Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
⭐ ስድስት ነገሮች ከመምጣታቸው በፊት በመልካም ነገር ተሽቀዳደሙ ....‼️
መተናነስ...⁉️
አንድ ሰው ለበክር ኢብኑ ዐብዲላህ መተናነስን (ተዋዱዕን) አስተምረኝ አላቸው።
እሳቸውም ፦ "ከአንተ በእድሜ የሚበልጥህን ሰው ስትመለከት ይህ ሰው በኢስላምና በመልካም ስራ ቀድሞኛል ስለዚህ ከእኔ የተሻለ ነው ብለህ አስብ። በእድሜ የሚያንስህን ስትመለከት ደግሞ በወንጀልና በመጥፎ ተግባር ቀድሜዋለሁ ስለዚህ እኔ ከእርሱ የባስኩ መጥፎ ነኝ በል!" አሉት።
አንድ ሰው ለበክር ኢብኑ ዐብዲላህ መተናነስን (ተዋዱዕን) አስተምረኝ አላቸው።
እሳቸውም ፦ "ከአንተ በእድሜ የሚበልጥህን ሰው ስትመለከት ይህ ሰው በኢስላምና በመልካም ስራ ቀድሞኛል ስለዚህ ከእኔ የተሻለ ነው ብለህ አስብ። በእድሜ የሚያንስህን ስትመለከት ደግሞ በወንጀልና በመጥፎ ተግባር ቀድሜዋለሁ ስለዚህ እኔ ከእርሱ የባስኩ መጥፎ ነኝ በል!" አሉት።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⭐🖤💖اللهم صلى وسلم على سيدنا ونبينا وحبيبنا محمد صلى الله عليه وسلم 💖🖤⭐
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👉 የብዙዎቻችን በሰላት ላይ የሚገኝ አህዋል...‼️
ሀቢቢ ሰለ-ላሁ ዓለይሂ ወሰለም የሚከተለውን ብለዋል፦
«ሙዕሚኖች ሲራጥን ተሻግረው፣ዱንያ ላይ በመካከላቸው የነበሩ መበዳደሎችን ከተካካሱ ቦኋላ፣ጀነት እንዲገቡ ይፈቀድላቸዋል።ነፍሴ በእጁ በኾነችው አላህ እምላለሁ፣ያኔ እያንዳንዱ ሙዕሚን የጀነት ቤቱን የዱንያውን ቤቱን ከሚያውቀው በላይ ያውቀዋል።»
ኢላሂ! በአንተው ይሁንብህ ከጀሐነም እሳት ጠብቀን።የረህመት ሀገርህን ጀነትንም ያለ ቀዳሚ ቅጣት በሰላም አስገባን።
«ሙዕሚኖች ሲራጥን ተሻግረው፣ዱንያ ላይ በመካከላቸው የነበሩ መበዳደሎችን ከተካካሱ ቦኋላ፣ጀነት እንዲገቡ ይፈቀድላቸዋል።ነፍሴ በእጁ በኾነችው አላህ እምላለሁ፣ያኔ እያንዳንዱ ሙዕሚን የጀነት ቤቱን የዱንያውን ቤቱን ከሚያውቀው በላይ ያውቀዋል።»
ኢላሂ! በአንተው ይሁንብህ ከጀሐነም እሳት ጠብቀን።የረህመት ሀገርህን ጀነትንም ያለ ቀዳሚ ቅጣት በሰላም አስገባን።
በተናነስከላቸውና ትህትናን ባሳየኻቸው ቁጥር አሳንሰው ሊያዩህ ከሚሞክሩ ሰዎች ራስህን አርቅ።መብቃቃትህ በአላህ ላይ ብቻ ይሁን።ልክህን ለማያውቅ በጭራሽ ዝቅ አትበል።አንተ ሙስሊም፣ክቡር የኣደም ልጅ ነህና።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⭕ "አላህም አንተ በውስጣቸው እያለህ (ድንጋይ በማዝነብና ባሳማሚ ቅጣት) የሚቀጣቸው አይደለም ። አላህም እነሱ ምህረትን የሚለምኑ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም ።"
[[ሱረቱ አል-አንፋል =33]]
[[ሱረቱ አል-አንፋል =33]]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
اللهم صلى وسلم على سيدنا ونبينا وحبيبنا محمد صلى الله عليه وسلم
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
✅ اللهم صلى وسلم على سيدنا ونبينا وحبيبنا محمد صلى الله عليه وسلم على.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
⭕ በነብዩ (صلى الله عليه وسلم) ላይ
ሰለዋት የማውረድ ፈዒዳዎች ...‼️
ሰለዋት የማውረድ ፈዒዳዎች ...‼️