FKRNATAFETRO Telegram 582
የሉሲፈር : በትር !
----------//--------
ክፍል :-(40 )


ሞርጋርን ከውጪ መኪና ውስጥ ሆኖ እሚሆነውን ይጠባበቃል እግሩ ስር ቅድስት ክፍል የገኘውን በ ቶ ቅርጽ የተሰራውን የ እንጨት መስቀል በእጁ ያገላብጠዋል ድንገት የ እጅ ስልኩ ጠራ እና ክፍሉ ውስጥ እንደሌሉ ነገር ግን ክፍሉ ውስጥ እንደነበሩ ምልክቶችን እንዳገኙ ነገሩት ሞርጋን በብስጭት ነደደ ስልኩን አሽቀንጥሮ ወረወረ እና ከሚኪናው ወርዶ ወደ አስከበበው እነ ዋሲሁን ወደነበሩበት ክፍል አቀና።

ቅድስት እና ዶ/ር ዋሲሁን እራቅ ብለው መኪና ውስጥ ሆነው እሚሆነውን ይከታተላሉ በ ደቂቃውች ልዩነት ነበር ክፍሉን ለቀው በ አደጋ ጊዜ መውጫው በኩል ያመለጡት ።
ዶ/ር ዋሲሁን ሞርጋን ወደ ነበሩበት ሆቴል ሲገባ በቶ ቅርጽ የተሰራውን የ እንጨት መስቀል በእጁ እንደያዘ ተመለከተ ቅድስትንም እንድትመለከት አደረገ ለቅድስትም" ይሄንን መስቀል ከሞርጋን መውሰድ ይኖርብናል " ሲል ነገራት ቅድስትም ደንግጣ" በፍጹም አላደርገውም እንዲያውም እንኩዋን ገላገለኝ ትንሽ እሱን ያንደው ያኔ ልኩን ያገኛል" አለቺው

ዶ/ር ዋሲሁን ያልችው ነገር ትንሽ ግራ አጋባው እና ንግግሩን ቀጠለ ቆይ" ያንደው ስትይ " ሲል በትኩረት እያያት ጠየቃት ቅድስትም " የጭለማው መሀበር ስትገባ እራስህን እስካለህም ከሞትክም በውኃላ ፍጹም ሁሉን ነገር ክደህ ነው እምትገባው እምታምንበትን እረግጠህ ደምህን ቀድተህ ፍጹም እራሴን ሰጥቻለው ብለህ ነው

እምትገባው ከዛም ምልክቱን በክንድህ ላይ በድግምት እና በ አስማት ይደረግልሀል ሁሌም ጨረቃ በ ቦታዋ ሙሉ ስትሆን አንተም እራስህን በ አስማቱ አማካኝነት የሰውም ይሁን እንስሣ እያጠመድክ የደም መሳዋት ታቀርባለህ ግን ይሄ ጨረቃ ስትገጥም ሙሉ ስትሆን ነው ይሄ ፊልም ወይም ተረት ሊመስልህ ይችላል ግን እምኖረው የየ እለት ኑሮዬን ነው አንተም ፊልም ሆኖ በተደጋጋሚ መቼም

አይተኸዋል ይሄ ደሞ ሆን ተብሎ የሰውችን ለ ነገሩ ያለውን መጥፎ አመለካከት ለመስለብ ነው አየህ ልብህ በጎነቱን እያየ እንዲያድግ ፊክሽን በሚመስል ታሪክ በሬ ወለድ አስመስለው ይሰብኩሀል ይሄን እያየህ አንተም ልጅህም ይሄን እያየህ ታድጋለህ ከዛም ማንም እጅህን ሳይጠመዝዝ ወደህ ነብስህን ትሰጣለህ ለምን ምንም እምታቀው እምነትም ሆነ እምትፈራው ፈጣሪ አይኖርህም

ይሄው ነው እኔም ሀገሬ መፈጠሬን እስክጠላ ለዚ ገቢር መስዋት አርጋ የሰጠጪኝ ለነገሩ እዛ ከደረሰብኝ አይበልጥም እነዚ ሰተው ነው በብዙ እሚቀበሉህ ኢትዮፒያ ግን ያለኝንም እኔንም ነው የቀማቺኝ እዚካለው እዛ የደረሰብኝ ሚስተካከል እንጂ አያንስም ለኔ ሀጢያት ምንም ትንሽትልቅ የለውም ሁሉም የቅጣት ሰይፍ

ይገባዋል " ዋሲሁን አስጠግቶ አቀፋት እና ከቃሉዋ እየቀደመ እሚረግፍ እንባዋን አበሰላት እና" ከዚ በውኃላ እኔ ላንቺ እሞታለሁ በያንዳንዱ ደቂቃ ካይኔ ላጣሽ አልፈልግም

በመጀመሪያ ይሄን እንወጣዋለን አብረን ለሰራ ነው ንስሀን እንቀበላለን ከዛም ሀገራችንን ወደ ንስሀ እናመጣለን እንዳታድግ እሚያቀጭጩዋትን አንድ በ አንድ እንነቅላለን ላጥፊዎች ጅራፍን ለ በረቱት ምርኩዝን እናቀብላለን ግን አሁን ይሄ መስቀል የግድ ያስፈልገናል የግድ ልትረጂኝ ግድ ነአ ያላቺ ምንም ነኝ ቅድስቴ ጨረቃ ሙሉ እምቶንበትን ሰዓት እና ወቅት ንገሪኝ ከዛ ምን እንደምናረግ እነግርሻለሁ" አላት ዋሲሁን ወደ ሆቴሉ በትኩረት እየተመለከተ"

ቅድስትም "ለምን አስፈለገህ ይሄን ንገርኝ መጀመሪያ" አለችው በትኩረት ከ አይኑ አንዳች መልስ እየፈለገች ።
ዶ/ር ዋሲሁንም ምክኒያቱን ካልተናገረ ፍቃደኛ እንደማቶን ስለተረዳ አይኑን ወደ እሱዋ እየመለሰ እቅዱን ነገራት ቅድስትም ባታምንበትም ያሰበውን ነገር የግድ መሞከር እንዳለባት አመነች እና የጨረቃዋ ሙሉነት መች እና ምንሰዓት እንደሆነ ነገረችው።

ከዛም ቦታውን ለቀው ሸሹ አሪዞና ለ 2 ቀናት የሚጠብቁት የጨረቃ ቀጠሮ እስኪደርስ እራሳቸውን በጥንቃቄ ደብቀው ቆዩ ግን ትኩስ ፍቅራቸውን ያለገደብ እሚወጡበት ሰፊ ጊዜ አገኙ አጋጣቢያቸውን አንድ በ አንድ ተጠቀሙት ዶ/ር ዋሲሁን "ምነው የጨረቃ ሙላት ለዘላለም ቢከስም ምክኒያቱም ሙላቱዋንም ውበቱዋንም ያለገደብ አንቺ ላይ አየዋት ለኔ ከዚ በላይ ሙሉ ጨረቃ የለችም" ይላታል ጣቶቹን በጸጉሮቹዋ መሀል በእርጋታ እያሳመረ " አትቀልድ ብላ ሆዱን ጎሸም ታረገው እና መልሳታቅፈዋለች ዶ/ር ዋሲሁንም መልሶ ከንፈሮቹዋን

በከንፈሩ ወደ ውስጡ ይስበዋል መልሶ ደግሞ በፍቅር ይከንፋሉ ደጋግመው ይጠፋሉ አካሄዳቸው እሚመለሱም አይመስለም እሱ እሱዋ ውስጥ እሱዋም እሱ ውስጥ ትደበቃለች በየ ወላፍናቸው ይገራርፈሉ ቅድስት " አንተ ማነህ ሉኦሌ ማልበልህ ስለምን መጣህ እኔ እኮ አንዲት

ህጻን ልጅ እንደያዘቻት ሚስኪን አሸንጉሊት ነኝ ሲያሻቸው እሚጥሉኝ ባሳቸው ሰዓት መርፌ እዚ እና እዛ እሚጎትቶኝ እነሱን ከማጫወት በቀር እርባን የሌለኝ ተጥቅመውብኝ ሲያበኩ እሚተፉኝ ሰው ነኝ እና አንተ እኔ ጋር ምን ትሰራለህ እንዴት ብለህ በልቤ ነገስክ ንገረኝ ማነህ ዶ/ር ልመንህ ሀኪሜ መምህሬ ልበልህ ንገረኝ ማልበልህ" አለቺው ቁርጥ ርጥ ከሚለው ትንፋሹ ጋር እየታገለች።
ከተደበቁበት አዲስ ዓለም ፈጥረው ሰነበቱ.

@fkrnatafetro



tgoop.com/fkrnatafetro/582
Create:
Last Update:

የሉሲፈር : በትር !
----------//--------
ክፍል :-(40 )


ሞርጋርን ከውጪ መኪና ውስጥ ሆኖ እሚሆነውን ይጠባበቃል እግሩ ስር ቅድስት ክፍል የገኘውን በ ቶ ቅርጽ የተሰራውን የ እንጨት መስቀል በእጁ ያገላብጠዋል ድንገት የ እጅ ስልኩ ጠራ እና ክፍሉ ውስጥ እንደሌሉ ነገር ግን ክፍሉ ውስጥ እንደነበሩ ምልክቶችን እንዳገኙ ነገሩት ሞርጋን በብስጭት ነደደ ስልኩን አሽቀንጥሮ ወረወረ እና ከሚኪናው ወርዶ ወደ አስከበበው እነ ዋሲሁን ወደነበሩበት ክፍል አቀና።

ቅድስት እና ዶ/ር ዋሲሁን እራቅ ብለው መኪና ውስጥ ሆነው እሚሆነውን ይከታተላሉ በ ደቂቃውች ልዩነት ነበር ክፍሉን ለቀው በ አደጋ ጊዜ መውጫው በኩል ያመለጡት ።
ዶ/ር ዋሲሁን ሞርጋን ወደ ነበሩበት ሆቴል ሲገባ በቶ ቅርጽ የተሰራውን የ እንጨት መስቀል በእጁ እንደያዘ ተመለከተ ቅድስትንም እንድትመለከት አደረገ ለቅድስትም" ይሄንን መስቀል ከሞርጋን መውሰድ ይኖርብናል " ሲል ነገራት ቅድስትም ደንግጣ" በፍጹም አላደርገውም እንዲያውም እንኩዋን ገላገለኝ ትንሽ እሱን ያንደው ያኔ ልኩን ያገኛል" አለቺው

ዶ/ር ዋሲሁን ያልችው ነገር ትንሽ ግራ አጋባው እና ንግግሩን ቀጠለ ቆይ" ያንደው ስትይ " ሲል በትኩረት እያያት ጠየቃት ቅድስትም " የጭለማው መሀበር ስትገባ እራስህን እስካለህም ከሞትክም በውኃላ ፍጹም ሁሉን ነገር ክደህ ነው እምትገባው እምታምንበትን እረግጠህ ደምህን ቀድተህ ፍጹም እራሴን ሰጥቻለው ብለህ ነው

እምትገባው ከዛም ምልክቱን በክንድህ ላይ በድግምት እና በ አስማት ይደረግልሀል ሁሌም ጨረቃ በ ቦታዋ ሙሉ ስትሆን አንተም እራስህን በ አስማቱ አማካኝነት የሰውም ይሁን እንስሣ እያጠመድክ የደም መሳዋት ታቀርባለህ ግን ይሄ ጨረቃ ስትገጥም ሙሉ ስትሆን ነው ይሄ ፊልም ወይም ተረት ሊመስልህ ይችላል ግን እምኖረው የየ እለት ኑሮዬን ነው አንተም ፊልም ሆኖ በተደጋጋሚ መቼም

አይተኸዋል ይሄ ደሞ ሆን ተብሎ የሰውችን ለ ነገሩ ያለውን መጥፎ አመለካከት ለመስለብ ነው አየህ ልብህ በጎነቱን እያየ እንዲያድግ ፊክሽን በሚመስል ታሪክ በሬ ወለድ አስመስለው ይሰብኩሀል ይሄን እያየህ አንተም ልጅህም ይሄን እያየህ ታድጋለህ ከዛም ማንም እጅህን ሳይጠመዝዝ ወደህ ነብስህን ትሰጣለህ ለምን ምንም እምታቀው እምነትም ሆነ እምትፈራው ፈጣሪ አይኖርህም

ይሄው ነው እኔም ሀገሬ መፈጠሬን እስክጠላ ለዚ ገቢር መስዋት አርጋ የሰጠጪኝ ለነገሩ እዛ ከደረሰብኝ አይበልጥም እነዚ ሰተው ነው በብዙ እሚቀበሉህ ኢትዮፒያ ግን ያለኝንም እኔንም ነው የቀማቺኝ እዚካለው እዛ የደረሰብኝ ሚስተካከል እንጂ አያንስም ለኔ ሀጢያት ምንም ትንሽትልቅ የለውም ሁሉም የቅጣት ሰይፍ

ይገባዋል " ዋሲሁን አስጠግቶ አቀፋት እና ከቃሉዋ እየቀደመ እሚረግፍ እንባዋን አበሰላት እና" ከዚ በውኃላ እኔ ላንቺ እሞታለሁ በያንዳንዱ ደቂቃ ካይኔ ላጣሽ አልፈልግም

በመጀመሪያ ይሄን እንወጣዋለን አብረን ለሰራ ነው ንስሀን እንቀበላለን ከዛም ሀገራችንን ወደ ንስሀ እናመጣለን እንዳታድግ እሚያቀጭጩዋትን አንድ በ አንድ እንነቅላለን ላጥፊዎች ጅራፍን ለ በረቱት ምርኩዝን እናቀብላለን ግን አሁን ይሄ መስቀል የግድ ያስፈልገናል የግድ ልትረጂኝ ግድ ነአ ያላቺ ምንም ነኝ ቅድስቴ ጨረቃ ሙሉ እምቶንበትን ሰዓት እና ወቅት ንገሪኝ ከዛ ምን እንደምናረግ እነግርሻለሁ" አላት ዋሲሁን ወደ ሆቴሉ በትኩረት እየተመለከተ"

ቅድስትም "ለምን አስፈለገህ ይሄን ንገርኝ መጀመሪያ" አለችው በትኩረት ከ አይኑ አንዳች መልስ እየፈለገች ።
ዶ/ር ዋሲሁንም ምክኒያቱን ካልተናገረ ፍቃደኛ እንደማቶን ስለተረዳ አይኑን ወደ እሱዋ እየመለሰ እቅዱን ነገራት ቅድስትም ባታምንበትም ያሰበውን ነገር የግድ መሞከር እንዳለባት አመነች እና የጨረቃዋ ሙሉነት መች እና ምንሰዓት እንደሆነ ነገረችው።

ከዛም ቦታውን ለቀው ሸሹ አሪዞና ለ 2 ቀናት የሚጠብቁት የጨረቃ ቀጠሮ እስኪደርስ እራሳቸውን በጥንቃቄ ደብቀው ቆዩ ግን ትኩስ ፍቅራቸውን ያለገደብ እሚወጡበት ሰፊ ጊዜ አገኙ አጋጣቢያቸውን አንድ በ አንድ ተጠቀሙት ዶ/ር ዋሲሁን "ምነው የጨረቃ ሙላት ለዘላለም ቢከስም ምክኒያቱም ሙላቱዋንም ውበቱዋንም ያለገደብ አንቺ ላይ አየዋት ለኔ ከዚ በላይ ሙሉ ጨረቃ የለችም" ይላታል ጣቶቹን በጸጉሮቹዋ መሀል በእርጋታ እያሳመረ " አትቀልድ ብላ ሆዱን ጎሸም ታረገው እና መልሳታቅፈዋለች ዶ/ር ዋሲሁንም መልሶ ከንፈሮቹዋን

በከንፈሩ ወደ ውስጡ ይስበዋል መልሶ ደግሞ በፍቅር ይከንፋሉ ደጋግመው ይጠፋሉ አካሄዳቸው እሚመለሱም አይመስለም እሱ እሱዋ ውስጥ እሱዋም እሱ ውስጥ ትደበቃለች በየ ወላፍናቸው ይገራርፈሉ ቅድስት " አንተ ማነህ ሉኦሌ ማልበልህ ስለምን መጣህ እኔ እኮ አንዲት

ህጻን ልጅ እንደያዘቻት ሚስኪን አሸንጉሊት ነኝ ሲያሻቸው እሚጥሉኝ ባሳቸው ሰዓት መርፌ እዚ እና እዛ እሚጎትቶኝ እነሱን ከማጫወት በቀር እርባን የሌለኝ ተጥቅመውብኝ ሲያበኩ እሚተፉኝ ሰው ነኝ እና አንተ እኔ ጋር ምን ትሰራለህ እንዴት ብለህ በልቤ ነገስክ ንገረኝ ማነህ ዶ/ር ልመንህ ሀኪሜ መምህሬ ልበልህ ንገረኝ ማልበልህ" አለቺው ቁርጥ ርጥ ከሚለው ትንፋሹ ጋር እየታገለች።
ከተደበቁበት አዲስ ዓለም ፈጥረው ሰነበቱ.

@fkrnatafetro

BY ፍቅርን በመፃፍት


Share with your friend now:
tgoop.com/fkrnatafetro/582

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ፍቅርን በመፃፍት
FROM American