይሆን ህዝብን ለማገልገል የተቀመጠ የቅጥር ሰራተኛ እንደሆነ ሊያውቅ ይገባል። ስለዚህ በየትኛውም የኃላፊነት ወንበር ላይ የተቀመጣችሁ ወገኖች ባጠቃላይ በተግባር የህዝብ አገልጋይ ተቀጣሪ ሁኑ። እንጂ ስልጣናችሁን ህዝብን ለማጉላላትና ለማንገለታታት፣ ራስን በተለየ ለመጥቀም አትጠቀሙበት። ይህንን እውነታ አጉልቶ የሚያሳይ አንድ ታሪክ ልጥቀስ።

አቡ ሙስሊም አልኸውላኒይ ረሒመሁላህ ከኸሊፋው ሙዓዊያ ቢን አቢ ሱፍያን ረዲየላሁ ዐንሁ ዘንድ ገቡና

* "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ የቅጥር ሰራተኛ!" አሉ።
- በዙሪያው የነበሩት ሰዎች "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ አሚር (አዛዥ) በል!" አሉ።
* እርሳቸው ግን "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ የቅጥር ሰራተኛ!" አሉ።
- ሰዎቹ እንደገና "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ አሚር (አዛዥ) በል!" አሉ።
* እርሳቸው ግን አሁንም "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ የቅጥር ሰራተኛ!" አሉ።
- ሰዎቹ ለሶስተኛ ጊዜ "አሰላሙ ዐለይከ! አንተ አሚር (አዛዥ) በል!" አሉ።

ሙዓዊያ በዚህን ጊዜ ፡ "አቡ ሙስሊምን ተውት፤ እርሱ የሚለውን ጠንቅቆ የሚያውቅ ነው" አሉ።

ከዚያም አቡ ሙስሊም ለሙዓዊያ እንዲህ አሉ፡- "አንተ የነዚህ በጎች ጌታ ለጥበቃቸው የቀጠረህ ቅጥር ሰራተኛ ነህ። የተጎዱትን ብትንከባከብ፣ የታመሙትን ብታክም እና ጉልበተኞቹን ከደካሞቹ ብታቅብ ጌታህ ደሞዝህን ይሞላልሃል። ነገር ግን የተጎዱትን ባትንከባከብ፣ የታመሙትን ባታክም እና ጉልበተኞቹን ከደካሞቹ ባታቅብ ጌታህ ይቀጣሃል!" [ሒልየቱል አውሊያእ፡ 2/125] [ታሪኹ ዲመሸቅ፡ 27/223፣ 67/218]

አዎ ስልጣን፣ ሹመት፣ አለቅነት ተጠያቂት ነው። ሸክም ነው። ስለዚህ ትንሽም ይሁን ትልቅ ኃላፊነት ላይ የተቀመጠ ሁሉ ልቡ እንዳያብጥ፣ ጥጋብ እንዳይሰማው አላህን ያስብ። ነፍሲያውን ይርገጥ። ትእቢቱን ያስተንፍስ። አገልጋይነትን፣ ትህትናን ይላበስ። ይህ ሲሆን የአላህ እገዛ ከሱ ጋር ይሆናል። ከአላህም ዘንድ ከሰውም ዘንድ የተወደደ ይሆናል።
=

Via Ibnu Munewor




https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👏2👍1
የአማኝ ነገሩ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿عَجَبًا لأَمْرِ المُؤْمِنِ، إنَّ أمْرَهُ كُلَّهُ خَيْرٌ، وليسَ ذاكَ لأَحَدٍ إلّا لِلْمُؤْمِنِ، إنْ أصابَتْهُ سَرّاءُ شَكَرَ، فَكانَ خَيْرًا له، وإنْ أصابَتْهُ ضَرّاءُ، صَبَرَ فَكانَ خَيْرًا له.﴾

“የአማኝ ጉዳይ አስገራሚ ነው። ነገሩ ሁሉ መልካም። ይህ ደግሞ ለአማኝ እንጂ ለማንም አይደለም። አስደሳች ነገር ሲያጋጥመው ያመሰግንና ለሱ መልካም ይሆንለታል። ችግር ሲያጋጥመው ይታገስና ለሱ መልካም ይሆንለታል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2999



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍3
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 1⃣0⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
👍3
ወንጀል በምድር ላይ የበሽታ መብዛት ምክንያት ነው!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَمْ تَظْهَرِ الفاحشةُ في قومٍ قَطُّ؛ حتى يُعْلِنُوا بها؛ إلَّا فَشا فيهِمُ الطَّاعونُ والأوجاعُ التي لم تَكُنْ مَضَتْ في أسلافِهِم الذينَ مَضَوْا﴾

“በህዝቦች ውስጥ ፀያፍ ተግባር በአደባባይ ግልጽ አድርጎ የሚፈጽም አንድም አካል አይኖርም፤ ከዚህ በፊት በነበሩት ቀደምቶቻቸው ያልነበረ ወረርሽኝ ወይም በሽታ በመካከላቸው የሚሰራጭ ቢሆን እንጅ።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 7978



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍4
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣1⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
👍1
የላቀ ምንዳ ያለው ሐዲስ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إذا مَرِضَ العَبْدُ، أوْ سافَرَ، كُتِبَ له مِثْلُ ما كانَ يَعْمَلُ مُقِيمًا صَحِيحًا﴾

“አንድ ባሪያ በታመመ ወይም መንገደኛ በሆነ ግዜ፤ ጤነኛና በሀገሩ ነዋሪ በነበረበት ግዜ ይስራ የነበረውን መልካም ስራ አምሳያውን (በምንዳነት) ይመዘገብለታል።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 2996



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 1⃣2⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
👍1
ፍም እሳት እንደመጨበጥ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿يأتي على الناسِ زمانٌ، الصابرُ فيهِم على دينِه، كالقابضِ على الجَمْرِ﴾

“በሰዎች ላይ ትዕግስትን የሚጠይቅ ዘመን ይመጣል። አንድ ሰው ዲኑ ላይ ፀንቶ (ታግሶ) መቆየት ፍም እሳት እንደመጨበጥ የሚሆንበት።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2260



https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 1⃣3⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
ጥሪ አደርጋለሁ! Waamichan Taasisa!
🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯🎯

እውነት ለዑለሞቻችን የሚታሰብ ከሆነ የሚከተሉትን በአፋጣኝ እንዲተገበሩ ጥሪ አደርጋለሁ።እነርሱም: -

1)  ለሁሉም ዑለሞቻችን የአካዳሚክ ትምህርት የሚያገኙበትን፥ የአስተዳደርና አመራር፥ የሀገሪቱንና የሙስሊሞችን ታሪክ፥ ነባራዊ ሁኔታን፥ ስነማህበረሰብ ሳይንስና የችግር አፈታት ስልቶች ዙሪያ ላይ እውቀትና ግንዛቤያቸውን የሚያሳድጉበትን መንገድ በአጫጭር ስልጠና፥ በኦንላይንና በርቀት ትምህርት ወይም በየመስጊዱ ኢማሞችን በየዘርፉ የማብቃት ስልቶች ይቀየሱ።ከነርሱ ዉስጥ ደግሞ ለመብቃት ቅርብ የሆኑት ደግሞ ተለይተው የአጭር ጊዜ ተከታታይ ስልጠና ይሰጣቸው።

2) በተግባር ደረጃ ደግሞ ሰፊና በነጻነት የሚሠሩበት የዑለማ ምክር ቤት መዋቅርን አሁን ካለው ለይስሙላ ከተቀመጠው መዋቅርና አካሄድ ወጥቶ ከፌደራል እስከ መስጂድ የተዋቀረ የራሱ በጀትና አቅም ያለው ሆኖ ይዋቀር!

3) ዓሊሞች የአስተዳደርና የአመራር ልምድ እንዲያገኙ በመላ ሀገሪቱ በሁሉም መስጂዶች በአስገዳጅ ደረጃ የመስጂድ ኢማሞችን በመስጂዱ የአስተዳደር  ኮሚቴው ዉጭ የሆኑበት አሰራር ተሽሮ በመስጂድ ኮሚቴ ዉስጥ እንዲሳተፉ ይደረግ።

4) በሁሉም እርከን ለእርከኑ የሚመጥን የአስተዳደር ተሞክሮ ያላቸው  ዓሊሞች፥ ኢማሞች፥ ዱዓቶችና መሻይኮች እየተመረጡ በመጅሊስ ዉስጥ የመጅሊስ የሥራ አስፈጻሚ አባል ይደረጉ።

5) በሀገር ዓቀፍ ደረጃ መሪና አስተዳዳሪ የመሆን ከፍተኛ ተስፋ የሚጣልባቸው ዓሊሞችና ዱዓቶችን ከየክልሉ መርጦ ቢያንስ ለሁለት ዓመት የሚያሰለጥን የመጅሊስ የአመራር ማሰልጠኛ ማዕክል ይቋቋም።

6) የመስጂድ ኢማሞች፥ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ቃዲዎች፥ ዑለሞችና ዱዓቶች የግድ ዘመናዊ ትምህርት የተማሩ እንዲሆኑ ቢቻል ቀድሞ ከኢልሙ ጎን ለጎን በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በዲግሪ የተመረቁ የሚሆኑበት ሁኔታ ይታሰብበት።አልያም ሁለቱንም በአንድነት ያጣመረ ዩኒቪርሲቲ ይቋቋም።

ከላይ ይሁን ሁሉ ያነሳሁነት የሚከበሩ፥ የሚደመጡና ተጽዕኖ ፈጣሪ የሆኑ ዓሊምም መሪም የሆኑ የሰላት(የመስጂድ) ብቻ ሳይሆን የሁሉም ነገር ኢማም(መሪ) እንዲኖሩን ከመፈለግ ነው።

ዓሊሞች ይህን ያሟሉ ስልም አካዳሚክ የተማሩ ሁሉ የመሪነትና የአስተዳዳሪነት ብቃት አላቸውም እያልኩ አይደለም። ለመሪነትና አስተዳዳሪነት የራሱ ስነልቦና፥ የተነሳሽነት፥ የእውቀት፥ የክህሎትና የልምድ ዝግጁነት እንደሚያስፈልግ አጥቼው አይደለም።

Waamichan Taasisa
🎯🎯🎯🎯🎯
Dhuguma Ulamaa'ota keenyaaf kan yaadamu yoo ta'e kanneen itti aanan kun hatattamatti akka raawwataman waamichan taasisa. Isaa isaanis:-

1) Tooftaaleen ulamaa'onni keenya hundi barnoota akaadaamii ittiin argatan, ga'umsa hooggansaa, seenaa biyyaa fi Muslimootaa, haala qabatamaa, saayinsii hawaasaafi maloota rakkoo furuu irratti beekumsaafi hubannoo isaanii karaa ittiin gabbifatan leenjii gaggabaabaa, barnoota toora onlaayiniifi fageenyaa ykn masjiidatti imaamota roga hundaan ga'oomsuuf tooftaaleen dandeessisan haa diriiran. Isaan keessaa ammoo kanneen ga'oomuutti dhihoo ta'an adda ba'anii leenjiin gabaabaan walitti fufaan haa kennamuuf.

2) Sadarkaa hojii qabatamaatti ammoo caaseffamni Mana Maree Ulamaa’otaa bal’aafi bilisaan keessa hojjachuu danda'an adeemsa caaseffama fakkeessaa ykn kan maqaa qofaa amma jiru keessaa ba'ee, federaalaa hanga masjiidaatti kan baajataa fi dandeettii mataa isaa qabu ta'ee haa caaseffamu!

3) Hayyoonni muuxannoo bulchiinsaa fi hooggansaa akka horataniif, masjiidota guutuu biyyattii hunda keessatti sadarkaa dirqisiisaatti hojmaatni imaammanni masjiidaa koree koree bulchiinsa masjiidaatiin ala itti ta’an haqamee koree masjiidaa keessatti akka hirmaatan haa godhamu.

4) Roga maraanuu aalimonni, imaamoonni, du'aatonnii fi mashaa'ikkan rogichaa muuxannoo bulchiinsaa qaban filatamanii majlisa keessatti miseensa koree hojii raawwachiiftuu majlisa haa taasifaman.

5) Sadarkaa biyyalessaatti Giddugalli leenjii hooggansa Majlisaa aalimotaafi du'aatota gaggessaafi bulchiinsa akka ta'an abdataman naannolee mara irraa filee xiqqaatu waggaa lamaaf leenjisu haa ijaaramu.


6) Imaamonni masjiidaa, manni murtii sheri'aafi qaadiin, ulamaa’onniifi du'aatonni dirqama barnoota ammayyaa kan baratan akka ta'an, yoo danda'ame ammoo duursee ilmiidhaan cinaatti dameewwan barnootaa garaa garaatiin digiriidhaan kan eebbifaman  haalli isaan itti ta'an itti haa yaadamu. Yookaan ammoo Yunivarsiitiin lamaan isaaniiyyuu walitti hammate haa hundaa'u.

Kanin kanaa olitti waan kana mara kaase aalimoota dhageettii qaban, dhiibbaa uuman, aalimas hoogganaas ta'an, kan salaata (masjiidaa) qofa osoo hin taane imaamota (gaggeessaa) waanuma maraa akka qabaannu barbaaduu irraa ka'ee tani.

Aalimonni kana haa guuttatan yoon jedhu kanneen akkaadaamii baratan marti dandeettiifi ga'umsa gaggeessummaafi bulchinsaa qabu jechaa hin jiru.

Gaggeessummaafi bulchiinsaaf qophaa'ummaa xiinsammuu, kaka’umsaa, beekumsaa, dandeettii fi muuxannoo mataasaa akka barbaachisu wallaalee miti.

Via Ahmedin jebel
1
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 1⃣4⃣ #ሙሐረም 1⃣4⃣4⃣7⃣
2025/07/10 07:08:44
Back to Top
HTML Embed Code: