KAWGMS_PORTAL Telegram 198
የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደረገ

(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)

👉 ለፈተናው ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አምጥተዋል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆነ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት ዓመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ገልጿል።

ለውጤቱ መመዝገብም የኹሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን አቅርቧል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከዛሬ ሰኞ ሐምሌ 18 ቀን 2014 ጀምሮ በኦላይን መመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፤ የዌብሳይቱን አድራሻ ከጥቂት ሰዓታ በኋላ እንደሚያሳውቅም ቢሮው ገልጿል።

የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።



tgoop.com/kawgms_portal/198
Create:
Last Update:

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደረገ

(እለታዊ የኢትዩትዩብ መረጃዎች)

👉 ለፈተናው ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ ያህሉ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት አምጥተዋል

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች መካከል 63 ነጥብ 9 በመቶ የሚሆነ 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡ ይህም ካለፉት ዓመታት ከተመዘገቡት ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል ውጤቶች አንጻር ሲታይ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ገልጿል።

ለውጤቱ መመዝገብም የኹሉም ባለድርሻ አካላት ሚና የላቀ በመሆኑ ቢሮው ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ምስጋናውን አቅርቧል።

ተማሪዎች ውጤታቸውን ከዛሬ ሰኞ ሐምሌ 18 ቀን 2014 ጀምሮ በኦላይን መመልከት እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፤ የዌብሳይቱን አድራሻ ከጥቂት ሰዓታ በኋላ እንደሚያሳውቅም ቢሮው ገልጿል።

የኢትዩትዩብ ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ። ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

BY KAWGMS


Share with your friend now:
tgoop.com/kawgms_portal/198

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Channels requirements & features The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. How to build a private or public channel on Telegram? Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.”
from us


Telegram KAWGMS
FROM American