HUSSEYN_Y_ABDERY_WEDAJ Telegram 4000
#ረመዷን_12

በሂጅራህ አቆጣጠር በ597 አ.ሂ ፣ በረመዷን 12 ቀን  ላይ ነበር ዓሊምና ሙሐዲስ የሆኑት “ኢብኑ ጀውዚይ”  በበግዳድ ሀገር ላይ ያረፉት። "ረሒመሁሏህ"

#ረመዷን_13

በሂጅራህ አቆጣጠር በ16ኛው አ.ሂ  አመት  በረመዷን 13 ላይ ነበር ኸሊፋው ዑመር ኢብን አል-ኸጧብ [ረዲየሏሁ ዐንሁ]  የ“በይተል መቅዲስን ” ቁልፍ ለመረከብ ሻም ሀገር የከተሙ

#ረመዷን_15

ከሂጅራ በኃላ በ3ኛው አ.ሂ በረመዷን 15 ላይ ነበር የመልዕክተኛው ﷺ የልጅ ልጅ የሆኑት  “ሐሰን ኢብኑ ዐልይ” የተወለዱት።  (ረዲሏሁ ዐንሁማ)

#ረመዷን_16

በሂጅራህ አቆጣጠር በ58ኛው አ.ሂ ፣በረመዷን በ16 ላይ ነበር  የአቡበክር ሲዲቅ ልጅ፣ የመልዕክተኛው ﷺ ተወዳጅ ባለቤት የሆነችው "እናታችን ዓኢሻህ"(ረዲየሏሁ ዐንሃ) ይችን ዓለም የተሰናበተችው ።

#ረመዷን_17

በሂጅራህ አቆጣጠር በ2ኛው አ.ሂ በረመዷን በ17 ላይ ነበር ... ታላቁ የ#በድር ጦርነት የተካሄደው። አሏህ መልዕክተኛውን ﷺ እና ከእርሳቸው ጋር  የነበሩትን ሱሐባዎች ድል ያጎናፀፈበት ታላቅ  ጦርነት ነበር።

#ረመዷን_18

በሂጅራ  አቆጣጠር በ21ኛው አ.ሂ በረመዷን በ18 ላይ ነበር ... ታላቁ የጦር መሪ "ኻሊድ ኢብኑ ወሊድ" (ረዲዬሏሁ ዐንሁ) ይችን ዓለም የተሰናበቱት።

#ረመዷን_20

ከሂጅራ በኃላ በ8ኛው አ.ሂ በረመዷን 20 ላይ ነበር.... መካ ሀገር በሙስሊሞች የተከፈተችው።

#ረመዷን_21

ከሂጅራ በኃላ በ3ኛው አ.ሂ በረመዷን 21 ላይ ነበር .... መልዕክተኛው ﷺ ለልጅ ልጃቸው "ሑሰይን" ዐቂቃ ያረዱት። (ዐቂቃ ማለት ለተወለደ ልጅ በ7 አመቱ የሚታረድ እርድ ነው )።

:¨·.·¨: ❀
 `·.ሑሰይን የዐብደሪይ ወዳጅ
T.me/husseyn_y_abdery_wedaj



tgoop.com/husseyn_y_abdery_wedaj/4000
Create:
Last Update:

#ረመዷን_12

በሂጅራህ አቆጣጠር በ597 አ.ሂ ፣ በረመዷን 12 ቀን  ላይ ነበር ዓሊምና ሙሐዲስ የሆኑት “ኢብኑ ጀውዚይ”  በበግዳድ ሀገር ላይ ያረፉት። "ረሒመሁሏህ"

#ረመዷን_13

በሂጅራህ አቆጣጠር በ16ኛው አ.ሂ  አመት  በረመዷን 13 ላይ ነበር ኸሊፋው ዑመር ኢብን አል-ኸጧብ [ረዲየሏሁ ዐንሁ]  የ“በይተል መቅዲስን ” ቁልፍ ለመረከብ ሻም ሀገር የከተሙ

#ረመዷን_15

ከሂጅራ በኃላ በ3ኛው አ.ሂ በረመዷን 15 ላይ ነበር የመልዕክተኛው ﷺ የልጅ ልጅ የሆኑት  “ሐሰን ኢብኑ ዐልይ” የተወለዱት።  (ረዲሏሁ ዐንሁማ)

#ረመዷን_16

በሂጅራህ አቆጣጠር በ58ኛው አ.ሂ ፣በረመዷን በ16 ላይ ነበር  የአቡበክር ሲዲቅ ልጅ፣ የመልዕክተኛው ﷺ ተወዳጅ ባለቤት የሆነችው "እናታችን ዓኢሻህ"(ረዲየሏሁ ዐንሃ) ይችን ዓለም የተሰናበተችው ።

#ረመዷን_17

በሂጅራህ አቆጣጠር በ2ኛው አ.ሂ በረመዷን በ17 ላይ ነበር ... ታላቁ የ#በድር ጦርነት የተካሄደው። አሏህ መልዕክተኛውን ﷺ እና ከእርሳቸው ጋር  የነበሩትን ሱሐባዎች ድል ያጎናፀፈበት ታላቅ  ጦርነት ነበር።

#ረመዷን_18

በሂጅራ  አቆጣጠር በ21ኛው አ.ሂ በረመዷን በ18 ላይ ነበር ... ታላቁ የጦር መሪ "ኻሊድ ኢብኑ ወሊድ" (ረዲዬሏሁ ዐንሁ) ይችን ዓለም የተሰናበቱት።

#ረመዷን_20

ከሂጅራ በኃላ በ8ኛው አ.ሂ በረመዷን 20 ላይ ነበር.... መካ ሀገር በሙስሊሞች የተከፈተችው።

#ረመዷን_21

ከሂጅራ በኃላ በ3ኛው አ.ሂ በረመዷን 21 ላይ ነበር .... መልዕክተኛው ﷺ ለልጅ ልጃቸው "ሑሰይን" ዐቂቃ ያረዱት። (ዐቂቃ ማለት ለተወለደ ልጅ በ7 አመቱ የሚታረድ እርድ ነው )።

:¨·.·¨: ❀
 `·.ሑሰይን የዐብደሪይ ወዳጅ
T.me/husseyn_y_abdery_wedaj

BY ሑሰይን የዐብደሪይ ወዳጅ - official




Share with your friend now:
tgoop.com/husseyn_y_abdery_wedaj/4000

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings.
from us


Telegram ሑሰይን የዐብደሪይ ወዳጅ - official
FROM American