Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃
🔥ክፍል 9⃣
.
.
.
ሚሚ ቂጦ ቤት አመት ከምናምን እንደሰራሁኝ ፣ አንድ ኤልያስ የሚባል በሱስ ሰውነቱ ያለቀ ፣
እንኳን ልብሱ ቀርቶ ቆዳው የሰፋው ፣ ረዥም ፣ ቀይ ፣ ቂጡ እንደጣውላ የተጠፈጠፈ ልጅ ቤቱ
ደንበኛ መሆን ጀመረ። ያንን ቤት ከረገጠበት ቀን አንስቶ በመጣ ቁጥር ከኔ ውጪ ሌላ ሴት ጋር
አይሄድም ነበረ። ሁልጊዜም ልክ ወደ ውስጥ ሲገባ በጥናንጥ አይኖቹ እኔን ከዛ ሁሉ ከሰው ጫካ
ውስጥ ፈልጎ ይመነጥረኝና ጥግ ላይ ተቀምጦ ሜንቱን አዝዞ በሲጋራው ጭስ እየተጫወተ ፍሪ
እስክሆን ድረስ ይጠብቀኝና ለአዳር በሀይሲ ታክሲው ወደ ቤቱ ይዞኝ ይሄዳል። ቤቱን ቤት ብዬ እኔ
ልጥራት እንጂ በጣም አስቂኝ ነበረች። መሬት ላይ ከተነጠፈችው አንሶላ ከምታህለው ፍራሽ ይልቅ
እንደ ተራራ የተከመሩት የሲጋራ ቡሾች ፍራሽ ይመስላሉ። ሌላ ዕቃ ከተባለ አንድ ሽንት ሽንት
የሚሸት ሰባራ ማስታጠቢያ አለ ፣ ከዛ ውጪ እንደ ቄጤማ የጫት ገረባ በብዛት ተጎዝጉዟል። የራሱ
ታክሲ ያለው ሰውዬ ቤቱ እንዲህ ይሆናል ብሎ ማንም አይገምትም። ባለ አንድ መኝታ
ኮንዶሚኒየም ቤት ውስጥ አንድ ፍራሽ ና ማስታጠቢያ ይዞ ቤት አለኝ ብሎ ማውራት ያሳፍር
ይሆናል። እውነታው ግን ይሄ ነበር።
እቤቱ ከወሰደኝ በኋላ እንደሌሎቹ ወንዶች አያመነጫጭቀኝም። ልክ እንደ አዲስ ሙሽራ
ይንከባከበኛል። ወደ ኦና ቤቱ እንደደረስን አንድ ስቲክ ጋንጃ ይስብና ሙድ ውስጥ ሆኖ ገላዬን እንደ
ህፃን ልጅ ያጥበኛል።። ወሲብ ማድረግ መፈለጌንና አለመፈለጌን በጨዋ ቋንቋ ይጠይቀኛል።
ጥቂት ቀናቶች እየፎገረኝ ከሆነ ብዬ 'ዛሬ ማረፍ ነው የምፈልገው' ስለው እንደ እህቱ እቅፍ
አድርጎኝ ይተኛል። Sex ያደረግን ቀንም ምኔን ምኔን እንደሚነካካኝ እሱ አንድዬ ይወቅለት በዘመኔ
ሁሉ ቀምሼው የማላውቀውን እርካታ ይሰጠኛል። ወንዴ ሴት ሆነህ ስትፈጠር ትልቁ ችግር ምን
መሰለህ? ያንተን እርካታ ጠብቆ የሚረካ ወንድ አለማግኘት ነው። አብዛኛው የሀበሻ ወንድ ገጣጣ
ሆዱን አንከርፍፎ ሴቷ ላይ ከላይ ሆኖ ያለከልክና ገና እሷ መጋል ስትጀምር እሱ ቀድሞ ጨርሶ
'እንዴት ነበር?' እንኳን ብሎ ሳይጠይቃት ጀርባውን ሰጥቷት ያንኮራፋል።አቤት ይሄንን ስቃይ ሴት
ሆነህ ካልቀመስከው በወሬ ብቻ ለማስረዳት በጣም ከባድ ነው። በዚህ የተነሳ በትዳራቸው ላይ
በግልፅ የሚወያዩ ጥቂት የሀበሻ ሴቶች ብቻ ናቸው ከወሲብ ሙሉ በሙሉ እርካታን የሚያገኙት ፤
ሌሎቻችን የወንዶች ስሜታቸውን ማስታገሻ ፓራሲታሞሎቻቸው ነን።
ኤልያስ ግን የሴት ልጅ የsex ባህሪን በደንብ የተረዳ ሰው ነው። እኔ በመርካቴ ነበር እሱ
እርካታውን የሚጎናፀፈው ፤ብታየው'ኮ ቆይ እንደውም ፎቶውን ላሳይህ( የሱ ፎቶዎች ብቻ ያለበትን
አልበም ሰጠችኝ) አየኸው አይደለ? የሆነ ሲምቢሮ አንጀት የራቀው ልጅ'ኮ ነው። ግን እዛ ነገር ላይ
ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ እንደሚሉት ዓይነት ሰው ነው። ደግሞ'ኮ በጣም የሚገርመኝ ነገር
ማንኛዋንም ሴት ማርካት ይቻል ይሆናል ፣ ግን በቀን ከአስሩ ወንድ ጋር የምጋደመውን እኔን
ሸሌዋን ማርካት ከባድ ነው ፤ ምክንያቱም ወንድ ልጅ ማለት ለኔ በብልቱ የሚያስብ ዋሌት ብቻ
ነው። እኔ ብሩን እንጂ ሌላ ነገሩን ፈልጌ አላውቅም። እሱ ግን አሸነፈኝ። ይቺን ዓለም እዛ አትክልት
ተራ ገንዳ ስር ተጥዬ ከተቀላቀልኩበት ዕለት አንስቶ ማንም ሰጥቶኝ የማያውቀውን እውነተኛ ፍቅር
ሰጠኝ።
እንደምታየኝ ከሆነ ቆንጆ አይደለሁም። ፉንጋ ከመባል ለጥቂት የተረፈ መልክ ነው ያለኝ ፣ ትንሽ
ሰውነቴ ሞላ ያለ ስለሆነና በጭፈራ ቤት መብራት ሁሏም ሴት ቆንጆ ስለሆነች ያኔ አምሬው ይሆን?
ብዬ ቀን ቀን የሚይዘው ታክሲ ውስጥ ጋቢና አብሬው ተቀምጬ መዋል ጀመርኩ። እሱ
እንደጠበኩት አመሉ እንደቂጣ ሊገለባበጥ አልቻለም። አንዴ ታዲያ እሱ ቤት እየቃምን ለምን
እንዲህ እንደሚንሰፈሰፍልኝ ጠየኩት ያው የሀበሻ ወንዶች ስትባሉ ስትጠጡና ስትቅሙ ፈላስፋ
ፈላስፋ ያጫውታችሁ የለ? እንዲህ አለኝ፡፡ "ሰውን ለመጥላት እንጂ ለመውደድ ምን ምክንያት
ያስፈልገዋል? ክርስቶስ ዓለምን እንዲህ እንደወደድኳት እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ አይደል ያለው?
ስለዚህ አንቺን ለመውደዴ የምደረድረው ምንም ዓይነት ምክንያት የለኝም! እንዲሁ እወድሻለሁ!!
እንዲሁ አፈቅርሻለሁ!!! እንዲሁ የግሌ ጣኦት አድርጌሽ አመልክሻለሁ!!!! ምን መሰለሽ ሪችዬ እኔ
ሴት ብርቄ አይደለም ኢትዮጵያ ውስጥ የታክሲ ሹፌርና የቪዲዮ ቤት ባለቤት መሆን ትርፍሽ
የሚሆነው እውነቱን ንገረኝ ካልሽኝ እ*ስ ብቻ ነው። በዚህ የተነሳ ብዙ ሴቶችን አውጥቼያለሁ።
እነርሱ ግን በልቤ ውስጥ ያንቺን የሩብ ሩብ ቦታ ያህል አላገኙም። ሁሉም የስሜቴን ውጥረት
ማስተንፈሻ ተራ ቀዳዳዎች ብቻ ናቸው። አንቺ ግን ከነዛ ትለይብኛለሽ። በምን ብለሽ ብትጠይቂኝ
መልስ ላልሰጥሽ እችል ይሆናል ፣ ግን በቃ ለኔ አንደኛዬ ነሽ" አለኝ። ከልምዴ በመነሳት የወንዶችን
ስሜት መረዳት አይከብደኝም። ወንድን ልጅ ዓይኖቹን ሳላይ ማጅራቱን ብቻ ተመልክቼ
እንደሚፎግረኝና እንደማይፎግረኝ በቀላሉ መለየት እችላለሁ። ኤልያስ ከልቡ እንዳለኝ የነፍሴ ጆሮ
ሰምቶ አረጋግጦልኛል፡፡
እንዲህ እንዲያ እያልን ተላመድን ፣ በደንብ ተዋወቅን ፣ በፍቅር ወደ ላይ ፀባኦት ድረስ ከነፍን
ወደታችም እንጦሮጦስ ድረስ ዘልቀን በሲኦል የነበልባል ባህር ውስጥ ምስክር ሳያሻን እርስ
በርሳችን ተጠማምቀን ፣ ከሰይጣን የፊት ጥርስ የተሰራ ቀለበት አጥልቆልኝ ፣ እኔም አጥልቄለት
የቃልኪዳናችንን ሰማንያ በዲያቢሎስ ጭራ ማህተም አስመትተን አንድ አካል አንድ አምሳል ሆንን!
እሱ ጨርቁን ጥሎ ሊያብድልኝ ደረሰ ፣ እኔም ዓለም ሁሉ ከእሱ ውጪ እስኪያስጠላኝ ድረስ ልቡ
ላይ እንደተባይ ተጣበኩበት። የሱን ሀይሲ ታክሲ ቀን ቀን መፈረሺያ ማታ ማታ ቤርጎአችን
አደረግናት። እኔም አንገት ማስገቢያ ላመል ያህል አንድ ሁለት ሾርት ከሰራሁኝ ጉያው ስር
ለመሸጎጥ ፣ ጎረምሳ ጎረምሳ የሚል ለኔ ግን ከከርቤ በላይ ለአፍንጫዬ መልካም መዓዛ
የሚሆንልኝ ጠረኑን ለመታጠን ፣ ሌላ ቦታ ሰምቼያቸው ፈገግ እንኳን ያላስባሉኝን ቀልዶች እሱ
ሲያወራ ስሰማው ግን ጥርሶቼ እስኪረግፉ ድረስ ለመሳቅ ፣ ስንቱን ወንድ በብልጠቴ ገመድ ጠልፌ
የጣልኩት ሴትዮ ከርሱ ጋር ለመጃጃል ፣ ለመላፋት በክብር ለመሳም ወዳለበት ቦታ እየበረርኩ
እሄዳለሁ። ርግጠኛ ነኝ አስፋልት ላይ እንዲያ ስከንፍ ትራፊክ ቢያየኝ ቤልት አላሰርሽም ብሎ
ይቀጣኝ ነበር፡፡
ማታ ማታ በጋንጃ ጦዞ ሚሚ ቂጦ ቦት የኔ ሲምብሮ ሲመጣ ፣ እኔ ከማንም ሆዱም ማሰቢያውም
በአምቡላ ከተሞላ ለፍዳዳ ሰካራም ጋር ለገንዘብ ብዬ ሴትነቴን ሳራክስ እሱ ጥግ ላይ ተቀምጦ
በሲጋራው ጭስ እየተጫወተ ቅናቱን ውስጡ ቀብሮ ሜንት እየጠጣ ሲመለከተኝ ሳይ ሆዴ
ይንቦጫቦጭብኛል። ስፍስፍ እልለታለሁ። አፍቃሪው አንጀቴ ሌላ ወንድ እቅፍ ውስጥ ለመግባት
አቅሙ ይከዳዋል። እርሱን የሚሰማው የቅናት ቁስል አጥንቴ ድረስ ዘልቆ ይሰማኛል። ሲብስብኝ
'ሌላ ቦታ ጠጣ እዚህ አትምጣ' አልኩት።
"ሁለታችንም እንዲህ ከምንሰቃይ ለምን አታገቢኝም?" አለኝ።
ለዚህ ጥያቄው መልስ ለመስጠት ምላሴ አቅሙ ያጥረዋል። ብዙ የማውቃቸው ሸሌውች
አግብተው የተፈራረሙበት የስኪብርቶ ቀለም ሳይደርቅ ሲፋቱ ስላየሁ ትዳርን እፈራለሁ። ሙሉ
በሙሉ በቁጥጥሩ ስር ሲያደርገኝ አመሉ ቢቀየርስ? እያልኩ እሰጋለሁ። እንዲህ እንደጣኦቱ
የሚያመልከኝ ልክ እንደ ታክሲው ሁሉ የራሱ ንብረት ስላላደረገኝ ቢሆንስ? ራሔልን የግሌ
አደርጋታለሁ ብሎ ከራሱ ጋር እልህ ተያይዞ ቢሆንስ? እያልኩኝ
ሌሎች 'ቢሆንስ'
🔥ክፍል 9⃣
.
.
.
ሚሚ ቂጦ ቤት አመት ከምናምን እንደሰራሁኝ ፣ አንድ ኤልያስ የሚባል በሱስ ሰውነቱ ያለቀ ፣
እንኳን ልብሱ ቀርቶ ቆዳው የሰፋው ፣ ረዥም ፣ ቀይ ፣ ቂጡ እንደጣውላ የተጠፈጠፈ ልጅ ቤቱ
ደንበኛ መሆን ጀመረ። ያንን ቤት ከረገጠበት ቀን አንስቶ በመጣ ቁጥር ከኔ ውጪ ሌላ ሴት ጋር
አይሄድም ነበረ። ሁልጊዜም ልክ ወደ ውስጥ ሲገባ በጥናንጥ አይኖቹ እኔን ከዛ ሁሉ ከሰው ጫካ
ውስጥ ፈልጎ ይመነጥረኝና ጥግ ላይ ተቀምጦ ሜንቱን አዝዞ በሲጋራው ጭስ እየተጫወተ ፍሪ
እስክሆን ድረስ ይጠብቀኝና ለአዳር በሀይሲ ታክሲው ወደ ቤቱ ይዞኝ ይሄዳል። ቤቱን ቤት ብዬ እኔ
ልጥራት እንጂ በጣም አስቂኝ ነበረች። መሬት ላይ ከተነጠፈችው አንሶላ ከምታህለው ፍራሽ ይልቅ
እንደ ተራራ የተከመሩት የሲጋራ ቡሾች ፍራሽ ይመስላሉ። ሌላ ዕቃ ከተባለ አንድ ሽንት ሽንት
የሚሸት ሰባራ ማስታጠቢያ አለ ፣ ከዛ ውጪ እንደ ቄጤማ የጫት ገረባ በብዛት ተጎዝጉዟል። የራሱ
ታክሲ ያለው ሰውዬ ቤቱ እንዲህ ይሆናል ብሎ ማንም አይገምትም። ባለ አንድ መኝታ
ኮንዶሚኒየም ቤት ውስጥ አንድ ፍራሽ ና ማስታጠቢያ ይዞ ቤት አለኝ ብሎ ማውራት ያሳፍር
ይሆናል። እውነታው ግን ይሄ ነበር።
እቤቱ ከወሰደኝ በኋላ እንደሌሎቹ ወንዶች አያመነጫጭቀኝም። ልክ እንደ አዲስ ሙሽራ
ይንከባከበኛል። ወደ ኦና ቤቱ እንደደረስን አንድ ስቲክ ጋንጃ ይስብና ሙድ ውስጥ ሆኖ ገላዬን እንደ
ህፃን ልጅ ያጥበኛል።። ወሲብ ማድረግ መፈለጌንና አለመፈለጌን በጨዋ ቋንቋ ይጠይቀኛል።
ጥቂት ቀናቶች እየፎገረኝ ከሆነ ብዬ 'ዛሬ ማረፍ ነው የምፈልገው' ስለው እንደ እህቱ እቅፍ
አድርጎኝ ይተኛል። Sex ያደረግን ቀንም ምኔን ምኔን እንደሚነካካኝ እሱ አንድዬ ይወቅለት በዘመኔ
ሁሉ ቀምሼው የማላውቀውን እርካታ ይሰጠኛል። ወንዴ ሴት ሆነህ ስትፈጠር ትልቁ ችግር ምን
መሰለህ? ያንተን እርካታ ጠብቆ የሚረካ ወንድ አለማግኘት ነው። አብዛኛው የሀበሻ ወንድ ገጣጣ
ሆዱን አንከርፍፎ ሴቷ ላይ ከላይ ሆኖ ያለከልክና ገና እሷ መጋል ስትጀምር እሱ ቀድሞ ጨርሶ
'እንዴት ነበር?' እንኳን ብሎ ሳይጠይቃት ጀርባውን ሰጥቷት ያንኮራፋል።አቤት ይሄንን ስቃይ ሴት
ሆነህ ካልቀመስከው በወሬ ብቻ ለማስረዳት በጣም ከባድ ነው። በዚህ የተነሳ በትዳራቸው ላይ
በግልፅ የሚወያዩ ጥቂት የሀበሻ ሴቶች ብቻ ናቸው ከወሲብ ሙሉ በሙሉ እርካታን የሚያገኙት ፤
ሌሎቻችን የወንዶች ስሜታቸውን ማስታገሻ ፓራሲታሞሎቻቸው ነን።
ኤልያስ ግን የሴት ልጅ የsex ባህሪን በደንብ የተረዳ ሰው ነው። እኔ በመርካቴ ነበር እሱ
እርካታውን የሚጎናፀፈው ፤ብታየው'ኮ ቆይ እንደውም ፎቶውን ላሳይህ( የሱ ፎቶዎች ብቻ ያለበትን
አልበም ሰጠችኝ) አየኸው አይደለ? የሆነ ሲምቢሮ አንጀት የራቀው ልጅ'ኮ ነው። ግን እዛ ነገር ላይ
ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ እንደሚሉት ዓይነት ሰው ነው። ደግሞ'ኮ በጣም የሚገርመኝ ነገር
ማንኛዋንም ሴት ማርካት ይቻል ይሆናል ፣ ግን በቀን ከአስሩ ወንድ ጋር የምጋደመውን እኔን
ሸሌዋን ማርካት ከባድ ነው ፤ ምክንያቱም ወንድ ልጅ ማለት ለኔ በብልቱ የሚያስብ ዋሌት ብቻ
ነው። እኔ ብሩን እንጂ ሌላ ነገሩን ፈልጌ አላውቅም። እሱ ግን አሸነፈኝ። ይቺን ዓለም እዛ አትክልት
ተራ ገንዳ ስር ተጥዬ ከተቀላቀልኩበት ዕለት አንስቶ ማንም ሰጥቶኝ የማያውቀውን እውነተኛ ፍቅር
ሰጠኝ።
እንደምታየኝ ከሆነ ቆንጆ አይደለሁም። ፉንጋ ከመባል ለጥቂት የተረፈ መልክ ነው ያለኝ ፣ ትንሽ
ሰውነቴ ሞላ ያለ ስለሆነና በጭፈራ ቤት መብራት ሁሏም ሴት ቆንጆ ስለሆነች ያኔ አምሬው ይሆን?
ብዬ ቀን ቀን የሚይዘው ታክሲ ውስጥ ጋቢና አብሬው ተቀምጬ መዋል ጀመርኩ። እሱ
እንደጠበኩት አመሉ እንደቂጣ ሊገለባበጥ አልቻለም። አንዴ ታዲያ እሱ ቤት እየቃምን ለምን
እንዲህ እንደሚንሰፈሰፍልኝ ጠየኩት ያው የሀበሻ ወንዶች ስትባሉ ስትጠጡና ስትቅሙ ፈላስፋ
ፈላስፋ ያጫውታችሁ የለ? እንዲህ አለኝ፡፡ "ሰውን ለመጥላት እንጂ ለመውደድ ምን ምክንያት
ያስፈልገዋል? ክርስቶስ ዓለምን እንዲህ እንደወደድኳት እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ አይደል ያለው?
ስለዚህ አንቺን ለመውደዴ የምደረድረው ምንም ዓይነት ምክንያት የለኝም! እንዲሁ እወድሻለሁ!!
እንዲሁ አፈቅርሻለሁ!!! እንዲሁ የግሌ ጣኦት አድርጌሽ አመልክሻለሁ!!!! ምን መሰለሽ ሪችዬ እኔ
ሴት ብርቄ አይደለም ኢትዮጵያ ውስጥ የታክሲ ሹፌርና የቪዲዮ ቤት ባለቤት መሆን ትርፍሽ
የሚሆነው እውነቱን ንገረኝ ካልሽኝ እ*ስ ብቻ ነው። በዚህ የተነሳ ብዙ ሴቶችን አውጥቼያለሁ።
እነርሱ ግን በልቤ ውስጥ ያንቺን የሩብ ሩብ ቦታ ያህል አላገኙም። ሁሉም የስሜቴን ውጥረት
ማስተንፈሻ ተራ ቀዳዳዎች ብቻ ናቸው። አንቺ ግን ከነዛ ትለይብኛለሽ። በምን ብለሽ ብትጠይቂኝ
መልስ ላልሰጥሽ እችል ይሆናል ፣ ግን በቃ ለኔ አንደኛዬ ነሽ" አለኝ። ከልምዴ በመነሳት የወንዶችን
ስሜት መረዳት አይከብደኝም። ወንድን ልጅ ዓይኖቹን ሳላይ ማጅራቱን ብቻ ተመልክቼ
እንደሚፎግረኝና እንደማይፎግረኝ በቀላሉ መለየት እችላለሁ። ኤልያስ ከልቡ እንዳለኝ የነፍሴ ጆሮ
ሰምቶ አረጋግጦልኛል፡፡
እንዲህ እንዲያ እያልን ተላመድን ፣ በደንብ ተዋወቅን ፣ በፍቅር ወደ ላይ ፀባኦት ድረስ ከነፍን
ወደታችም እንጦሮጦስ ድረስ ዘልቀን በሲኦል የነበልባል ባህር ውስጥ ምስክር ሳያሻን እርስ
በርሳችን ተጠማምቀን ፣ ከሰይጣን የፊት ጥርስ የተሰራ ቀለበት አጥልቆልኝ ፣ እኔም አጥልቄለት
የቃልኪዳናችንን ሰማንያ በዲያቢሎስ ጭራ ማህተም አስመትተን አንድ አካል አንድ አምሳል ሆንን!
እሱ ጨርቁን ጥሎ ሊያብድልኝ ደረሰ ፣ እኔም ዓለም ሁሉ ከእሱ ውጪ እስኪያስጠላኝ ድረስ ልቡ
ላይ እንደተባይ ተጣበኩበት። የሱን ሀይሲ ታክሲ ቀን ቀን መፈረሺያ ማታ ማታ ቤርጎአችን
አደረግናት። እኔም አንገት ማስገቢያ ላመል ያህል አንድ ሁለት ሾርት ከሰራሁኝ ጉያው ስር
ለመሸጎጥ ፣ ጎረምሳ ጎረምሳ የሚል ለኔ ግን ከከርቤ በላይ ለአፍንጫዬ መልካም መዓዛ
የሚሆንልኝ ጠረኑን ለመታጠን ፣ ሌላ ቦታ ሰምቼያቸው ፈገግ እንኳን ያላስባሉኝን ቀልዶች እሱ
ሲያወራ ስሰማው ግን ጥርሶቼ እስኪረግፉ ድረስ ለመሳቅ ፣ ስንቱን ወንድ በብልጠቴ ገመድ ጠልፌ
የጣልኩት ሴትዮ ከርሱ ጋር ለመጃጃል ፣ ለመላፋት በክብር ለመሳም ወዳለበት ቦታ እየበረርኩ
እሄዳለሁ። ርግጠኛ ነኝ አስፋልት ላይ እንዲያ ስከንፍ ትራፊክ ቢያየኝ ቤልት አላሰርሽም ብሎ
ይቀጣኝ ነበር፡፡
ማታ ማታ በጋንጃ ጦዞ ሚሚ ቂጦ ቦት የኔ ሲምብሮ ሲመጣ ፣ እኔ ከማንም ሆዱም ማሰቢያውም
በአምቡላ ከተሞላ ለፍዳዳ ሰካራም ጋር ለገንዘብ ብዬ ሴትነቴን ሳራክስ እሱ ጥግ ላይ ተቀምጦ
በሲጋራው ጭስ እየተጫወተ ቅናቱን ውስጡ ቀብሮ ሜንት እየጠጣ ሲመለከተኝ ሳይ ሆዴ
ይንቦጫቦጭብኛል። ስፍስፍ እልለታለሁ። አፍቃሪው አንጀቴ ሌላ ወንድ እቅፍ ውስጥ ለመግባት
አቅሙ ይከዳዋል። እርሱን የሚሰማው የቅናት ቁስል አጥንቴ ድረስ ዘልቆ ይሰማኛል። ሲብስብኝ
'ሌላ ቦታ ጠጣ እዚህ አትምጣ' አልኩት።
"ሁለታችንም እንዲህ ከምንሰቃይ ለምን አታገቢኝም?" አለኝ።
ለዚህ ጥያቄው መልስ ለመስጠት ምላሴ አቅሙ ያጥረዋል። ብዙ የማውቃቸው ሸሌውች
አግብተው የተፈራረሙበት የስኪብርቶ ቀለም ሳይደርቅ ሲፋቱ ስላየሁ ትዳርን እፈራለሁ። ሙሉ
በሙሉ በቁጥጥሩ ስር ሲያደርገኝ አመሉ ቢቀየርስ? እያልኩ እሰጋለሁ። እንዲህ እንደጣኦቱ
የሚያመልከኝ ልክ እንደ ታክሲው ሁሉ የራሱ ንብረት ስላላደረገኝ ቢሆንስ? ራሔልን የግሌ
አደርጋታለሁ ብሎ ከራሱ ጋር እልህ ተያይዞ ቢሆንስ? እያልኩኝ
ሌሎች 'ቢሆንስ'
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
እየደረደርኩ ውስጤ
ያቆጠቆጠውን ሚስት የመሆን ምኞቴን ለማጥፋት እሞክራለሁ። ብቻዬን ስሆን ያዳፈንኩት ምኞቴ
እሱን ሲያገኝ በፍቅሩ ነፋስ ተቀጣጥሎ "የመጣው ይምጣ ውበትሽ ተመጦ ታኝኮ ሳያልቅ: ጡቶችሽ
ሳይሟሽሹ: ዳሌሽ ቅርፅ አልባ ከመሆኑ በፊት:ወገብሽና ሆድሽ በቦርጭ ሳይሞላ: ዕድሜ ጠላትሽ
በጠረባ ዘርጥጦ ሳይጥልሽ: ቶሎ አግቢውና ለአንድ ቀንም ቢሆን የሚስትነትን ወጉን እይው"
ይለኛል። ሌላኛው ውስጤ በመወሰንና ባለመወሰን ውቅያኖስ ላይ ነፍሴ ማረፊያ አጥታ
ትዋልላለች።
በሌላ በኩል ደግሞ 'አሟልቶ አይሰጥም ጌታ ወይ አፈጣጠር' እንድትል ሀመልማል አባተ
ኤልያስንም አምላክ ልቦናውን ንፁህ አድርጎ ቢፈጥረውም ፣ እንደኛ ከጭቃ ነውና የተሰራው ትዳር
ውስጥ እንዳልገባ የሚያደርገኝ ደካማ ጎን ነበረው " ይህንን እያለችኝ እያለ የቤቷ በር ተንኳኳ።
ከተቀመጠችበት ፍራሽ ላይ ተደነባብራ ስትነሳ ሺሻው ላይ ያለውን የከሰል ፍም ደፋችው። ሁኔታዋ
ግራ አጋባኝ። በር ስለተንኳኳ ይሄን ያህል ለምንድነው የምትደነባበረው? የሺሻ ዕቃዋን ቁምሳጥኗ
ውስጥ ከትታ ደበቀችው። የደፋችውን መዋሰልና የከሰል ፍም ጠራርጋ አነሳችው። በድጋሚ በሩ
ተንኳኳ። ቤቱ ውስጥ ኤር ፍሬሽነር ነፋች።
"ምን ሆነሽ ነው?"
"እሱ ነው" አለችኝ ድምጿን ቀነስ አድርጋ
"እሱ ማን?" አልኳት ድርጊቷ እያወዛገበኝ አፏ ውስጥ የአፍ ጠረን ማጥፊያ ስፕሬይ ነፋችና በሩን
ከፈተችው፡፡
ይቀጥላል....👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥
ያቆጠቆጠውን ሚስት የመሆን ምኞቴን ለማጥፋት እሞክራለሁ። ብቻዬን ስሆን ያዳፈንኩት ምኞቴ
እሱን ሲያገኝ በፍቅሩ ነፋስ ተቀጣጥሎ "የመጣው ይምጣ ውበትሽ ተመጦ ታኝኮ ሳያልቅ: ጡቶችሽ
ሳይሟሽሹ: ዳሌሽ ቅርፅ አልባ ከመሆኑ በፊት:ወገብሽና ሆድሽ በቦርጭ ሳይሞላ: ዕድሜ ጠላትሽ
በጠረባ ዘርጥጦ ሳይጥልሽ: ቶሎ አግቢውና ለአንድ ቀንም ቢሆን የሚስትነትን ወጉን እይው"
ይለኛል። ሌላኛው ውስጤ በመወሰንና ባለመወሰን ውቅያኖስ ላይ ነፍሴ ማረፊያ አጥታ
ትዋልላለች።
በሌላ በኩል ደግሞ 'አሟልቶ አይሰጥም ጌታ ወይ አፈጣጠር' እንድትል ሀመልማል አባተ
ኤልያስንም አምላክ ልቦናውን ንፁህ አድርጎ ቢፈጥረውም ፣ እንደኛ ከጭቃ ነውና የተሰራው ትዳር
ውስጥ እንዳልገባ የሚያደርገኝ ደካማ ጎን ነበረው " ይህንን እያለችኝ እያለ የቤቷ በር ተንኳኳ።
ከተቀመጠችበት ፍራሽ ላይ ተደነባብራ ስትነሳ ሺሻው ላይ ያለውን የከሰል ፍም ደፋችው። ሁኔታዋ
ግራ አጋባኝ። በር ስለተንኳኳ ይሄን ያህል ለምንድነው የምትደነባበረው? የሺሻ ዕቃዋን ቁምሳጥኗ
ውስጥ ከትታ ደበቀችው። የደፋችውን መዋሰልና የከሰል ፍም ጠራርጋ አነሳችው። በድጋሚ በሩ
ተንኳኳ። ቤቱ ውስጥ ኤር ፍሬሽነር ነፋች።
"ምን ሆነሽ ነው?"
"እሱ ነው" አለችኝ ድምጿን ቀነስ አድርጋ
"እሱ ማን?" አልኳት ድርጊቷ እያወዛገበኝ አፏ ውስጥ የአፍ ጠረን ማጥፊያ ስፕሬይ ነፋችና በሩን
ከፈተችው፡፡
ይቀጥላል....👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃🍂አበርታኝ🍂🍃
ገና በለጋ ዕድሜ ሳይጠነክር ክንዴ
አይበገሬው ፍቅሯን አርግዤ በሆዴ
ይበላልኝ እንደው እዕል ውሀውን ሳይ
እያቅለሸለሸኝ እያለኝ ወደላይ
ዐይኗ አምሮቴ ሆኖ እሷን ያሰኘኛል
ያላየዋት እንደው ያነጫንጨኛል።
:
:
ይባስ ብሎ ደሞ ከዚ ሁሉ በሚበልጥ
ፍቅሯ በሆዴ ውስጥ ደልቶት ሲገላበጥ
በነጋ በጠባ አሻግሬ እሷን ሳይ
እነፋረቃለው በሚጣፍጥ ስቃይ።
:
:
እናም የኔ ፀሎት...
የፀነስኩላትን የልጅነት ፍቅር
እስክወልደው ድረስ ባንተው ጥበብ ታምር
ጊዜው እስኪመጣ የምጥ የጭንቀቱ
ነብሰ ጡር ነኝና አበታርኝ አቤቱ።
ሄኖክ_ብርሃኑ
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿»🌺̶̥✽̶┉┉┄┄
❣ከዚህም ከዚያም❣
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
┈┈••◉❖◉●••┈
┄┄┉┉✽̶»̶̥✿🌺✿»̶̥✽̶┉┉┄┄
ገና በለጋ ዕድሜ ሳይጠነክር ክንዴ
አይበገሬው ፍቅሯን አርግዤ በሆዴ
ይበላልኝ እንደው እዕል ውሀውን ሳይ
እያቅለሸለሸኝ እያለኝ ወደላይ
ዐይኗ አምሮቴ ሆኖ እሷን ያሰኘኛል
ያላየዋት እንደው ያነጫንጨኛል።
:
:
ይባስ ብሎ ደሞ ከዚ ሁሉ በሚበልጥ
ፍቅሯ በሆዴ ውስጥ ደልቶት ሲገላበጥ
በነጋ በጠባ አሻግሬ እሷን ሳይ
እነፋረቃለው በሚጣፍጥ ስቃይ።
:
:
እናም የኔ ፀሎት...
የፀነስኩላትን የልጅነት ፍቅር
እስክወልደው ድረስ ባንተው ጥበብ ታምር
ጊዜው እስኪመጣ የምጥ የጭንቀቱ
ነብሰ ጡር ነኝና አበታርኝ አቤቱ።
ሄኖክ_ብርሃኑ
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿»🌺̶̥✽̶┉┉┄┄
❣ከዚህም ከዚያም❣
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
┈┈••◉❖◉●••┈
┄┄┉┉✽̶»̶̥✿🌺✿»̶̥✽̶┉┉┄┄
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃
ክፍል 🔟
አፏ ውስጥ የአፍ ጠረን ማጥፊያ ስፕሬይ ነፋችና በሩን ከፈተችው፡፡በሩ ላይ አንዲት አሮጊት ሴትዮ
ቆመዋል "አቢስ?!" አለቻቸው ፣ ለጥቂት ሰከንዶች ዝም አሏትና "ራሱን ሲስትብኝ ነው ወዳንቺ
የመጣሁት" ሲሏት እየከነፈች ወጣች። ሴትዮ ጭስ ባጨናበሰው አይናቸው እኔን ገርመም
አድርገው አይተውኝ ከቅንድባቸው እስከ አገጫቸው ባለው ሙሉ የፊታቸው አካል አሽሟጠጡና
ተከትለዋት ሄዱ።( ሴትዮዋ ሲያዩኝ ለምን አሽሟጠጡ? ) እኔ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ።
ተከትያት ልሂድ ወይስ ቤቱን ልጠብቅ? የተፈጠረውን ነገር ለማየት ልቤ ስለቋመጠ እግሬ ሳይታዘዝ
ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ ከቤት ለመውጣት ተጣደፈ፡፡ በሩን መለስ አደረኩት።
ራሔል ከፊት ከፊት ፣ ሴትዮዋ ከኋላ ከኋላ ፣ እኔ ደግሞ ከሁለቱም ኋላ ሆኜ ከባልደራስ
ኮንዶሚኒየም በስተምሥራቅ በኩል ወደ ሚገኘው ሞቃዲሾ ወደ ሚባለው ሰፈር ሄድን። ከፍርዬ ሱቅ
ወደዚህ ያለ ቆርቆሮ ግቢ ውስጥ ዘለቅን።( ይቺ ፍርዬ ከድሮም ጀምሮ ሳውቃት እንዲሁ እብድ
እንደነበረች ነው። አሁንም ልጆች ወልዳም እዛ ሶስት ዕቃ ብቻ የተደረደረበት ሱቋ ውስጥ
እየለፈለፈች አለች። ድሮ ኮኮበፅብሐ ተማሪዎች እያለን በሷ ሱቅ ጋር ስናልፍ ጆተኒ ስለነበራት
ከቢትወደድ ተማሪዎች ጋር እጃችን እስኪጠቁር ድረስ ቁማር እንጫወት ነበር )
የቆርቆሮ ግቢዋ ውስጥ እንደገባን አንዲት ግድግዳዋም ፣ መሬቷም ፣ ኮርኒሷም ፣ ዕቃዎቹም
ከአፈር የተሰሩባት ቤት ውስጥ ወደ ውስጥ ዘለቅን። ቤት ውስጥ የምትበራው ቢጫዋ አምፖል
በጥላሸት ደብዝዛ ቤቱን ለማጨለም እንጂ ብርሀን ለመስጠት የተቀመጠች አትመስልም። ከበሩ
ትይዩ ባለው የጥጥ ፍራሽ የተነጠፈበት የሽቦ አልጋ ላይ የራሔል ልጅ የአፉ ለሀጭ አየር ላይ
ተንጠልጥሎ ራሱን ስቶ በፀጥታ ተጋድሟል።
ራሔል እቅፍ አድርጋ አነሳችው። "አቢ......አቢ.....ባባዬ....ባባ...." አቤት እንዴት
እንደምትንሰፈሰፍ ብታዩዋት! ያ ስንት ሜካፕ የለመደ ፊቷ በንፍጥና በዕንባ ጨቅይቶ ብታዩት
ሳትወዱ በግድ እንድታዝኑ ታደርጋችኋለች። ሁሏም ሴት ለካ እናት ስትሆን አንጀት ትበላለች። ፊቷ
ላይ ያለው የመረበሽ ፣ የመጨነቅ ፣ የመደናገጥ ስሜት ሴት በመሆን ብቻ የሚገኝ ሳይሆን እናት
ሲሆኑ ብቻ የሚሰጥ ልዩ ፀጋ ነው። ስለዚህ እናቱ የሄደችበትም እናቱ የሞተችበትም ህፃን እኩል
ያለቅሳሉ ብቻ ሳይሆን መባል ያለበት ልጇ የታመመባትም ፣ ልጇ የሞተባትም እናት እኩል
ይደነግጣሉ! የሚል አባባልም ሳያስፈልገን አይቀርም።
ወፍራሙ ልጇ ቀስ ብሎ ዓይኖቹን ገለጣቸው። የደስታ ዕንባ ከዓይኖቿ እየወረደ ሰፊ ፊቱን
እየደጋገመች ሳመችው። ልጇ ግን አሁንም ከአፉ ለሀጭ እንደተቀቀለ የተልባ ውሀ እየተምዝለገለገ
ይወጣል። እዚች አፈር ቤት ውስጥ በቆየንባቸው ወደ አንድ ሰዓት ገደማ አንዲትም ቃል
አልተነፈሰም። ወፍራምና ሰፊ ፊቱ ላይ ምንም አይነት ስሜት አይነበብበትም። ዓይኖቹ አንድ ቦታ ላይ
ብቻ ፍጥጥ ብለው ካዩ አይንቀሳቀሱም።
"ወንዴ ብር ይዘሀል እንዴ?" አለችኝ ራሔል.....ለካርድ መሙያ ብዬ የያዝኩትን ሀምሳ ብር
አውጥቼ ሰጠኋት። ለሴትዮዋ እየሰጠቻቸው
"ማዘርዬ ይሄ የትናንት ነው የዛሬውን ደግሞ ወደ ማታ መጥቼ እሰጥዎታለሁ" ሴትዮ በቀረባቸው
ሒሳብ በስጫ ብለው ነው መሰለኝ ፊታቸውን ከሰከሱት። ብሩን ለመስጠት ከተዘረጋው እጇ ላይ
መንጭቀው ወሰዱት።
"..አ...ይ .....እንዲያው ያንቺ ጣጣ ማብቂያ የለውም.....ለማንኛውም ምግቡም እያለቀ ነው
እሱንም በዛው ይዘሽ ነይ" አሏት። ራሔል ሴትዮዋን በእሺታ መልክ አይታቸው ፣ ልጇን ፊቷ ለሀጭ
በለሀጭ እስኪሆን ድረስ ስማው ከቤት ወጣን። ወደቤቷ እየሄድን መሬት የሚበሳ ዕንባዋን
ታዘንበው ጀመር። ላባብላት ስሞክር ስለባሰባት ዝም አልኳት።
ቤቷ እንደ ደረስን እየተጣደፈች ከቁም ሳጥኗ ውስጥ በሮል የተጠቀለለች አንዲት እስቲክ ጋንጃ
አወጣችና እየተክለፈለፈች መጦዝ ጀመረች። ጦዛ ስትጨርስ ቀስ በቀስ ተረጋጋች። እኔ ሙሉ
ስሜቷን ለመረዳት እሷ እስክታወራ ድረስ ዝም ብዬ ጠበኳት።
"ረበሽኩህ አይደል ወንዴ?"
"ምን አደረግሽኝና!"
"ሁሌም አቢን ካየሁት እንዲህ ነው የምሆነው ቅድም የተደነባበርኩት እሱን ይዛው የመጣች
መስሎኝ ነው። ወንዴ መቼም ብዙ ታሪኮቼን ዘክዝኬልህ ይሄንን ልዋሽህ አልፈልግም ፣ ሌላዋ
የታደለች እናት ልጇ ከአጠገቧ እንዲርቅ አትፈልግም። እኔ ግን ልጄ አጠገቤ ሆኖ ለአንዲት
ሰከንድም ሠላም ስለማላገኝ ይቺ ያየሀትን ሞግዚት ሴትዮ ጊዮርጊስ ሲለምኑ አግኝቻቸው ቤት
ተከራይቼላቸው ፣ ቀለብ እየቆረጥኩላቸው ፣ በቀን 50 50 ብር እየሰጠኋቸው ከሳቸው ጋር እንዲኖር
ነው ያደርኩት። ለሰው እንዲህ አደረኩ ተብሎ ባይወራም ከዛ ህይወት ያወጣኋቸው ሴትዮ የአንድ
ቀን ሒሳብ ሳሳስልፍባቸው ሊበሉኝ ነው የሚደርሱት። ቅድም የመጡት የአቢ ራሱን መሳት
አሳስቧቸው እንዳይመስልህ ፣ የትናንቱን ሒሳብ ስላልሰጠኋቸው እግረ መንገዳቸውን ሊቀበሉኝ ነው
የመጡት እንጂ የሱ ራሱን መሳትማ የለመዱት ነገር ነው።
እንዳየኸው የአእምሮ ህመምተኛ ነው። በሽታው ደግሞ የአእምሮ ብቻ እንዳይመስልህ አምስቱም
የስሜት ህዋሳቶቹ ምንም ነገር ሴንስ ማድረግ አይችሉም። ዓይኖቹ የሚያዩ ይመስላሉ ግን አያዩም
፣ ቆዳውን ብትቆነጥጠው ብትመታው ምንም አይሰማውም ፣ ጆሮው አይሰማም ፣ ምላሱ ምንም
ነገር አያጣጥምም አይናገርም ፣ አፍንጫው ምንም ዓይነት ሽታን መለየት አይችልም......ታዲያ
የእናትነት አንጀቴ አስችሎኝ እንዴት አብሬው ልቀመጥ? አንቺም እንደእናትሽ ያው ጨካኝ ነሽ ብሎ
ታሪኬን የሚያነቡ ሰዎች ሊፈርዱብኝ ይችላሉ። መቼም ያልተነካ ግልግል ያውቃል ፣ በሰው ላይ
መፍረድ በጣም ቀላል ነው። እኔ ግን ከሱ ጋር ስሆን ልቤ እንዴት እንደሚቆስል አምላክ ብቻ ነው::
ከኔ ሲለየኝም ሰላም ስለማላገኝ የማልጠቀመው የሱስ ዓይነት የለም ፣ ራሴን ለመርሳት ብዙ ነገር
ውስጥ ለመደበቅ እጥራለሁ። መፅመፍቶች ውስጥ እመሸጋለሁ ፣ ያንተ ድድ ማስጫ ላይ ተጥጄ
እውላለሁ ፣ ፌስቡክ ላይ ያሉ ፀሀፊዎችን እያሳደድኩ አነባለሁ። በዚህ የተነሳም ነው የማንበብ ሱስ
የያዘኝ።
"ህክምና ለምን አልሞከርሽለትም?"
"ወይ አንተ......ለሱ ስል ምን ያልሞከርኩት ነገር አለ ብለህ ነው? ዶክተሮቹ ብሬን ሊግጡኝ
ይድናል ሲሉኝ ብዙ ገንዘብ ለማግኘት ስል ከከቤ ዲያስፖራዎች ጋር ሌዝቢያን ሸሌ ሆኜ ሰርቻለሁ::
ዶክተሮቹ ከበዙ ጊዜያት በኋላ ብሬ ማለቁን ስነግራቸው 'ሪች አትልፊ ልጅሽ የመዳን ተስፋ
የለውም' አሉኝ። ታዲያ ለምን መጀመሪያ አልነገራችሁኝም ብዬ ሆስፒታሉን አፍጋኒስታን አደረኩት ፣
ግን ሰሚ አላገኘሁም። አየህ ሀበሻ ይሄን ያህል መሰሪ ፍጡር ነው! እሱ ጥቅም እስካገኘ ድረስ
በነፍስህ ሳይቀር ቁማር ይጫወትብሀል!! እነዚህ ስግብግብ ዶክተሮች ልጄን ለገንዘብ ብለው
የሆነውንም ያልሆነውንም መርፌ እየወጉት የባሰ አጀዘቡብኝ። ያንን ጊዜ ሳስታውሰው የኢትዮጵያን
ህዝብ በሙሉ በጋዝ አርከፍክፌ እያነደድኩ በወላፈኑ ብሞቅ ደስ ይለኛል። ይሄንን ህዝብ
አልወደውም። ህይወቴን በሙሉ ነው የነጠቀኝ። ደግሞ እነዚህ ሰውን እየደለሉ ሀብታም የሆኑ
ከርሳም ዘፋኞች ሀበሻ ኩሩ ነው ደግና ሩሩሁ ሲሉ ይገርመኛል። ይሄ ህዝብ ደግ አይደለም! ደግ
ነውም ከተባለ የሚቀምሰው አጥቶ ደጃፉ ላይ ለሚያድር ምስኪኑ ወገኑ ሳይሆን ለማያውቀው
ሀብታምና ለውጭ ዜጋ ነው የሚያሽቃብጠው!!! ያኔ በጨቅላነቴ መንገድ ላይ ስለምን አዳሜ
ገንዘቡን በድራፍት ከሚጨርሰው ፣ ጮማ
ና ቁርጥ ከሚበ
ክፍል 🔟
አፏ ውስጥ የአፍ ጠረን ማጥፊያ ስፕሬይ ነፋችና በሩን ከፈተችው፡፡በሩ ላይ አንዲት አሮጊት ሴትዮ
ቆመዋል "አቢስ?!" አለቻቸው ፣ ለጥቂት ሰከንዶች ዝም አሏትና "ራሱን ሲስትብኝ ነው ወዳንቺ
የመጣሁት" ሲሏት እየከነፈች ወጣች። ሴትዮ ጭስ ባጨናበሰው አይናቸው እኔን ገርመም
አድርገው አይተውኝ ከቅንድባቸው እስከ አገጫቸው ባለው ሙሉ የፊታቸው አካል አሽሟጠጡና
ተከትለዋት ሄዱ።( ሴትዮዋ ሲያዩኝ ለምን አሽሟጠጡ? ) እኔ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ።
ተከትያት ልሂድ ወይስ ቤቱን ልጠብቅ? የተፈጠረውን ነገር ለማየት ልቤ ስለቋመጠ እግሬ ሳይታዘዝ
ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ ከቤት ለመውጣት ተጣደፈ፡፡ በሩን መለስ አደረኩት።
ራሔል ከፊት ከፊት ፣ ሴትዮዋ ከኋላ ከኋላ ፣ እኔ ደግሞ ከሁለቱም ኋላ ሆኜ ከባልደራስ
ኮንዶሚኒየም በስተምሥራቅ በኩል ወደ ሚገኘው ሞቃዲሾ ወደ ሚባለው ሰፈር ሄድን። ከፍርዬ ሱቅ
ወደዚህ ያለ ቆርቆሮ ግቢ ውስጥ ዘለቅን።( ይቺ ፍርዬ ከድሮም ጀምሮ ሳውቃት እንዲሁ እብድ
እንደነበረች ነው። አሁንም ልጆች ወልዳም እዛ ሶስት ዕቃ ብቻ የተደረደረበት ሱቋ ውስጥ
እየለፈለፈች አለች። ድሮ ኮኮበፅብሐ ተማሪዎች እያለን በሷ ሱቅ ጋር ስናልፍ ጆተኒ ስለነበራት
ከቢትወደድ ተማሪዎች ጋር እጃችን እስኪጠቁር ድረስ ቁማር እንጫወት ነበር )
የቆርቆሮ ግቢዋ ውስጥ እንደገባን አንዲት ግድግዳዋም ፣ መሬቷም ፣ ኮርኒሷም ፣ ዕቃዎቹም
ከአፈር የተሰሩባት ቤት ውስጥ ወደ ውስጥ ዘለቅን። ቤት ውስጥ የምትበራው ቢጫዋ አምፖል
በጥላሸት ደብዝዛ ቤቱን ለማጨለም እንጂ ብርሀን ለመስጠት የተቀመጠች አትመስልም። ከበሩ
ትይዩ ባለው የጥጥ ፍራሽ የተነጠፈበት የሽቦ አልጋ ላይ የራሔል ልጅ የአፉ ለሀጭ አየር ላይ
ተንጠልጥሎ ራሱን ስቶ በፀጥታ ተጋድሟል።
ራሔል እቅፍ አድርጋ አነሳችው። "አቢ......አቢ.....ባባዬ....ባባ...." አቤት እንዴት
እንደምትንሰፈሰፍ ብታዩዋት! ያ ስንት ሜካፕ የለመደ ፊቷ በንፍጥና በዕንባ ጨቅይቶ ብታዩት
ሳትወዱ በግድ እንድታዝኑ ታደርጋችኋለች። ሁሏም ሴት ለካ እናት ስትሆን አንጀት ትበላለች። ፊቷ
ላይ ያለው የመረበሽ ፣ የመጨነቅ ፣ የመደናገጥ ስሜት ሴት በመሆን ብቻ የሚገኝ ሳይሆን እናት
ሲሆኑ ብቻ የሚሰጥ ልዩ ፀጋ ነው። ስለዚህ እናቱ የሄደችበትም እናቱ የሞተችበትም ህፃን እኩል
ያለቅሳሉ ብቻ ሳይሆን መባል ያለበት ልጇ የታመመባትም ፣ ልጇ የሞተባትም እናት እኩል
ይደነግጣሉ! የሚል አባባልም ሳያስፈልገን አይቀርም።
ወፍራሙ ልጇ ቀስ ብሎ ዓይኖቹን ገለጣቸው። የደስታ ዕንባ ከዓይኖቿ እየወረደ ሰፊ ፊቱን
እየደጋገመች ሳመችው። ልጇ ግን አሁንም ከአፉ ለሀጭ እንደተቀቀለ የተልባ ውሀ እየተምዝለገለገ
ይወጣል። እዚች አፈር ቤት ውስጥ በቆየንባቸው ወደ አንድ ሰዓት ገደማ አንዲትም ቃል
አልተነፈሰም። ወፍራምና ሰፊ ፊቱ ላይ ምንም አይነት ስሜት አይነበብበትም። ዓይኖቹ አንድ ቦታ ላይ
ብቻ ፍጥጥ ብለው ካዩ አይንቀሳቀሱም።
"ወንዴ ብር ይዘሀል እንዴ?" አለችኝ ራሔል.....ለካርድ መሙያ ብዬ የያዝኩትን ሀምሳ ብር
አውጥቼ ሰጠኋት። ለሴትዮዋ እየሰጠቻቸው
"ማዘርዬ ይሄ የትናንት ነው የዛሬውን ደግሞ ወደ ማታ መጥቼ እሰጥዎታለሁ" ሴትዮ በቀረባቸው
ሒሳብ በስጫ ብለው ነው መሰለኝ ፊታቸውን ከሰከሱት። ብሩን ለመስጠት ከተዘረጋው እጇ ላይ
መንጭቀው ወሰዱት።
"..አ...ይ .....እንዲያው ያንቺ ጣጣ ማብቂያ የለውም.....ለማንኛውም ምግቡም እያለቀ ነው
እሱንም በዛው ይዘሽ ነይ" አሏት። ራሔል ሴትዮዋን በእሺታ መልክ አይታቸው ፣ ልጇን ፊቷ ለሀጭ
በለሀጭ እስኪሆን ድረስ ስማው ከቤት ወጣን። ወደቤቷ እየሄድን መሬት የሚበሳ ዕንባዋን
ታዘንበው ጀመር። ላባብላት ስሞክር ስለባሰባት ዝም አልኳት።
ቤቷ እንደ ደረስን እየተጣደፈች ከቁም ሳጥኗ ውስጥ በሮል የተጠቀለለች አንዲት እስቲክ ጋንጃ
አወጣችና እየተክለፈለፈች መጦዝ ጀመረች። ጦዛ ስትጨርስ ቀስ በቀስ ተረጋጋች። እኔ ሙሉ
ስሜቷን ለመረዳት እሷ እስክታወራ ድረስ ዝም ብዬ ጠበኳት።
"ረበሽኩህ አይደል ወንዴ?"
"ምን አደረግሽኝና!"
"ሁሌም አቢን ካየሁት እንዲህ ነው የምሆነው ቅድም የተደነባበርኩት እሱን ይዛው የመጣች
መስሎኝ ነው። ወንዴ መቼም ብዙ ታሪኮቼን ዘክዝኬልህ ይሄንን ልዋሽህ አልፈልግም ፣ ሌላዋ
የታደለች እናት ልጇ ከአጠገቧ እንዲርቅ አትፈልግም። እኔ ግን ልጄ አጠገቤ ሆኖ ለአንዲት
ሰከንድም ሠላም ስለማላገኝ ይቺ ያየሀትን ሞግዚት ሴትዮ ጊዮርጊስ ሲለምኑ አግኝቻቸው ቤት
ተከራይቼላቸው ፣ ቀለብ እየቆረጥኩላቸው ፣ በቀን 50 50 ብር እየሰጠኋቸው ከሳቸው ጋር እንዲኖር
ነው ያደርኩት። ለሰው እንዲህ አደረኩ ተብሎ ባይወራም ከዛ ህይወት ያወጣኋቸው ሴትዮ የአንድ
ቀን ሒሳብ ሳሳስልፍባቸው ሊበሉኝ ነው የሚደርሱት። ቅድም የመጡት የአቢ ራሱን መሳት
አሳስቧቸው እንዳይመስልህ ፣ የትናንቱን ሒሳብ ስላልሰጠኋቸው እግረ መንገዳቸውን ሊቀበሉኝ ነው
የመጡት እንጂ የሱ ራሱን መሳትማ የለመዱት ነገር ነው።
እንዳየኸው የአእምሮ ህመምተኛ ነው። በሽታው ደግሞ የአእምሮ ብቻ እንዳይመስልህ አምስቱም
የስሜት ህዋሳቶቹ ምንም ነገር ሴንስ ማድረግ አይችሉም። ዓይኖቹ የሚያዩ ይመስላሉ ግን አያዩም
፣ ቆዳውን ብትቆነጥጠው ብትመታው ምንም አይሰማውም ፣ ጆሮው አይሰማም ፣ ምላሱ ምንም
ነገር አያጣጥምም አይናገርም ፣ አፍንጫው ምንም ዓይነት ሽታን መለየት አይችልም......ታዲያ
የእናትነት አንጀቴ አስችሎኝ እንዴት አብሬው ልቀመጥ? አንቺም እንደእናትሽ ያው ጨካኝ ነሽ ብሎ
ታሪኬን የሚያነቡ ሰዎች ሊፈርዱብኝ ይችላሉ። መቼም ያልተነካ ግልግል ያውቃል ፣ በሰው ላይ
መፍረድ በጣም ቀላል ነው። እኔ ግን ከሱ ጋር ስሆን ልቤ እንዴት እንደሚቆስል አምላክ ብቻ ነው::
ከኔ ሲለየኝም ሰላም ስለማላገኝ የማልጠቀመው የሱስ ዓይነት የለም ፣ ራሴን ለመርሳት ብዙ ነገር
ውስጥ ለመደበቅ እጥራለሁ። መፅመፍቶች ውስጥ እመሸጋለሁ ፣ ያንተ ድድ ማስጫ ላይ ተጥጄ
እውላለሁ ፣ ፌስቡክ ላይ ያሉ ፀሀፊዎችን እያሳደድኩ አነባለሁ። በዚህ የተነሳም ነው የማንበብ ሱስ
የያዘኝ።
"ህክምና ለምን አልሞከርሽለትም?"
"ወይ አንተ......ለሱ ስል ምን ያልሞከርኩት ነገር አለ ብለህ ነው? ዶክተሮቹ ብሬን ሊግጡኝ
ይድናል ሲሉኝ ብዙ ገንዘብ ለማግኘት ስል ከከቤ ዲያስፖራዎች ጋር ሌዝቢያን ሸሌ ሆኜ ሰርቻለሁ::
ዶክተሮቹ ከበዙ ጊዜያት በኋላ ብሬ ማለቁን ስነግራቸው 'ሪች አትልፊ ልጅሽ የመዳን ተስፋ
የለውም' አሉኝ። ታዲያ ለምን መጀመሪያ አልነገራችሁኝም ብዬ ሆስፒታሉን አፍጋኒስታን አደረኩት ፣
ግን ሰሚ አላገኘሁም። አየህ ሀበሻ ይሄን ያህል መሰሪ ፍጡር ነው! እሱ ጥቅም እስካገኘ ድረስ
በነፍስህ ሳይቀር ቁማር ይጫወትብሀል!! እነዚህ ስግብግብ ዶክተሮች ልጄን ለገንዘብ ብለው
የሆነውንም ያልሆነውንም መርፌ እየወጉት የባሰ አጀዘቡብኝ። ያንን ጊዜ ሳስታውሰው የኢትዮጵያን
ህዝብ በሙሉ በጋዝ አርከፍክፌ እያነደድኩ በወላፈኑ ብሞቅ ደስ ይለኛል። ይሄንን ህዝብ
አልወደውም። ህይወቴን በሙሉ ነው የነጠቀኝ። ደግሞ እነዚህ ሰውን እየደለሉ ሀብታም የሆኑ
ከርሳም ዘፋኞች ሀበሻ ኩሩ ነው ደግና ሩሩሁ ሲሉ ይገርመኛል። ይሄ ህዝብ ደግ አይደለም! ደግ
ነውም ከተባለ የሚቀምሰው አጥቶ ደጃፉ ላይ ለሚያድር ምስኪኑ ወገኑ ሳይሆን ለማያውቀው
ሀብታምና ለውጭ ዜጋ ነው የሚያሽቃብጠው!!! ያኔ በጨቅላነቴ መንገድ ላይ ስለምን አዳሜ
ገንዘቡን በድራፍት ከሚጨርሰው ፣ ጮማ
ና ቁርጥ ከሚበ
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
ላበት በት
ንሽ ወጪ እኔን እቤቱ ወስዶ ቢያሳድገኝ ኖሮ እንደዚህ ዓይነት ህይወት
ውስጥ ባልተዘፈኩ ነበር። ስለዚህ ለኔ ና ለመሰልቼ ህይወት መበላሸት እያንዳንድሽ ተጠያቂ ነሽ።
አንተም ብትሆን ታሪኬን በሚጥም ቋንቋ ከሽነህ ፅፈህ እየፖሰትክ ዝናህን ትገነባለህ ፣ በመፅሐፍ
አሳትመህ ትሸቅልበታለህ እንጂ ምንም የምትፈይድልኝ ነገር እንደሌለ አውቀዋለሁ። እንዲያው
ቀለል ስለሚለኝ ነው ላንተ የምቀደደው "አለችኝና ለጥቂት ደቂቃ ዝም አለችኝ።
" የምናገረው ልክ ነው አይደል? አስከፍችሄ ከሆነም ሶሪ"
"ምንም የተሳሳትሽው ነገር የለም ልክ ነሽ! ታሪክሽን እየፖሰትኩ ላይክ እሰበስብብሻለሁ እንጂ ምን
እፈይድልሻለሁ? ኧረ ልክ ነሽ"
" እሺ....ከዛ በህክምናው አልሆን ሲለኝ ፣ በየፀበሉ ይዤው ተንከራተትኩ። ሌሎቹን በምህረት ዓይኑ
የተመለከተ የፈውስ ጌታ እኔና ልጄን ግን በጎሪጥ እንኳን ሊያየን አልወደደም። ታዲያ በየገዳማቱ
ደም ዕንባ ሳለቅስ ያዩኝ ሰዎች 'አይዞሽ ለበጎ ነው' ይሉኛል። ምንድነው ለበጎ ነው ማለት? እኔ
እንደዚህ አይነት አማርኛቸው አይገባኝም! ፍጠረኝ ሳልለው ፈጥሮኝ ልጅነቴን ሲኦል አደረገብኝ::
የአርባ ቀን ዕድሌ ላይ ሽርሙጥናን ፅፎ የማንም አተላም መጫወቻ አደረገኝ:: ምንም ያላጠፋውን
አንድ ልጄን በሽተኛ አደረገብኝ:: እውነት አሁን ይሄ ለበጎ ነው!?!? ደግሞ ለማፅናናት ብለው
አይዞሽ በፈተና የሚፀና ሰው እርሱ የተባረከ ነው ይሉኛል። ኧረ ኤዲያ እኔ ላላየኋት ገነት ብዬ ኑርዬን
ገሀነም ያደረገብኝን ጌታ አላመልከውም! ምነው ያኔ ለእስራኤላውያን ዳቦን ድንጋይ እያደረገ
አልነበር እንዴ ያበላቸው የነበረው ፣ አላዛርን ከሞት አስነስቶ አልነበር እንዴ እህቶቹን ያስፈነደቀው
ለኔ ሲሆን ምነው ጆሮው አልሰማ አለው? ኧረ እኔ አላመልከውም!! አልፈልግም ይቅርብኝ!! ከዚህ
በኋላ ህይወቴን ቢያንደላቅቀው እኔ ልደሰት ነው¡¿ ሰላሳ አምስት አመት ሙሉ አሰቃይቶኝ ፣ ዛሬ
ከሽርሙጥናዬ ቢያላቅቀኝ ፣ ልጄን አያደርገውም እንጂ ጤነኛ ቢያደርገው ማምሻ ዕድሜ ነው ብዬ
ደስተኛ ልሆንለት ነው! አይመስለኝም።
የፀበሉ አልሳካ ሲለኝ ደግሞ ወሎና አሩሲ ሄጄ አዘየርኩ ፣ ዲቤ አስደለኩ ፣ ጫት አስተፋሁበት
አሁንም ለሌሎቹ የሰራ ዝየራ ልጄ ላይ ገገመ! በየጠንቋዩ በየአውሊያው ፣ ቦረንትቻና ቃልቻ ባለበት
ቤት ሁሉ እየሄድኩኝ አፈነደድኩ......አራት ቀንድ ያለው በግ አምጪ በደሙ ከታጠበ ይድናል ሲሉኝ
ሀያ ሺ ብር በፍለጋ ወለጋ ድረስ ሄጄ ገዝቼ አመጣሁ ፣ እንዳሉት በደሙ ታጠበ። አሁንም ለሌላው
የተለመነ ሰይጣን ለኔ ሲሆን የፈውስ ምትሀቱ አቅም አጠረው! በየደብተራው ቤት መልክዐ
ሳጥናኤልን አስደገምኩበት እነዛ ሙታንን የሚያናግሩ የስንቱን ትምህርቱንና ንግዱን እንዳይሳካለት
ሲተበትቡ የከረሙ ሁሉ እኔ ልጅ ላይ ሲደርስ ጥቁር አስማታቸው አልሰራ አላቸው። በፓስተር
አፀለይኩለት ፣ የሱ በሽታ ግን ወይ ፍንክች አለ! እኔም ተስፋ ቆረጥኩኝ " አለችኝና ዕንባዋ እየወረደ
በድጋሚ መጦዝ ጀመረች።
አማልክቱ ይቺን ምስኪን ሴት ከሰዶምና ከገሞራ ህዝቦች በላይ ከካህኑ ኤሊ ልጆች በላይ ሒትለር
በእሳት ከቀቀላቸው ስድስት ሚሊዮን አይሁዳውያን በላይ የዘር ጭፍጨፋ ከደረሰባቸው ከሬድ
ኢንዲያንና ከቀደምት የአውስትራሊያ ህዝቦች በላይ በነጮች ና በአንኮ መሪዎቹ ደሙ
ከሚመጠጠው ከአፍሪካ ህዝብ በላይ የወያኔና የቻይና አሻንጉሊት ከሆነው ከመከረኛ የሀገሬ ህዝብ
በላይ ብዙ ስቃዮችን አድርሰውባታል።
"ወንዴ"
"አቤት"
"ምን ላይ ነበር ታሪኬን ያቆምኩት?"
"ትዳር ውስጥ እንዳልገባ ኤልያስ ደካማ ጎን ነበረው ብለሽ"
"አዎ ምን መሰለህ? የሱ ትልቁ ችግር እኔም እንዳላገባው ያስፈራኝ የነበረው...............
:
:
:
ይቀጥላል 👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥
ንሽ ወጪ እኔን እቤቱ ወስዶ ቢያሳድገኝ ኖሮ እንደዚህ ዓይነት ህይወት
ውስጥ ባልተዘፈኩ ነበር። ስለዚህ ለኔ ና ለመሰልቼ ህይወት መበላሸት እያንዳንድሽ ተጠያቂ ነሽ።
አንተም ብትሆን ታሪኬን በሚጥም ቋንቋ ከሽነህ ፅፈህ እየፖሰትክ ዝናህን ትገነባለህ ፣ በመፅሐፍ
አሳትመህ ትሸቅልበታለህ እንጂ ምንም የምትፈይድልኝ ነገር እንደሌለ አውቀዋለሁ። እንዲያው
ቀለል ስለሚለኝ ነው ላንተ የምቀደደው "አለችኝና ለጥቂት ደቂቃ ዝም አለችኝ።
" የምናገረው ልክ ነው አይደል? አስከፍችሄ ከሆነም ሶሪ"
"ምንም የተሳሳትሽው ነገር የለም ልክ ነሽ! ታሪክሽን እየፖሰትኩ ላይክ እሰበስብብሻለሁ እንጂ ምን
እፈይድልሻለሁ? ኧረ ልክ ነሽ"
" እሺ....ከዛ በህክምናው አልሆን ሲለኝ ፣ በየፀበሉ ይዤው ተንከራተትኩ። ሌሎቹን በምህረት ዓይኑ
የተመለከተ የፈውስ ጌታ እኔና ልጄን ግን በጎሪጥ እንኳን ሊያየን አልወደደም። ታዲያ በየገዳማቱ
ደም ዕንባ ሳለቅስ ያዩኝ ሰዎች 'አይዞሽ ለበጎ ነው' ይሉኛል። ምንድነው ለበጎ ነው ማለት? እኔ
እንደዚህ አይነት አማርኛቸው አይገባኝም! ፍጠረኝ ሳልለው ፈጥሮኝ ልጅነቴን ሲኦል አደረገብኝ::
የአርባ ቀን ዕድሌ ላይ ሽርሙጥናን ፅፎ የማንም አተላም መጫወቻ አደረገኝ:: ምንም ያላጠፋውን
አንድ ልጄን በሽተኛ አደረገብኝ:: እውነት አሁን ይሄ ለበጎ ነው!?!? ደግሞ ለማፅናናት ብለው
አይዞሽ በፈተና የሚፀና ሰው እርሱ የተባረከ ነው ይሉኛል። ኧረ ኤዲያ እኔ ላላየኋት ገነት ብዬ ኑርዬን
ገሀነም ያደረገብኝን ጌታ አላመልከውም! ምነው ያኔ ለእስራኤላውያን ዳቦን ድንጋይ እያደረገ
አልነበር እንዴ ያበላቸው የነበረው ፣ አላዛርን ከሞት አስነስቶ አልነበር እንዴ እህቶቹን ያስፈነደቀው
ለኔ ሲሆን ምነው ጆሮው አልሰማ አለው? ኧረ እኔ አላመልከውም!! አልፈልግም ይቅርብኝ!! ከዚህ
በኋላ ህይወቴን ቢያንደላቅቀው እኔ ልደሰት ነው¡¿ ሰላሳ አምስት አመት ሙሉ አሰቃይቶኝ ፣ ዛሬ
ከሽርሙጥናዬ ቢያላቅቀኝ ፣ ልጄን አያደርገውም እንጂ ጤነኛ ቢያደርገው ማምሻ ዕድሜ ነው ብዬ
ደስተኛ ልሆንለት ነው! አይመስለኝም።
የፀበሉ አልሳካ ሲለኝ ደግሞ ወሎና አሩሲ ሄጄ አዘየርኩ ፣ ዲቤ አስደለኩ ፣ ጫት አስተፋሁበት
አሁንም ለሌሎቹ የሰራ ዝየራ ልጄ ላይ ገገመ! በየጠንቋዩ በየአውሊያው ፣ ቦረንትቻና ቃልቻ ባለበት
ቤት ሁሉ እየሄድኩኝ አፈነደድኩ......አራት ቀንድ ያለው በግ አምጪ በደሙ ከታጠበ ይድናል ሲሉኝ
ሀያ ሺ ብር በፍለጋ ወለጋ ድረስ ሄጄ ገዝቼ አመጣሁ ፣ እንዳሉት በደሙ ታጠበ። አሁንም ለሌላው
የተለመነ ሰይጣን ለኔ ሲሆን የፈውስ ምትሀቱ አቅም አጠረው! በየደብተራው ቤት መልክዐ
ሳጥናኤልን አስደገምኩበት እነዛ ሙታንን የሚያናግሩ የስንቱን ትምህርቱንና ንግዱን እንዳይሳካለት
ሲተበትቡ የከረሙ ሁሉ እኔ ልጅ ላይ ሲደርስ ጥቁር አስማታቸው አልሰራ አላቸው። በፓስተር
አፀለይኩለት ፣ የሱ በሽታ ግን ወይ ፍንክች አለ! እኔም ተስፋ ቆረጥኩኝ " አለችኝና ዕንባዋ እየወረደ
በድጋሚ መጦዝ ጀመረች።
አማልክቱ ይቺን ምስኪን ሴት ከሰዶምና ከገሞራ ህዝቦች በላይ ከካህኑ ኤሊ ልጆች በላይ ሒትለር
በእሳት ከቀቀላቸው ስድስት ሚሊዮን አይሁዳውያን በላይ የዘር ጭፍጨፋ ከደረሰባቸው ከሬድ
ኢንዲያንና ከቀደምት የአውስትራሊያ ህዝቦች በላይ በነጮች ና በአንኮ መሪዎቹ ደሙ
ከሚመጠጠው ከአፍሪካ ህዝብ በላይ የወያኔና የቻይና አሻንጉሊት ከሆነው ከመከረኛ የሀገሬ ህዝብ
በላይ ብዙ ስቃዮችን አድርሰውባታል።
"ወንዴ"
"አቤት"
"ምን ላይ ነበር ታሪኬን ያቆምኩት?"
"ትዳር ውስጥ እንዳልገባ ኤልያስ ደካማ ጎን ነበረው ብለሽ"
"አዎ ምን መሰለህ? የሱ ትልቁ ችግር እኔም እንዳላገባው ያስፈራኝ የነበረው...............
:
:
:
ይቀጥላል 👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃🌿ፍቅር ግን ሲገርም🌿🍃
ይመስለኝ ነበር ማፍቀር ዝቅ ማለት፣
ህግን ሁሉ ጥሶ በውርደት ሰንሰለት፣
ተጣብቆ እንደመቅረት፣
ሌላ አለም ፈጥሮ ለብቻ እንደ መሞት፨
ግን.......
ግን ልክ እንዳንተ አይነት
ለደስታ መሰረት
ሁኖ ከመገኘት፣
ሌላ ምን ይኖራል ለህይወት መዳኒት?!
.....
መሰረት የሆንከው ለህይወቴ ደስታ፣
ልቤ እንድታስብ ስላንተ አብዝታ፣
በፍቅርህ ተጠልፋ ባንተ ስትረታ፣
የታሰረው አለም በፍቅርህ ተፈታ፨
ግን ይታወቅሀል?...........
ፀሀይ ነህ ለልቤ ደምቆ እንዲበራ፣
ቀኔ እንዲሰምር ሀሳቤ እንዲሰራ፣
ቅኔ ነህ ለልቤ የቃላት ቋጠሮ፣
ልቤ በልብህ ላይ እንዲበራ ሰምሮ፣
ምላሽህ ነው ምቴ የልቤ ቅላፄ፣
ጮክ ብየ ልናገር ይሰማልህ ድምፄ፣
እ♥️ወ🌺ድ♥️ሀ🌺ለ♥️ሁ🌺ኝ እስኪጠፋ ነፍሴ........
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
❤️😁 📩 @kezim_kezambot
ከዚህም ከዚያም TUBE
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
ይመስለኝ ነበር ማፍቀር ዝቅ ማለት፣
ህግን ሁሉ ጥሶ በውርደት ሰንሰለት፣
ተጣብቆ እንደመቅረት፣
ሌላ አለም ፈጥሮ ለብቻ እንደ መሞት፨
ግን.......
ግን ልክ እንዳንተ አይነት
ለደስታ መሰረት
ሁኖ ከመገኘት፣
ሌላ ምን ይኖራል ለህይወት መዳኒት?!
.....
መሰረት የሆንከው ለህይወቴ ደስታ፣
ልቤ እንድታስብ ስላንተ አብዝታ፣
በፍቅርህ ተጠልፋ ባንተ ስትረታ፣
የታሰረው አለም በፍቅርህ ተፈታ፨
ግን ይታወቅሀል?...........
ፀሀይ ነህ ለልቤ ደምቆ እንዲበራ፣
ቀኔ እንዲሰምር ሀሳቤ እንዲሰራ፣
ቅኔ ነህ ለልቤ የቃላት ቋጠሮ፣
ልቤ በልብህ ላይ እንዲበራ ሰምሮ፣
ምላሽህ ነው ምቴ የልቤ ቅላፄ፣
ጮክ ብየ ልናገር ይሰማልህ ድምፄ፣
እ♥️ወ🌺ድ♥️ሀ🌺ለ♥️ሁ🌺ኝ እስኪጠፋ ነፍሴ........
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
❤️😁 📩 @kezim_kezambot
ከዚህም ከዚያም TUBE
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃
ክፍል 1⃣1⃣
✍ወንድማገኝ ለማ
==========================
"አዎ ምን መሰለህ? የሱ ትልቁ ችግር.....እኔም እንዳላገባው ያስፈራኝ የነበረው ፣ ሲበዛ ለሱሱ
ሟች ነው። ምድር ላይ ሳይደነዝዝ መኖር አይችልም። ሱስ እየተጠቀመ ከሚደርስበት አካላዊና
አእምሮአዊ ጉዳት በላይ ሱሱን ቢያቆም የሚደርስበት ስቃይ ይበልጣል። የሌለበት የሱስ አይነት
አልነበረም። ጃንኪና ይወጋል(( የመርፌውን ሀሽሽ)).....በጋንጃ ይጦዛል.....በሲጋራ ጭስ ስሙን
መፃፍ እስኪችል ድረስ ቼን ስሞከር ነው....ኤልያስ ጥርሱ ይግላል እንጂ አይመረቅንም እስኪባል
ድረስ በርጫውን ያደቃል.....ጠርሙስ ውስጥ የተወለደ ይመስል ሀሞቱን እስኪተፋ ድረስ ሜንት
አረቄ ይጠጣል.......በርግጥ እኔም እሱ የሚጠቃመቸውን ማደንዘዣዎች በሙሉ እጠቀማለሁ። እኔ
ግን ሴት ነኝና ትዳር ውስጥ ከገባሁኝ የተከበረች ሚስት መሆን ስለምፈልግ ሱሶቼን በሙሉ
እተዋለሁ ብዬ ወስኜ ነበረ። እሱ ግን በተለይ ሳይጠጣና ሳይጦዝ መዋልና ማደር አይችልም። ይሄ
አመሉ አግብቼው አብሬው እንዳልኖር ያስፈራኝ ነበር።
.
ወንዴ ትዳር ማለት አፈቅርሀለሁ አፈቅርሻለሁ ፣ ያላንቺ አልኖርም ያላንተ መኖሬ ትርጉም የለውም
እየተባባልክ እንደፍቅረኝነት ዘመንህ ስለተፎጋገርክ ብቻ ጎጆ አይመሰረትም። ተጋባህ ማለት
የራስህን ግዛት ፣ የራስህን ትንሽዬ ሀገር መሰረትክ ማለት ነው። ባልየው የቤቱ ራስ ስለሆነ ጠቅላይ
ሚኒስተር ፣ የገቢ ምንጭ ስለሆነ ገንዘብ ሚኒስተር ፣ ሚስትና ልጆቹን ከአደጋ ስለሚከላከል
መከላከያ ሚኒስተር ይሆናል ፤ ሚስትየዋ ደግሞ ለልጆቿ ትምህርት ሚኒስተር ፣ ቤተሰቡ
ከህብረተሰቡ ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረው ስለምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፣ ባሏና ልጆቿ
እንዳይራቡ ግብርና ሚኒስትር ትሆናለች። ይሄንን የሚያህል ትልቅ ተቋም ውስጥ ስለተፋቀርክ ብቻ
ዘው ብለህ አትገባም። የነገ ህይወትህ ላይ ዛሬ ቆም ብለህ የማያዳግም ውሳኔ መወሰን አለብህ።
.
እኔም ለብዙ ጊዜ የኤልያስን የእንጋባ ጥያቄ እየደጋገምኩ አሰብኩበት። ለራሴ እንዲህም
አልኩት......
'ትሰሚኛለሽ ሪች ተጋባችሁ ማለት አንቺ ሴተኛ አዳሪ እርግፍ አድርገሽ ታቆሚያለሽ ፣ ያ ማለት
በፓኪስታንኛ የቤቱ ኢኮኖሚካል ጥያቄ በሙሉ የሚሸፈነው እሱ በሚያገኘው ገቢ ይሆናል ማለት
ነው። በገንዘብ በኩል የራሱ ታክሲ ስላለው ፣ የሚኖርበት ኮንዶሚኒየም የግሉ ስለሆነ ስጋት
አይግባሽ። ያ ማለት ግን ምንም ችግር የለም ማለት አይደለም። እሱ ቢያንስ ቢያንስ በቀን ለሱሱ
ብቻ ከ300-400 ብር ድረስ ያጠፋል። ስለዚህ አብረሽው ለመኖር የምትፈልጊ ከሆነ ኤልያስን
ከሱሱ እንዲላቀቅ ማድረግ አለብሽ። አንድ ባል ሱሰኛ መሆን የሚገባው የሚስቱና የልጆቹ ብቻ
ነው።
.
ሴት ስትሆን ትልቁ ፀጋህ ፈጣሪ ሲፈጥርህ ብልጥ የሆነና ከብዙ አንግሎች አንፃር ማሰብ የሚችል
አእምሮ ይኖርሀል። እናም ኤልያስን አሁን ከሚያፈቅረኝ በላይ ከነፍሱ እንዲያመልከኝ አደረኩት።
እስኪገረም ድረስ እየተንከባከብኩት ካለኔ መተንፈስ እስከማይችል ድረስ ሁሉ ነገሩ ሆንኩለት።
ነፍሱ ከአምላኩ በላይ በኔ ቁጥጥር ስር ሆነች። አምላክ ለሙሴ ከሰጠው አስርቱ ትዕዛዛት በላይ ፣
ኢየሱስ በምድር ላይ ሳለ ከተናገራቸው ስድስቱ ቃላተ ወንጌላት ይበልጥ የኔን ቀጭን ትዕዛዝ
ያከብርና ይፈፅም ነበር። አምላካችሁን በቀን ውስጥ አንዴ ወይ ሁለቴ ልታስቡት አሊያም ከነጭራሹ
ትዝ ላይላችሁ ይችላል ፣ ስለኛ ግን ሳታስቡ መዋልና ማደር አትችሉም። በየሰአቱ በየደቂቃው
በየሰኮንዱ ሽርፍራፊ ሁሉ ስለሴት ልጅ ስለምታስቡ እናንተን በቁጥጥራችን ውስጥ ለማዋል ልክ
ክሬም ኬክ እንደመቁረስ ያህል ለኛ ቀላል ነው።
.
እዛች አንሶላ የምታህል ፍራሽ ላይ ጋደም ብለን እንዲህ አልኩት....
'የኔ ሲምብሮ'
"ወይዬ የኔ ጣኦት" አለኝ። በቃ የዛን ሰሞን በፍቅሬ ደንዝዞ ስለነበር ወሬው ሁሉ ልቦለዳዊ ነበር
የሚመስለው።
'ከኔ ጋር አብረህ መኖር ትፈልጋለህ አይደል?'
አብረን እንኑር ያልኩት ይመስል ከተጋደመበት ፍንጥር ብል ተነሳና እላዬ ላይ ወጥቶ ዓይን ዓይኔን
እያየኝ.......
"የኔ ጣኦት! እዚች ምድር ላይ ብቻ መሰለሽ እንዴ አብሬሽ መኖር የምፈልገው? ሞቼ ስጋዬ ምስጥ
ሆኖ እንኳን(( እዚች ጋር እኔ ጣልቃ ልግባማ....እኛ ከአፈር ከተሰራን ስንሞት ለምንድነው ምስጥ
የምንሆነው? ሰው ማለት በትናንሽ ምስጦች የተገነባ ፍጡር ነው እንዴ? ፈረንጆቹም ሲሞቱ እንደኛ
ምስጥ ይሆናሉ? ወይንስ ሀበሻ ብቻ ነው በህይወት እያለ ትልቅ ምስጥ ሲሞት ትናንሽ ምስጥ
የሚሆነው?))(ፍልስምና)
....በአጥንቴ ብቻ ቀርቼ የምፅአት ቀን ሲደርስ መለከት ሲነፋ......ምድር ከመኖር ወደ አለመኖርነት
ስትቀየር.....ሀጥያን በግራ ፃድቃን በቀኝ ሲቆሙ......ልክ ምግባራችን የተመዘገበበት መዝገብ
ከመገለጡ በፊት......ጌታን እኔ እንዲህ እለዋለሁ
'ይቅርታ.....ይቅርታ.....አንድ ጊዜ ለማውራት ቢፈቀድልኝ?' ጌታም ቀና ብሎ አጥንታም ነፍሴን
ያይና በዝምታው ተናገር ይለኛል።
'እኔ ከጣኦቴ ተለይቼ መንግስተ ሰማያት ከምገባ የእሳት ባህር ወዳለበት ገሀነም ብጣል ይሻለኛል!
ጌታ ሆይ እባክህ ስለ ጭንቅ አማላጇ ስለ እናትህ ብለህ ከራሔል አትለየኝ?' ብዬ አጥንታሙ ፊቴ
ላይ የአጥንት ዕንባ እያነባሁ ፊቱ ተደፍቼ ስለምነው የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሳ የኔ
ጌታ.....እስከዛሬ ድረስ በሰው ልቦና ያልታሰበ አዲስ ዓለም ይፈጥርና እኔና አንቺን ብቻ
ወደተዘጋጀልን የክብር ስፍራ ይልከናል። እኔና አንቺም አዲሱ ሰማይ ቤታችን ላይ ሚጢጢ ሚጢጢ
ልጆች ወልደን በደስታ በተድላ እንኖራለን......እሜቴ ይሄን ያህልማ አይመሰጡ.....በሉ ተረቴን
መልሱ አፌን በከንፈርዎ ያብሱ!' ብሎ ያው እንደለመደው ብዙ ማውራት እየፈለኩኝ ከንፈሬን ትንፋሽ
እስኪያጥረኝ ድረስ መጠመጠኝና አይሆኑ አይሆኑ ቦታ ነካክቶኝ ቅንዝርዝ
.
ጥቂት ቆይቼ ዓይን ዓይኑን እያየሁት
'...የኔ ሲምቢሮ ዘላለም አብረኸኝ መኖር ከፈለክ ሱስህን በሙሉ እርግፍ አድርገህ መተው አለብህ'
ስለው ፊቱ ላይ የቅሬታ ስሜት አነበብኩ።
.
አውቃለሁ ያለሱሱ መኖር እንደማልችል! ይገባኛል ለዘመናት በብቸኝነቱ ዋሻው ውስጥ ተመሽጎ
ሲኖር ከሰዎች ይልቅ ሱሶቹ ቀድመው ደርሰውለት አጫዋች ጓደኛ ፣ ሀዘኑን መርሻ እንደሆኑት!!
አሁን ግን እኔ በህይወቱ ስለመጣሁ መደንዘዝ አያስፈልገውም። ሊያገባኝ ከፈለገ ለጎጆው ሲል
በተቃራኒው መንቃት አለበት። እሱ ካለሱሶቹ ከሚኖር እየተጎዳም ቢሆን እኔን ቢያጣ እንደሚመርጥ
ሳይመረኝ የምውጠው ሀቅ ነው።" አለችኝና ከተቀመጠችበት ተነስታ ከቁምሳጥኗ ውስጥ የሺሻ
ዕቃዋን አወጣች ፣ ስቶቭ ላይ ደቃቃ ከሰሎችን አቀጣጠለች ፣ ውሀውን ቀየረች ፣ ቡሬው ውስጥ
አዲስ መዋሰል ከትታ በአልሙኒየም ሸፈነችው ፣ የከሰል ፍሙን በመርፌ በሳሳችው አልሙኒየም
ላይ አድርጋ ሺሻዋን ማንደቅደቅ ጀመረች። ለኔም ቀዝቀዝ ያለ ቢራ ሰጠችኝ። የጉሮሮዬን ድርቀት
ጎንጨት ብዬ አለሰለስኩት። ጥቂት ፋታ ከወሰድን በኋላ.......
.
"እና ሱሱን እንዲያቆም አደረግሽው ወይስ አልሰማሽ አለ?" አልኳት በድጋሚ እንደ'ሷ ህይወት
የሚጎመዝዘውን ቢራ እየተጎነጨሁ..
"አየህ ወንዴ....ሴት መሆን እንግዲህ ጥቅሙ እዚህ ጋር ነው.......ምን መሰለህ...........
:
:
:
ይቀጥላል 60👍
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥
ክፍል 1⃣1⃣
✍ወንድማገኝ ለማ
==========================
"አዎ ምን መሰለህ? የሱ ትልቁ ችግር.....እኔም እንዳላገባው ያስፈራኝ የነበረው ፣ ሲበዛ ለሱሱ
ሟች ነው። ምድር ላይ ሳይደነዝዝ መኖር አይችልም። ሱስ እየተጠቀመ ከሚደርስበት አካላዊና
አእምሮአዊ ጉዳት በላይ ሱሱን ቢያቆም የሚደርስበት ስቃይ ይበልጣል። የሌለበት የሱስ አይነት
አልነበረም። ጃንኪና ይወጋል(( የመርፌውን ሀሽሽ)).....በጋንጃ ይጦዛል.....በሲጋራ ጭስ ስሙን
መፃፍ እስኪችል ድረስ ቼን ስሞከር ነው....ኤልያስ ጥርሱ ይግላል እንጂ አይመረቅንም እስኪባል
ድረስ በርጫውን ያደቃል.....ጠርሙስ ውስጥ የተወለደ ይመስል ሀሞቱን እስኪተፋ ድረስ ሜንት
አረቄ ይጠጣል.......በርግጥ እኔም እሱ የሚጠቃመቸውን ማደንዘዣዎች በሙሉ እጠቀማለሁ። እኔ
ግን ሴት ነኝና ትዳር ውስጥ ከገባሁኝ የተከበረች ሚስት መሆን ስለምፈልግ ሱሶቼን በሙሉ
እተዋለሁ ብዬ ወስኜ ነበረ። እሱ ግን በተለይ ሳይጠጣና ሳይጦዝ መዋልና ማደር አይችልም። ይሄ
አመሉ አግብቼው አብሬው እንዳልኖር ያስፈራኝ ነበር።
.
ወንዴ ትዳር ማለት አፈቅርሀለሁ አፈቅርሻለሁ ፣ ያላንቺ አልኖርም ያላንተ መኖሬ ትርጉም የለውም
እየተባባልክ እንደፍቅረኝነት ዘመንህ ስለተፎጋገርክ ብቻ ጎጆ አይመሰረትም። ተጋባህ ማለት
የራስህን ግዛት ፣ የራስህን ትንሽዬ ሀገር መሰረትክ ማለት ነው። ባልየው የቤቱ ራስ ስለሆነ ጠቅላይ
ሚኒስተር ፣ የገቢ ምንጭ ስለሆነ ገንዘብ ሚኒስተር ፣ ሚስትና ልጆቹን ከአደጋ ስለሚከላከል
መከላከያ ሚኒስተር ይሆናል ፤ ሚስትየዋ ደግሞ ለልጆቿ ትምህርት ሚኒስተር ፣ ቤተሰቡ
ከህብረተሰቡ ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረው ስለምታደርግ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፣ ባሏና ልጆቿ
እንዳይራቡ ግብርና ሚኒስትር ትሆናለች። ይሄንን የሚያህል ትልቅ ተቋም ውስጥ ስለተፋቀርክ ብቻ
ዘው ብለህ አትገባም። የነገ ህይወትህ ላይ ዛሬ ቆም ብለህ የማያዳግም ውሳኔ መወሰን አለብህ።
.
እኔም ለብዙ ጊዜ የኤልያስን የእንጋባ ጥያቄ እየደጋገምኩ አሰብኩበት። ለራሴ እንዲህም
አልኩት......
'ትሰሚኛለሽ ሪች ተጋባችሁ ማለት አንቺ ሴተኛ አዳሪ እርግፍ አድርገሽ ታቆሚያለሽ ፣ ያ ማለት
በፓኪስታንኛ የቤቱ ኢኮኖሚካል ጥያቄ በሙሉ የሚሸፈነው እሱ በሚያገኘው ገቢ ይሆናል ማለት
ነው። በገንዘብ በኩል የራሱ ታክሲ ስላለው ፣ የሚኖርበት ኮንዶሚኒየም የግሉ ስለሆነ ስጋት
አይግባሽ። ያ ማለት ግን ምንም ችግር የለም ማለት አይደለም። እሱ ቢያንስ ቢያንስ በቀን ለሱሱ
ብቻ ከ300-400 ብር ድረስ ያጠፋል። ስለዚህ አብረሽው ለመኖር የምትፈልጊ ከሆነ ኤልያስን
ከሱሱ እንዲላቀቅ ማድረግ አለብሽ። አንድ ባል ሱሰኛ መሆን የሚገባው የሚስቱና የልጆቹ ብቻ
ነው።
.
ሴት ስትሆን ትልቁ ፀጋህ ፈጣሪ ሲፈጥርህ ብልጥ የሆነና ከብዙ አንግሎች አንፃር ማሰብ የሚችል
አእምሮ ይኖርሀል። እናም ኤልያስን አሁን ከሚያፈቅረኝ በላይ ከነፍሱ እንዲያመልከኝ አደረኩት።
እስኪገረም ድረስ እየተንከባከብኩት ካለኔ መተንፈስ እስከማይችል ድረስ ሁሉ ነገሩ ሆንኩለት።
ነፍሱ ከአምላኩ በላይ በኔ ቁጥጥር ስር ሆነች። አምላክ ለሙሴ ከሰጠው አስርቱ ትዕዛዛት በላይ ፣
ኢየሱስ በምድር ላይ ሳለ ከተናገራቸው ስድስቱ ቃላተ ወንጌላት ይበልጥ የኔን ቀጭን ትዕዛዝ
ያከብርና ይፈፅም ነበር። አምላካችሁን በቀን ውስጥ አንዴ ወይ ሁለቴ ልታስቡት አሊያም ከነጭራሹ
ትዝ ላይላችሁ ይችላል ፣ ስለኛ ግን ሳታስቡ መዋልና ማደር አትችሉም። በየሰአቱ በየደቂቃው
በየሰኮንዱ ሽርፍራፊ ሁሉ ስለሴት ልጅ ስለምታስቡ እናንተን በቁጥጥራችን ውስጥ ለማዋል ልክ
ክሬም ኬክ እንደመቁረስ ያህል ለኛ ቀላል ነው።
.
እዛች አንሶላ የምታህል ፍራሽ ላይ ጋደም ብለን እንዲህ አልኩት....
'የኔ ሲምብሮ'
"ወይዬ የኔ ጣኦት" አለኝ። በቃ የዛን ሰሞን በፍቅሬ ደንዝዞ ስለነበር ወሬው ሁሉ ልቦለዳዊ ነበር
የሚመስለው።
'ከኔ ጋር አብረህ መኖር ትፈልጋለህ አይደል?'
አብረን እንኑር ያልኩት ይመስል ከተጋደመበት ፍንጥር ብል ተነሳና እላዬ ላይ ወጥቶ ዓይን ዓይኔን
እያየኝ.......
"የኔ ጣኦት! እዚች ምድር ላይ ብቻ መሰለሽ እንዴ አብሬሽ መኖር የምፈልገው? ሞቼ ስጋዬ ምስጥ
ሆኖ እንኳን(( እዚች ጋር እኔ ጣልቃ ልግባማ....እኛ ከአፈር ከተሰራን ስንሞት ለምንድነው ምስጥ
የምንሆነው? ሰው ማለት በትናንሽ ምስጦች የተገነባ ፍጡር ነው እንዴ? ፈረንጆቹም ሲሞቱ እንደኛ
ምስጥ ይሆናሉ? ወይንስ ሀበሻ ብቻ ነው በህይወት እያለ ትልቅ ምስጥ ሲሞት ትናንሽ ምስጥ
የሚሆነው?))(ፍልስምና)
....በአጥንቴ ብቻ ቀርቼ የምፅአት ቀን ሲደርስ መለከት ሲነፋ......ምድር ከመኖር ወደ አለመኖርነት
ስትቀየር.....ሀጥያን በግራ ፃድቃን በቀኝ ሲቆሙ......ልክ ምግባራችን የተመዘገበበት መዝገብ
ከመገለጡ በፊት......ጌታን እኔ እንዲህ እለዋለሁ
'ይቅርታ.....ይቅርታ.....አንድ ጊዜ ለማውራት ቢፈቀድልኝ?' ጌታም ቀና ብሎ አጥንታም ነፍሴን
ያይና በዝምታው ተናገር ይለኛል።
'እኔ ከጣኦቴ ተለይቼ መንግስተ ሰማያት ከምገባ የእሳት ባህር ወዳለበት ገሀነም ብጣል ይሻለኛል!
ጌታ ሆይ እባክህ ስለ ጭንቅ አማላጇ ስለ እናትህ ብለህ ከራሔል አትለየኝ?' ብዬ አጥንታሙ ፊቴ
ላይ የአጥንት ዕንባ እያነባሁ ፊቱ ተደፍቼ ስለምነው የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሳ የኔ
ጌታ.....እስከዛሬ ድረስ በሰው ልቦና ያልታሰበ አዲስ ዓለም ይፈጥርና እኔና አንቺን ብቻ
ወደተዘጋጀልን የክብር ስፍራ ይልከናል። እኔና አንቺም አዲሱ ሰማይ ቤታችን ላይ ሚጢጢ ሚጢጢ
ልጆች ወልደን በደስታ በተድላ እንኖራለን......እሜቴ ይሄን ያህልማ አይመሰጡ.....በሉ ተረቴን
መልሱ አፌን በከንፈርዎ ያብሱ!' ብሎ ያው እንደለመደው ብዙ ማውራት እየፈለኩኝ ከንፈሬን ትንፋሽ
እስኪያጥረኝ ድረስ መጠመጠኝና አይሆኑ አይሆኑ ቦታ ነካክቶኝ ቅንዝርዝ
.
ጥቂት ቆይቼ ዓይን ዓይኑን እያየሁት
'...የኔ ሲምቢሮ ዘላለም አብረኸኝ መኖር ከፈለክ ሱስህን በሙሉ እርግፍ አድርገህ መተው አለብህ'
ስለው ፊቱ ላይ የቅሬታ ስሜት አነበብኩ።
.
አውቃለሁ ያለሱሱ መኖር እንደማልችል! ይገባኛል ለዘመናት በብቸኝነቱ ዋሻው ውስጥ ተመሽጎ
ሲኖር ከሰዎች ይልቅ ሱሶቹ ቀድመው ደርሰውለት አጫዋች ጓደኛ ፣ ሀዘኑን መርሻ እንደሆኑት!!
አሁን ግን እኔ በህይወቱ ስለመጣሁ መደንዘዝ አያስፈልገውም። ሊያገባኝ ከፈለገ ለጎጆው ሲል
በተቃራኒው መንቃት አለበት። እሱ ካለሱሶቹ ከሚኖር እየተጎዳም ቢሆን እኔን ቢያጣ እንደሚመርጥ
ሳይመረኝ የምውጠው ሀቅ ነው።" አለችኝና ከተቀመጠችበት ተነስታ ከቁምሳጥኗ ውስጥ የሺሻ
ዕቃዋን አወጣች ፣ ስቶቭ ላይ ደቃቃ ከሰሎችን አቀጣጠለች ፣ ውሀውን ቀየረች ፣ ቡሬው ውስጥ
አዲስ መዋሰል ከትታ በአልሙኒየም ሸፈነችው ፣ የከሰል ፍሙን በመርፌ በሳሳችው አልሙኒየም
ላይ አድርጋ ሺሻዋን ማንደቅደቅ ጀመረች። ለኔም ቀዝቀዝ ያለ ቢራ ሰጠችኝ። የጉሮሮዬን ድርቀት
ጎንጨት ብዬ አለሰለስኩት። ጥቂት ፋታ ከወሰድን በኋላ.......
.
"እና ሱሱን እንዲያቆም አደረግሽው ወይስ አልሰማሽ አለ?" አልኳት በድጋሚ እንደ'ሷ ህይወት
የሚጎመዝዘውን ቢራ እየተጎነጨሁ..
"አየህ ወንዴ....ሴት መሆን እንግዲህ ጥቅሙ እዚህ ጋር ነው.......ምን መሰለህ...........
:
:
:
ይቀጥላል 60👍
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃
🔥ክፍል 1⃣2⃣
.
"አየህ ወንዴ....ሴት መሆን እንግዲህ ጥቅሙ እዚህ ጋር ነው። ምን መሰለህ? የወንድ ልጅ
ጉልበቱ ጡንቻው ሲሆን የኛ የሴቶች ደግሞ ዕንባችንና ብልጠታችን ነው። አንተ ምን ጠንካራ
ብትሆን አንዲት ሴት ሀይል ሳትጠቀም በዕንባዋ ብቻ ታሸንፈሀለች።
እኔም የሚያውቀው ቢሆንም እያለቀስኩ እስከዛሬ ድረስ በስቃይ እንደኖርኩ ፣ የሴተኛ አዳሪ ህይወት
እንዳንገሸገሸኝ ፣ ከሱ ውጪ የሌላ ወንድ እቅፍ ውስጥ መግባት እንደማልፈልግ ፣ ከውልደቴ
ጀምሮ የተናኩትን ሚስት ተብዬ በማህበረሰቡ ዘንድ መከበር እንደምፈልግ ዕያነባሁ ነገርኩት። ክብር
አሰጠኝ ብዬ እግሩ ስር ተደፍቼ ለመንኩት። በፍቅሬ ስለታወረ ስሜታዊ ሆኖ እሺ አለኝ።
.
አቤ................................................
.....................................................
..............................ት የተደሰትኩት ደስታ!!!!!!!!!!!!
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!! ነፍስሽ ከሲኦል ውስጥ ምህረት አግኝታ መንግስተ ሰማያት ልትገባ ነው
እንኳን ብባል እንደዛች ቀን የምደሰት አይመስለኝም! እንደ አይኔ ብሌን የምሳሳለትን አቢን የወለድኩ
ጊዜ እንኳን እንደዛች ቀን አልፈነጠዝኩም! ዓለም በቁጥጥሬ ውስጥ የሆነች መሰለኝ። እንዴት
አልደሰት ወንዴ? ከልጅነቴ ጀምሮ በስቃይ ኖሬ ዛሬ ክብር ሳገኝ ያልፈነጠዝኩ መቼ ልፈነጥዝ ነው?
ከሲምቢሮዬ አፍ የእሺታን ቃል ስሰማ ማመን አልቻልኩም። ቅዠት መሰለኝ። ወራቱ ሀምሌ መጨረሻ
አካባቢ ስለነበር
'ነገውኑ መሄድ አለብን' አልኩት በደስታ እንደ ቁንጫ እየዘለልኩ
"ወዴት?" አለኝ። እኔ ደስተኛ በመሆኔ መላ አካላቱ ጥርስ በጥርስ ሆኖ
'ፃድቃኔ ማርያም ሄደን ሀጢያታችንን ሁሉ ተናዘን ፍልሰታን እዛው ሱባኤ ይዘን አዲስ ህይወት
መጀመር አለብን' ፃድቃኔ ማርያም ከዛ በፊት ሄጄ አላውቅም። ነገር ግን ብዙ የማውቃቸው ሴቶች
እዛ ሄደው ሲመጡ ጥቂቶች ሴተኛ አዳሪነታቸዉን እርግፍ አድርገው ስለተዉ ነው ወደዛ እንሂድ
ያልኩት። ምንም ሳያንገራግር በሀሳቤ ተስማማ።
.
በበነጋታው አውቶቢስ ተራ ሄደን ሰላ ድንጋይ በሚሄድ ካቻማሌ ተሳፍረን ሸገር ለቀን ወጣን።
ዕቃችንን ተሸክመን የገዳሙ ማደሪያ ቦታ ጋር ስንደርስ ፍስለታን ሱባዔ ለመያዝ ከተለያዩ ቦታዎች
የመጡ ሰዎች የሸራ ቤት ሰርተውና የሸራ ቤት እየሰሩ አገኘን። እኛም እሱ የወንዶች ማደሪያ ጋር
እኔም የሴቶች ማደሪያ ጋር አጠናና ሸራ ገዝተን ጊዜያዊ ቤት አሰራን።
.
ፃድቃኔ ማርያም ሄደህ ካላወክ በስተቀር የቦታውን መንፈሳዊነትና ለነፍስህ የሚሰጣትን እርካታ
በቃላት ለመግለፅ መሞከር ከንቱ ልፋት ነው። ያኔ በቃ ጥሩ መንፈሳዊ ሆንን።
ጠዋት ተነስተን ፀበል እንጠመቃለን....ከሰዓት እናስቀድሳለን....ከቅዳሴ መልስ ቆሎ ና በሶአችንን
በቀን አንዴ ብቻ ቀምሰን ማታ ዋሻ ሄደን ፀሎት እናደርጋለን። ደግሞ በጣም የሚገርምህ ነገር
ወንዴ እዚህ በቀን ሶስቴ ና አራቴ እየበላህ ሲርብህ እዛ ግን እፍኝ ቆሎና አንድ ኩባያ በሶ በቀን
አንዴ ብቻ ቀምሰህ የረሀብ ስሜት በጭራሽ አይሰማህም። ከዛ ጥቂት ቆይተን ወደ ፀበሉ መሄጃ
ያለ ዋሻ ጋር የሚኖሩ አንድ ባህታዊ አግኝተን ሀጢያታችንን ተናዘን ንሰሀ ገብተን ፍፁም መንፈሳዊ
ሆንን። ሐምሌ መጨረሻ ላይ ሄደን ሐምሌ መጨረሻ ላይ ሄደን ፍልሰታ ሲያልቅ እንመጣለን ብለን
አስበን የነበርነው ሰዎች እስከ መስከረም 21 ቀን ድረስ እዚያው ነበርን።
.
ሁለታችንም ማርያምን ምስክር አድርገን ቃል ኪዳን ተገባባን ፣ አጫፋሪ ሳያስፈልገን ቀለበት
አሰርን። ሲምቢሮዬ አርግዞኝ አምጦኝ እንደገና የወለደኝ መሰለኝ። ዕድሜ ዘመኔን ያለጥፋቴ
የበደለኝን አምላኬን አልሜውም አስቤውም የማላውቀውን ትቢያ ከሆነው ከሴተኛ አዳሪ ህይወት
አውጥቶ ለትዳር ዙፋን ስላጨኝ የሚስትነትን ዘውድ እንድጭን ስላደረገኝ በመዝሙር
እያመሰገንኩት ወደ አዲስ አበባ መጣን።
.
አዲስ አበባ እንደደረስን ቤቴ ዝም ብለሽ አትገቢም ብሎ መጠነኛ ድግስ ደግሶ የኔና የሱ ጓደኞች
በተገኙበት የእወቁልን ግብዣ አደረግን። ሴተኛ አዳሪ የሆኑ ጓደኞቼ በማግባቴ በደስታ እያነቡ
መቋቋሚያ ብለው ሴትነታቸውን አርክሰው ከሸቀሉት ገንዘብ ላይ የአቅማቸውን አዋጥተው ሰጡኝ።
የሱም ሹፌርና ወያላ ጓደኞቹ እንዲሁም ትርፍ ሲጭን ቤልት ሳያስር ሲቀር የማይቀጡት ጉቦ
የሚሰጣቸው ሁለት ሀይገር ባስ ሀይገር ባስ የሚያካክሉ ትራፊኮችም የቻሉትን አንድ አንድ የቤት
ዕቃ ገዙልን። እኔ እየተፈጠረ ያለውን ነገር ማመን ስላልቻልኩ መጠጥ ሳልቀምስ እንደ ሰከረ ሰው
ጎረቤት እስኪገረም ድረስ እጮህ ነበር። ዕንባዬን መቅጣጠር አቅቶኝ አይኔን እስኪለበልበኝ ድረስ
አለቅሳለሁ.......ወንዴ ያኔ ያደረኩትን አብዛኛውን ነገር አላስታውሰውም።
.
ያው አዲስ ሙሽራ አይደለሁ? ለሊት ባሌ ከእንቅልፉ ሳይነሳ ቁርስ ሰርቼ ቀስቅሼ አበላዋለሁ። ያን
ሰሞን ደግሞ በነፃ ሲያገኘው ብርቅ ሆኖበት አብረን መተኛት አብዝተን ነበርና እንዲወፍርልኝ ብዬ
የቡላ ገንፎ.....አጥሚት...
..ቅቅል....ብቻ የተገኘውን ምግብ ባፍባፉ እጎሰጉስበት ነበር። እኔን ደስታ ሆዴን ሞልቶኝ ስለነበር
እሱን በማብላት እጠግብ ነበር። ከሰአትም ፒያሳ ታክሲ ተራ ድረስ ጎላ ብረት ድስት የሚያክል ምሳ
ዕቃ ተሸክሜ እሄድና አበላዋለሁ። ጓደኝቹ እስኪቀኑበት ድረስ ሙሉ በሙሉ ለወጥኩት። ስራ ለሊት
ስለሚወጣ 12:00 እንዲጨርስ አደርገውና ሲኒማ አምፒር ገብተን በግድ ሊያስቁን
የሚለማመጡን ተዋንዋያን የሚሰሩትን ፊልም አለማሳቁ እያሳቀን እናያለን....ሲኒማ ቤት መግባት
ሲሰለቸን ወይናችንን ገዝተን ግማሽ ኪሎ ስጋችንን ጠብሰን ቤታችን ውስጥ እየበላንና እየጠጣን
ጋቢያችንን ደረብ አድርገን ሶፋችን ላይ ተጋድመን ሮማንስ ፊልም እናያለን። ለመኖሪያችን
የሚቀርቡንን ቤተ ክርስቲያኖች የወር በአላቸው ሲሆን ጧፍ እያበራን ጉባኤ ላይ እንታደማለን።
ሳንቲም የሸቀለ ሰሞን እሁድን ከከተማ ወጥተን አየር ለውጠን እንመለሳለን። ከዚህ በላይ ምን
እፈልጋለሁ? አበድኩልህ!
.
የኔ ሲምቢሮም ሰውነቱ መለስ እያለ መጣ። ቤታችንን በሚያስፈልገን ዕቃ አሟላን። ከዛ ጭቃ
ህይወት አላቆ ይሄንን ክብር የሰጠንን አምላካችንን ጠዋት ማታ ያለመታከት ማመስገን ጀመርን።
ከዚህ በኋላ ልጅ መውለድ አለብን ተባባልን። አረገዝኩለት። አቤት እንክብካቤ! እንዴት አባቱ
አሞላቀቀኝ መሰለህ!?
ዘጠኝ ወር ሙሉ ቅብጥ ብዬ የእርግዝና ጊዜዬን ጨርሼ አቢን ወለድኩ። አቢ ሲወለድ ስራ መስራት
እስከማይችል ድረስ ቤቴ ቤቴ ማለት አበዛ። በብቸኝነት ገንዳ ላይ የተጣልኩት፣ የዝንብ ትራፊ እበላ
የነበርኩት ፣ የአባቴ መለመኛ ብቻ የነበርኩት ፣ ባመንኳት በመአዛ ለዛች ለደዘደዝ የተሸጥኩት እኔ
መከረኛዋ ራሔል ዓይኔን ባይኔ አየሁ።
"አድረግህልኛልና በቸርነትህ
አመሰግንሀለሁ እልል እልል
ለዓለም ለዓለም አማኑኤል
እገዛልሀለሁ መድሀኒዓለም" እያልኩ እኔና ሲምቢሮዬን ከሁለት ወደ ሶስት ያሸጋገረኝን ጌታዬን
አመሰገንኩት።
.
ይሄ የኔም የባሌም ደስታችን ግን ከስድስት ወር በላይ ሊቀጥል አልቻለም" አለችና ትንሽ አሰብ
አደረገች
'ለምን?' አልኳት
" ያው አበሳዬን ሊያሳየኝ አይደል የፈጠረኝ....
:
:
:
ይቀጥላል 👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment @kezim_kezambot
🔥ክፍል 1⃣2⃣
.
"አየህ ወንዴ....ሴት መሆን እንግዲህ ጥቅሙ እዚህ ጋር ነው። ምን መሰለህ? የወንድ ልጅ
ጉልበቱ ጡንቻው ሲሆን የኛ የሴቶች ደግሞ ዕንባችንና ብልጠታችን ነው። አንተ ምን ጠንካራ
ብትሆን አንዲት ሴት ሀይል ሳትጠቀም በዕንባዋ ብቻ ታሸንፈሀለች።
እኔም የሚያውቀው ቢሆንም እያለቀስኩ እስከዛሬ ድረስ በስቃይ እንደኖርኩ ፣ የሴተኛ አዳሪ ህይወት
እንዳንገሸገሸኝ ፣ ከሱ ውጪ የሌላ ወንድ እቅፍ ውስጥ መግባት እንደማልፈልግ ፣ ከውልደቴ
ጀምሮ የተናኩትን ሚስት ተብዬ በማህበረሰቡ ዘንድ መከበር እንደምፈልግ ዕያነባሁ ነገርኩት። ክብር
አሰጠኝ ብዬ እግሩ ስር ተደፍቼ ለመንኩት። በፍቅሬ ስለታወረ ስሜታዊ ሆኖ እሺ አለኝ።
.
አቤ................................................
.....................................................
..............................ት የተደሰትኩት ደስታ!!!!!!!!!!!!
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!! ነፍስሽ ከሲኦል ውስጥ ምህረት አግኝታ መንግስተ ሰማያት ልትገባ ነው
እንኳን ብባል እንደዛች ቀን የምደሰት አይመስለኝም! እንደ አይኔ ብሌን የምሳሳለትን አቢን የወለድኩ
ጊዜ እንኳን እንደዛች ቀን አልፈነጠዝኩም! ዓለም በቁጥጥሬ ውስጥ የሆነች መሰለኝ። እንዴት
አልደሰት ወንዴ? ከልጅነቴ ጀምሮ በስቃይ ኖሬ ዛሬ ክብር ሳገኝ ያልፈነጠዝኩ መቼ ልፈነጥዝ ነው?
ከሲምቢሮዬ አፍ የእሺታን ቃል ስሰማ ማመን አልቻልኩም። ቅዠት መሰለኝ። ወራቱ ሀምሌ መጨረሻ
አካባቢ ስለነበር
'ነገውኑ መሄድ አለብን' አልኩት በደስታ እንደ ቁንጫ እየዘለልኩ
"ወዴት?" አለኝ። እኔ ደስተኛ በመሆኔ መላ አካላቱ ጥርስ በጥርስ ሆኖ
'ፃድቃኔ ማርያም ሄደን ሀጢያታችንን ሁሉ ተናዘን ፍልሰታን እዛው ሱባኤ ይዘን አዲስ ህይወት
መጀመር አለብን' ፃድቃኔ ማርያም ከዛ በፊት ሄጄ አላውቅም። ነገር ግን ብዙ የማውቃቸው ሴቶች
እዛ ሄደው ሲመጡ ጥቂቶች ሴተኛ አዳሪነታቸዉን እርግፍ አድርገው ስለተዉ ነው ወደዛ እንሂድ
ያልኩት። ምንም ሳያንገራግር በሀሳቤ ተስማማ።
.
በበነጋታው አውቶቢስ ተራ ሄደን ሰላ ድንጋይ በሚሄድ ካቻማሌ ተሳፍረን ሸገር ለቀን ወጣን።
ዕቃችንን ተሸክመን የገዳሙ ማደሪያ ቦታ ጋር ስንደርስ ፍስለታን ሱባዔ ለመያዝ ከተለያዩ ቦታዎች
የመጡ ሰዎች የሸራ ቤት ሰርተውና የሸራ ቤት እየሰሩ አገኘን። እኛም እሱ የወንዶች ማደሪያ ጋር
እኔም የሴቶች ማደሪያ ጋር አጠናና ሸራ ገዝተን ጊዜያዊ ቤት አሰራን።
.
ፃድቃኔ ማርያም ሄደህ ካላወክ በስተቀር የቦታውን መንፈሳዊነትና ለነፍስህ የሚሰጣትን እርካታ
በቃላት ለመግለፅ መሞከር ከንቱ ልፋት ነው። ያኔ በቃ ጥሩ መንፈሳዊ ሆንን።
ጠዋት ተነስተን ፀበል እንጠመቃለን....ከሰዓት እናስቀድሳለን....ከቅዳሴ መልስ ቆሎ ና በሶአችንን
በቀን አንዴ ብቻ ቀምሰን ማታ ዋሻ ሄደን ፀሎት እናደርጋለን። ደግሞ በጣም የሚገርምህ ነገር
ወንዴ እዚህ በቀን ሶስቴ ና አራቴ እየበላህ ሲርብህ እዛ ግን እፍኝ ቆሎና አንድ ኩባያ በሶ በቀን
አንዴ ብቻ ቀምሰህ የረሀብ ስሜት በጭራሽ አይሰማህም። ከዛ ጥቂት ቆይተን ወደ ፀበሉ መሄጃ
ያለ ዋሻ ጋር የሚኖሩ አንድ ባህታዊ አግኝተን ሀጢያታችንን ተናዘን ንሰሀ ገብተን ፍፁም መንፈሳዊ
ሆንን። ሐምሌ መጨረሻ ላይ ሄደን ሐምሌ መጨረሻ ላይ ሄደን ፍልሰታ ሲያልቅ እንመጣለን ብለን
አስበን የነበርነው ሰዎች እስከ መስከረም 21 ቀን ድረስ እዚያው ነበርን።
.
ሁለታችንም ማርያምን ምስክር አድርገን ቃል ኪዳን ተገባባን ፣ አጫፋሪ ሳያስፈልገን ቀለበት
አሰርን። ሲምቢሮዬ አርግዞኝ አምጦኝ እንደገና የወለደኝ መሰለኝ። ዕድሜ ዘመኔን ያለጥፋቴ
የበደለኝን አምላኬን አልሜውም አስቤውም የማላውቀውን ትቢያ ከሆነው ከሴተኛ አዳሪ ህይወት
አውጥቶ ለትዳር ዙፋን ስላጨኝ የሚስትነትን ዘውድ እንድጭን ስላደረገኝ በመዝሙር
እያመሰገንኩት ወደ አዲስ አበባ መጣን።
.
አዲስ አበባ እንደደረስን ቤቴ ዝም ብለሽ አትገቢም ብሎ መጠነኛ ድግስ ደግሶ የኔና የሱ ጓደኞች
በተገኙበት የእወቁልን ግብዣ አደረግን። ሴተኛ አዳሪ የሆኑ ጓደኞቼ በማግባቴ በደስታ እያነቡ
መቋቋሚያ ብለው ሴትነታቸውን አርክሰው ከሸቀሉት ገንዘብ ላይ የአቅማቸውን አዋጥተው ሰጡኝ።
የሱም ሹፌርና ወያላ ጓደኞቹ እንዲሁም ትርፍ ሲጭን ቤልት ሳያስር ሲቀር የማይቀጡት ጉቦ
የሚሰጣቸው ሁለት ሀይገር ባስ ሀይገር ባስ የሚያካክሉ ትራፊኮችም የቻሉትን አንድ አንድ የቤት
ዕቃ ገዙልን። እኔ እየተፈጠረ ያለውን ነገር ማመን ስላልቻልኩ መጠጥ ሳልቀምስ እንደ ሰከረ ሰው
ጎረቤት እስኪገረም ድረስ እጮህ ነበር። ዕንባዬን መቅጣጠር አቅቶኝ አይኔን እስኪለበልበኝ ድረስ
አለቅሳለሁ.......ወንዴ ያኔ ያደረኩትን አብዛኛውን ነገር አላስታውሰውም።
.
ያው አዲስ ሙሽራ አይደለሁ? ለሊት ባሌ ከእንቅልፉ ሳይነሳ ቁርስ ሰርቼ ቀስቅሼ አበላዋለሁ። ያን
ሰሞን ደግሞ በነፃ ሲያገኘው ብርቅ ሆኖበት አብረን መተኛት አብዝተን ነበርና እንዲወፍርልኝ ብዬ
የቡላ ገንፎ.....አጥሚት...
..ቅቅል....ብቻ የተገኘውን ምግብ ባፍባፉ እጎሰጉስበት ነበር። እኔን ደስታ ሆዴን ሞልቶኝ ስለነበር
እሱን በማብላት እጠግብ ነበር። ከሰአትም ፒያሳ ታክሲ ተራ ድረስ ጎላ ብረት ድስት የሚያክል ምሳ
ዕቃ ተሸክሜ እሄድና አበላዋለሁ። ጓደኝቹ እስኪቀኑበት ድረስ ሙሉ በሙሉ ለወጥኩት። ስራ ለሊት
ስለሚወጣ 12:00 እንዲጨርስ አደርገውና ሲኒማ አምፒር ገብተን በግድ ሊያስቁን
የሚለማመጡን ተዋንዋያን የሚሰሩትን ፊልም አለማሳቁ እያሳቀን እናያለን....ሲኒማ ቤት መግባት
ሲሰለቸን ወይናችንን ገዝተን ግማሽ ኪሎ ስጋችንን ጠብሰን ቤታችን ውስጥ እየበላንና እየጠጣን
ጋቢያችንን ደረብ አድርገን ሶፋችን ላይ ተጋድመን ሮማንስ ፊልም እናያለን። ለመኖሪያችን
የሚቀርቡንን ቤተ ክርስቲያኖች የወር በአላቸው ሲሆን ጧፍ እያበራን ጉባኤ ላይ እንታደማለን።
ሳንቲም የሸቀለ ሰሞን እሁድን ከከተማ ወጥተን አየር ለውጠን እንመለሳለን። ከዚህ በላይ ምን
እፈልጋለሁ? አበድኩልህ!
.
የኔ ሲምቢሮም ሰውነቱ መለስ እያለ መጣ። ቤታችንን በሚያስፈልገን ዕቃ አሟላን። ከዛ ጭቃ
ህይወት አላቆ ይሄንን ክብር የሰጠንን አምላካችንን ጠዋት ማታ ያለመታከት ማመስገን ጀመርን።
ከዚህ በኋላ ልጅ መውለድ አለብን ተባባልን። አረገዝኩለት። አቤት እንክብካቤ! እንዴት አባቱ
አሞላቀቀኝ መሰለህ!?
ዘጠኝ ወር ሙሉ ቅብጥ ብዬ የእርግዝና ጊዜዬን ጨርሼ አቢን ወለድኩ። አቢ ሲወለድ ስራ መስራት
እስከማይችል ድረስ ቤቴ ቤቴ ማለት አበዛ። በብቸኝነት ገንዳ ላይ የተጣልኩት፣ የዝንብ ትራፊ እበላ
የነበርኩት ፣ የአባቴ መለመኛ ብቻ የነበርኩት ፣ ባመንኳት በመአዛ ለዛች ለደዘደዝ የተሸጥኩት እኔ
መከረኛዋ ራሔል ዓይኔን ባይኔ አየሁ።
"አድረግህልኛልና በቸርነትህ
አመሰግንሀለሁ እልል እልል
ለዓለም ለዓለም አማኑኤል
እገዛልሀለሁ መድሀኒዓለም" እያልኩ እኔና ሲምቢሮዬን ከሁለት ወደ ሶስት ያሸጋገረኝን ጌታዬን
አመሰገንኩት።
.
ይሄ የኔም የባሌም ደስታችን ግን ከስድስት ወር በላይ ሊቀጥል አልቻለም" አለችና ትንሽ አሰብ
አደረገች
'ለምን?' አልኳት
" ያው አበሳዬን ሊያሳየኝ አይደል የፈጠረኝ....
:
:
:
ይቀጥላል 👍 60
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment @kezim_kezambot
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
•••○●🍃ፍቅር አለቀሰ🍃●○•••
ፍቅርን ስፈልገው ቀናቶች አለፉ
ፈለግኩት ፈለግኩት ድካም ሆነ ትርፉ
አጋጣሚ ሆኖ ተደብቆ አየሁት
አላምን ስላልኩኝ ምክንያቱን ጠየኩት
"ፍቅር አንተው ነህ ወይ?" ብዬ ብጠይቀው
ምንም መልስ ሳይመልስ እንባ ተናነቀው
ግራ ገባኝና ባግራሞት አየሁት
ቆይ ፍቅር ደስታ ነው ሲባል ሰምቻለሁ
ታድያ ያንተ ለቅሶ ከየት የመጣ ነው?
ፍቅርም መለሰልኝ አይኑን መሬት ተክሎ
መናገር ጀመረ ቃላትን ቀጣጥሎ
"ደስታማ ደስታ ነኝ ላወቀው ሚስጥሬን
ከደስታም በላይ ነኝ ከተረዱኝ እኔን
ያስለቀሰኝ ነገር ሆድ ሆዴን ያስባሰው
በኔ ስም መነገድ መቸ አቆመ ሰው
አፈቀርኩሽ ብሎ ሲዋሻት በኔ ስም
ማሬ ውዴ ብላ ከድታው ስትሄድ እሷም
በኔ ሲጫወቱ የሀሰት ጨዋታ
በኔ ሲባልጉ በኔ ስም ሲምታታ
በውሸት ዓለም ሆነው በኔ ስም ሲጠሩ
እንዴት አላነባ ካልረባ ነገሩ"
ብሎ መለሰልኝ ፍቅር በቀስታ
አንገቱን ቢያስደፉው የሀሰት ጨዋታ
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
ከዚህም ከዚያም
ፍቅርን ስፈልገው ቀናቶች አለፉ
ፈለግኩት ፈለግኩት ድካም ሆነ ትርፉ
አጋጣሚ ሆኖ ተደብቆ አየሁት
አላምን ስላልኩኝ ምክንያቱን ጠየኩት
"ፍቅር አንተው ነህ ወይ?" ብዬ ብጠይቀው
ምንም መልስ ሳይመልስ እንባ ተናነቀው
ግራ ገባኝና ባግራሞት አየሁት
ቆይ ፍቅር ደስታ ነው ሲባል ሰምቻለሁ
ታድያ ያንተ ለቅሶ ከየት የመጣ ነው?
ፍቅርም መለሰልኝ አይኑን መሬት ተክሎ
መናገር ጀመረ ቃላትን ቀጣጥሎ
"ደስታማ ደስታ ነኝ ላወቀው ሚስጥሬን
ከደስታም በላይ ነኝ ከተረዱኝ እኔን
ያስለቀሰኝ ነገር ሆድ ሆዴን ያስባሰው
በኔ ስም መነገድ መቸ አቆመ ሰው
አፈቀርኩሽ ብሎ ሲዋሻት በኔ ስም
ማሬ ውዴ ብላ ከድታው ስትሄድ እሷም
በኔ ሲጫወቱ የሀሰት ጨዋታ
በኔ ሲባልጉ በኔ ስም ሲምታታ
በውሸት ዓለም ሆነው በኔ ስም ሲጠሩ
እንዴት አላነባ ካልረባ ነገሩ"
ብሎ መለሰልኝ ፍቅር በቀስታ
አንገቱን ቢያስደፉው የሀሰት ጨዋታ
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
ከዚህም ከዚያም
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
Telegraph
ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃 🔥ክፍል 1️⃣3️⃣ "ያው አበሳዬን ሊያሳየኝ አይደል የፈጠረኝ?......ልጃችን እንደ ሌሎች ህፃናት እያለቀሰ ቤታችንን ሊያደምቅልን አልቻለም። እስከ ስድስት ወር ድረስ እስኪ ትንሽ እንጠብቀው እየተባባልን ካሁን አሁን ለውጡን ብንናፍቅም አቢ ግን ሲርበው እንኳን ሊጮህ አልቻለም። የሚያውቁን ሰዎች ኧረ እስኪ ይሄን ልጅ ለሀኪም አሳዩት እያሉ ሲጨቀጭቁን በሰባተኛው ወር ይመስለኛል…
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
Telegraph
ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ 🍃 🔥ክፍል 1️⃣4️⃣ "እና ምን አማራጭ አለኝ" 'እሺ ከዛስ?' "ምን አደረኩኝ መሰለህ? ሲምቢሮዬ እስከ አምስት ሰዓት እስከ ስድስት ሰዓት ድረስ አምሽቶ ስለሚመጣ እንደድሮው አዳር ሳልሰራ ከአራት እስከ አምስት ባለው ጊዜ ውስጥ ሁለት ሶስት ሾርቴን ሰርቼ ወደ ቤቴ እመለሳለሁ" 'ልጅሽን ለማን ጥለሽ ነበር ቢዝነስ ትሰሪ የነበረው?' "እኔ ብቻ መሰልኩህ እንዴ ባለትዳር ሆኜ ሸሌነት…
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
════❁ከዚህም ከዚያም❁ ═════
••○●🍃የፍቅር ምርጫዬ🍃●○••
አንተ ነህ የኔ አለም ልቤን የረታኸው
በፍቅር ሰንሰለት አስረህ የገረፍከው
መተከዜ በዛ ጭንቀቴም ጨመረ
ፍቅርህ በልቤ ውስጥ ደልቶት እየኖረ
አልችል አለኝ ልቤ ከቶ አንተን ለመርሳት
አይኔም አላይ አለ ካንተ ሌላ ተባዕት
ሆድዬ ተረዳኝ እኔ እወድሀለሁ
አልሰቃይብህ እጎዳብሀለሁ
ደስታዬ ነህ አንተ ሳቄም ጨዋታዬ
በፍቅርህ ተጎዳሁ ተረዳኝ ፍቅርዬ
ልቤም አዘነልህ ባንተ ፍቅር ታሞ
ያገግም ይሆናል በፍቅርህ ታክሞ
••○●🍃ከምሬ_ነው_ውዴ🍃●○••
ምናለ ባየኸው የልቤን ጭንቀቱን
አንተን እያሠበ ቀን እና ለሊቱን
ፍቅር ሲባል ለካ እንደዚህ ያስፈራል
ከወደዱት ሰው ውጭ ማሰብም ያስጠላል
ስቀመጥ ስነሳ አንተን አስባለሁ
ግን ያንተን ባላውቅም እኔ እወድሀለሁ
••○●🍃ልጠይቅህ_ማሬ🍃●○••
ምን ማለት ነው እስኪ ፍቅር ማለት ላንተ
ይቆጭሀል እንዴ ለፍቅር ብትሞት
አላስጨንቅህም መልሱ ይቆይ ካንተ
ሳቄም ጨዋታዬም ጠፋ ደበዘዘ
አይኔ አይንህን ተርቦ በናፍቆት ፈዘዘ
••○●🍃ተረዳኝ _ውዴ 🍃●○••
,
ለሊቱ ሲረዝም ቀን ሲጨልምብኝ
አሳልፈዋለሁ አንተን እያሰብኩኝ
እኔም ተጨንቄ አንተን አስጨነኩህ
ምንነበረ ያኔ ፍቅሬን ባልነገርኩህ
፡
••○●🍃ፍቅሬ🍃●○••
,
ስምህን ሲጠሩ በዛ መጨነቄ
ከሠውነት ወጣሁ በፍቅርህ ወድቄ
በፍቅርህ ታምሜ እንዳልሞት አደራ
ስማኝ አንተን አንተን እያልኩኝ ስጣራ
እሺ በለኝ አንተም ፍቀድ ይሄን ብቻ
እኔም ያንተ ልሁን አንተም የኔ ብቻ
🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
ከዚህም ከዚያም
••○●🍃የፍቅር ምርጫዬ🍃●○••
አንተ ነህ የኔ አለም ልቤን የረታኸው
በፍቅር ሰንሰለት አስረህ የገረፍከው
መተከዜ በዛ ጭንቀቴም ጨመረ
ፍቅርህ በልቤ ውስጥ ደልቶት እየኖረ
አልችል አለኝ ልቤ ከቶ አንተን ለመርሳት
አይኔም አላይ አለ ካንተ ሌላ ተባዕት
ሆድዬ ተረዳኝ እኔ እወድሀለሁ
አልሰቃይብህ እጎዳብሀለሁ
ደስታዬ ነህ አንተ ሳቄም ጨዋታዬ
በፍቅርህ ተጎዳሁ ተረዳኝ ፍቅርዬ
ልቤም አዘነልህ ባንተ ፍቅር ታሞ
ያገግም ይሆናል በፍቅርህ ታክሞ
••○●🍃ከምሬ_ነው_ውዴ🍃●○••
ምናለ ባየኸው የልቤን ጭንቀቱን
አንተን እያሠበ ቀን እና ለሊቱን
ፍቅር ሲባል ለካ እንደዚህ ያስፈራል
ከወደዱት ሰው ውጭ ማሰብም ያስጠላል
ስቀመጥ ስነሳ አንተን አስባለሁ
ግን ያንተን ባላውቅም እኔ እወድሀለሁ
••○●🍃ልጠይቅህ_ማሬ🍃●○••
ምን ማለት ነው እስኪ ፍቅር ማለት ላንተ
ይቆጭሀል እንዴ ለፍቅር ብትሞት
አላስጨንቅህም መልሱ ይቆይ ካንተ
ሳቄም ጨዋታዬም ጠፋ ደበዘዘ
አይኔ አይንህን ተርቦ በናፍቆት ፈዘዘ
••○●🍃ተረዳኝ _ውዴ 🍃●○••
,
ለሊቱ ሲረዝም ቀን ሲጨልምብኝ
አሳልፈዋለሁ አንተን እያሰብኩኝ
እኔም ተጨንቄ አንተን አስጨነኩህ
ምንነበረ ያኔ ፍቅሬን ባልነገርኩህ
፡
••○●🍃ፍቅሬ🍃●○••
,
ስምህን ሲጠሩ በዛ መጨነቄ
ከሠውነት ወጣሁ በፍቅርህ ወድቄ
በፍቅርህ ታምሜ እንዳልሞት አደራ
ስማኝ አንተን አንተን እያልኩኝ ስጣራ
እሺ በለኝ አንተም ፍቀድ ይሄን ብቻ
እኔም ያንተ ልሁን አንተም የኔ ብቻ
🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃🍃
ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም
ከዚህም ከዚያም
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
••○●🍃ሳቄን መልስልኝ🍃●○••
ፍቅርን ስንጋራ፤
መውደድን ስንቅም፤
ሀዘንኮ አናውቅም።
በሳቅ ተሸፍነን፤
በደስታ ታጅበን፤
ፍቅርን ስናዜማት፤
እንደ ንብ ስንቀስማት፤
በጨረቃ ብርሀን በወፎች ዝማሬ፤
በደስታ ባህር ውስጥ ካንተ ጋር አብሬ፤
ባዜምልህ ፍቅርን ብቀኝልህ ቅኔ፤
አልሰለችም ነበር አንተ ካለህ ጎኔ።
እንዲ ነበርኩ ያኔ
ልቤም በሙሉ እምነት ባንተ ተደግፎ፤
ድንገት ሸርተት ብትል ማገሩ ተዛንፎ፤
ላይነቃ አሸለበ ላይሳሳ አመረረ፤
ላይድን ቆሰለብህ ላይነጣ ጠቆረ፤
እንዲያ እንዳልሆነልህ እንዳላፈቀረ፤
በክህደትህ ዱላ በ'ጅህ ተሰበረ።
ውስጠቴ አዘነብህ ጠላኸው አፍቅረህ፤
ሳቄንም ወሰድከው በለቅሶ ቀይረህ።
እናም ስማኝ ውዴ፤
ላስቸግርህ አንዴ፤
ቀርቶብኛል ፍቅርህ ይቅርብህ መውደዴ፤
ግና ተለመነኝ እሺ በል ወዳጄ፤
ሳቄን መልስልኝ
መኖር እንዲያስችለኝ ከሰው ተላምጄ።
•○● ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም●○•
••○●ከዚህም ከዚያም●○••
ፍቅርን ስንጋራ፤
መውደድን ስንቅም፤
ሀዘንኮ አናውቅም።
በሳቅ ተሸፍነን፤
በደስታ ታጅበን፤
ፍቅርን ስናዜማት፤
እንደ ንብ ስንቀስማት፤
በጨረቃ ብርሀን በወፎች ዝማሬ፤
በደስታ ባህር ውስጥ ካንተ ጋር አብሬ፤
ባዜምልህ ፍቅርን ብቀኝልህ ቅኔ፤
አልሰለችም ነበር አንተ ካለህ ጎኔ።
እንዲ ነበርኩ ያኔ
ልቤም በሙሉ እምነት ባንተ ተደግፎ፤
ድንገት ሸርተት ብትል ማገሩ ተዛንፎ፤
ላይነቃ አሸለበ ላይሳሳ አመረረ፤
ላይድን ቆሰለብህ ላይነጣ ጠቆረ፤
እንዲያ እንዳልሆነልህ እንዳላፈቀረ፤
በክህደትህ ዱላ በ'ጅህ ተሰበረ።
ውስጠቴ አዘነብህ ጠላኸው አፍቅረህ፤
ሳቄንም ወሰድከው በለቅሶ ቀይረህ።
እናም ስማኝ ውዴ፤
ላስቸግርህ አንዴ፤
ቀርቶብኛል ፍቅርህ ይቅርብህ መውደዴ፤
ግና ተለመነኝ እሺ በል ወዳጄ፤
ሳቄን መልስልኝ
መኖር እንዲያስችለኝ ከሰው ተላምጄ።
•○● ከዚህም ከዚያም ከዚህም ከዚያም●○•
••○●ከዚህም ከዚያም●○••
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
Telegraph
🍃ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ🍃
😘ባሌ በ50 ብር ሸጠኝ !😢 🔥ክፍል 15 . #የመጨረሻ ክፍል "ሰሞኑን ገንዘብ ከየት ነበር የምታመጪው?" እኔ አሁንም ዝም "ዝምታ ካዋጣሽ እሺ" ብሎኝ ወደ መኝታ ቤታችን ገብቶ ተኛ። የሰውን ልጅ በድላችሁት ዝም ከሚላችሁ ቢናገራችሁ ፣ ቢሰድባችሁ ፣ ቢመታችሁ ይሻላችኋል። ሶፋው ላይ በለሊት ብቻዬን ቁጭ ብዬ የሲምቢሮዬ ሁኔታ አስጨነቀኝ። ያለ ልማዱ ዛሬ እንዴት ዝም ብሎኝ ሊተኛ ቻለ? እስከዛሬ አንዳችን…
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
••○●🍃ኢትዮጵያዊ ነን🍃●○••
ፈቅደን ሲመሩን፤ ችቦ ተቀባይ
ለሚነዱን ግን ፤ አሻፈረን ባይ
ካልነኩን በቀር፤ ቀድመን ማንዘምት
ከጋሻ በፊት ፤ ጦር የማንሸምት
ኢትዮጵያዊ ነን!
ህብር ያስጌጠው፤ ህይወት ለማብቀል
ዘር ሳናጣራ ፤ የምንዳቀል
ለነዱን ሰይጣን፤ ለመሩን ሰናይ
ጌታን ከገባር፤ ለይተን ምናይ፤
ኢትዮጵያዊ ነን!
ብዙ ህልሞችን፤ ወዳንድ ዐላማ
የሰበሰበ ገርቶ፤ ያስማማ
በደምና ላብ፤ ያቆምነው ካስማ
አገዳ አይደለም፤ የሚቀነጠስ
የዝምድናችን መተሳሰርያ
ሺ ጊዜ ቢከር፤ የማይበጠስ
ኢትዮጵያዊ ነን!
ምን ሆድ ቢብሰን፤ ምን ብንቸገር
እድር አይፈርስም፤ እንኩዋንስ አገር
ብለን በትግስት፤ የምንሻገር
ሲገፈትረን ፤ግፈኛና አጥቂ
ቁልቁል ሲሰደን ፤ሽቅብ መጣቂ
ለውርደት ሲያጩን፤ የምንጀነን
ኢትዮጵያዊ ነን
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ
🇪🇹 ሠላም ለሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹
ፈቅደን ሲመሩን፤ ችቦ ተቀባይ
ለሚነዱን ግን ፤ አሻፈረን ባይ
ካልነኩን በቀር፤ ቀድመን ማንዘምት
ከጋሻ በፊት ፤ ጦር የማንሸምት
ኢትዮጵያዊ ነን!
ህብር ያስጌጠው፤ ህይወት ለማብቀል
ዘር ሳናጣራ ፤ የምንዳቀል
ለነዱን ሰይጣን፤ ለመሩን ሰናይ
ጌታን ከገባር፤ ለይተን ምናይ፤
ኢትዮጵያዊ ነን!
ብዙ ህልሞችን፤ ወዳንድ ዐላማ
የሰበሰበ ገርቶ፤ ያስማማ
በደምና ላብ፤ ያቆምነው ካስማ
አገዳ አይደለም፤ የሚቀነጠስ
የዝምድናችን መተሳሰርያ
ሺ ጊዜ ቢከር፤ የማይበጠስ
ኢትዮጵያዊ ነን!
ምን ሆድ ቢብሰን፤ ምን ብንቸገር
እድር አይፈርስም፤ እንኩዋንስ አገር
ብለን በትግስት፤ የምንሻገር
ሲገፈትረን ፤ግፈኛና አጥቂ
ቁልቁል ሲሰደን ፤ሽቅብ መጣቂ
ለውርደት ሲያጩን፤ የምንጀነን
ኢትዮጵያዊ ነን
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ
🇪🇹 ሠላም ለሀገራችን ኢትዮጵያ 🇪🇹
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
••○●🍃እንባና አንደበት🍃●○••
እንባና አንደበት ውለው ከአደባባይ፤
ለአምላክ ሊያቀርቡ የደረሰባቸውን …
በደልና ስቃይ፤
እንባ አሸነፈ አሉ በፍጹም ዝምታ፣
እየገነፈለ ሆኖ መንታ መንታ።
አንድም ብሎ ትርጉም አንደበት ቢያቅተው፤
እንባ ፈተፈተው ምስጢርም አልቀረው።
ሰዎች እትሞኙ ዝም ይበል አንደበት፣
አራት አይና እንባን የሚያሸንፍ ምሁር …
እይገኝም በውነት።
ግዴለም ዝም በሉ እንባ ብቻ ይናገር፡
እርሱ ያደርሰናል ካሰብንበት መንደር።
ከእንግዲህስ ወዲያ ሥራ አልፈታም እኔ፤
አራት እይናው እንባ ለሚፈታው ቅኔ።
እንባ ሆይ ኮለል በል ውረድ እንዳመልህ፤
ከአንደበት ይፈጥናል ለጥያቄ መልስህ።
እንባ ደረሰ አሉ ከጸባዖት መንደር፣
የነፍስን ጩኸቷን ለጌታ ሊናገር።
እንዲህ ከሆነማ የእንባ ተግባሩ፤
መስኮቱ ይከፈት ይውጣ ከማኅደሩ፤
ደጋግሞ እንዲገለጥ የአምላካችን ክብሩ።
አንተም የእኔ እንባ ኮለል በል በጉንጬ፣
የአምላኬን ቸርነት እልጨርስምና….
በእንደበት ገልጬ።
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ
እንባና አንደበት ውለው ከአደባባይ፤
ለአምላክ ሊያቀርቡ የደረሰባቸውን …
በደልና ስቃይ፤
እንባ አሸነፈ አሉ በፍጹም ዝምታ፣
እየገነፈለ ሆኖ መንታ መንታ።
አንድም ብሎ ትርጉም አንደበት ቢያቅተው፤
እንባ ፈተፈተው ምስጢርም አልቀረው።
ሰዎች እትሞኙ ዝም ይበል አንደበት፣
አራት አይና እንባን የሚያሸንፍ ምሁር …
እይገኝም በውነት።
ግዴለም ዝም በሉ እንባ ብቻ ይናገር፡
እርሱ ያደርሰናል ካሰብንበት መንደር።
ከእንግዲህስ ወዲያ ሥራ አልፈታም እኔ፤
አራት እይናው እንባ ለሚፈታው ቅኔ።
እንባ ሆይ ኮለል በል ውረድ እንዳመልህ፤
ከአንደበት ይፈጥናል ለጥያቄ መልስህ።
እንባ ደረሰ አሉ ከጸባዖት መንደር፣
የነፍስን ጩኸቷን ለጌታ ሊናገር።
እንዲህ ከሆነማ የእንባ ተግባሩ፤
መስኮቱ ይከፈት ይውጣ ከማኅደሩ፤
ደጋግሞ እንዲገለጥ የአምላካችን ክብሩ።
አንተም የእኔ እንባ ኮለል በል በጉንጬ፣
የአምላኬን ቸርነት እልጨርስምና….
በእንደበት ገልጬ።
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
••○●🍃ቢታነፅ_ቢወቀር🍃●○••)
እኔም አንድ ሰሞን
ልክ እንደ ሰሎሞን
“ሁሉም ከንቱ ከንቱ ነፋስን መከተል”
ሳይጥሉ መታገል፣ ሳይከብሩ መባተል
አያልሁ አጨልሜ
በራሴ ለግሜ
እፈላሰፍ ነበር።
ከዚያ አንቺን አገኘሁ
በጓሮ በር በኩል፣ ሰሎሞኔን ሸኘሁ
መፈጠሬን ወደድሁ
ነፋስ አሳድጄ
አንድ ቆቅ አጠመድሁ
ከፀሐይዋ በቻች፣ ግልገል ፀሐይ ፈጠርሁ
ለኦናው አምፖሌ፣ ብርሃን አበደርሁ
ማቅ የነበረው ጨርቅ፣ ሸማ ሆኖ ቆየኝ
ከንቱ የነበረው፣ አንቱ ሆኖ ታየኝ።
ለካስ
ጠቢብ ሲያስተምረው፣ መከራ ቢመክረው
አካሉና ልቡ ቢታነፅ፣ ቢወቀር
ሰው አቅሙን አያውቅም፣ ካልወደደ በቀር።
🔹በዕውቀቱ ስዩም🔹
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥)
እኔም አንድ ሰሞን
ልክ እንደ ሰሎሞን
“ሁሉም ከንቱ ከንቱ ነፋስን መከተል”
ሳይጥሉ መታገል፣ ሳይከብሩ መባተል
አያልሁ አጨልሜ
በራሴ ለግሜ
እፈላሰፍ ነበር።
ከዚያ አንቺን አገኘሁ
በጓሮ በር በኩል፣ ሰሎሞኔን ሸኘሁ
መፈጠሬን ወደድሁ
ነፋስ አሳድጄ
አንድ ቆቅ አጠመድሁ
ከፀሐይዋ በቻች፣ ግልገል ፀሐይ ፈጠርሁ
ለኦናው አምፖሌ፣ ብርሃን አበደርሁ
ማቅ የነበረው ጨርቅ፣ ሸማ ሆኖ ቆየኝ
ከንቱ የነበረው፣ አንቱ ሆኖ ታየኝ።
ለካስ
ጠቢብ ሲያስተምረው፣ መከራ ቢመክረው
አካሉና ልቡ ቢታነፅ፣ ቢወቀር
ሰው አቅሙን አያውቅም፣ ካልወደደ በቀር።
🔹በዕውቀቱ ስዩም🔹
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@kezim_kezam
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@kezim_kezambot
❥❥________⚘_______❥❥)
Forwarded from VIP ቤቲንግ TIPS (̰̰̰̰̰̰̃̃̃̃̃̃ከዚህም ከዚያም TUßE✮ًٍٜ͜͡)
🍃ብልጡ ፍቅርሽ ሲያጃጅለኝ የጫርኩት 🍃
የውበት ዳርቻ
የአድማሷን መባቻ።
አንቺን የእኔን ጠሀይ
የተድላዬን ሰማይ።
ልስልሽ ፈለጌ
ምስልሽን አጣሁት
ከምስሌ አድርጌ።
ከስብዕናሽ ጠለል ከሀሳብሽ ከፍታ
አየሁኝ በሳቅሽ ጨረቃ ተከፍታ።
ጨረቃ ጨረቃ
ጨረቃ ጨረቃ
ያቺ ድንቡል ቦቃ
አንቺ ስትፈዢ ይሆን ምትነቃ?
አንቺ እንደሁ አትፈዢ
ከቶ አደበዝዢ
በመውደድሽ ሸጠሽ ታደርጊያለሽ ገዢ።
ያውም በሠላሳ
ያውም በሠላሳ
ክደሸ ስታበቂኝ ምንም እማልመስልሽ
በገደልሽኝ ቁጥር ሳትሞች ምሞትልሽ
በገፋሽኝ ቁጥር ሳትወድቂ ማነሳሽ
በሸጥሽኝ መጠን ልክ ለመክሰር ምገዛሽ
ይሁዳ ነሽ አንቺ እኔ ደግሞ ጌታሽ።
✍ መልአኩ ስብሐት ባይህ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ
🍃ብልጡ ፍቅርሽ ሲያጃጅለኝ የጫርኩት 🍃
የውበት ዳርቻ
የአድማሷን መባቻ።
አንቺን የእኔን ጠሀይ
የተድላዬን ሰማይ።
ልስልሽ ፈለጌ
ምስልሽን አጣሁት
ከምስሌ አድርጌ።
ከስብዕናሽ ጠለል ከሀሳብሽ ከፍታ
አየሁኝ በሳቅሽ ጨረቃ ተከፍታ።
ጨረቃ ጨረቃ
ጨረቃ ጨረቃ
ያቺ ድንቡል ቦቃ
አንቺ ስትፈዢ ይሆን ምትነቃ?
አንቺ እንደሁ አትፈዢ
ከቶ አደበዝዢ
በመውደድሽ ሸጠሽ ታደርጊያለሽ ገዢ።
ያውም በሠላሳ
ያውም በሠላሳ
ክደሸ ስታበቂኝ ምንም እማልመስልሽ
በገደልሽኝ ቁጥር ሳትሞች ምሞትልሽ
በገፋሽኝ ቁጥር ሳትወድቂ ማነሳሽ
በሸጥሽኝ መጠን ልክ ለመክሰር ምገዛሽ
ይሁዳ ነሽ አንቺ እኔ ደግሞ ጌታሽ።
✍ መልአኩ ስብሐት ባይህ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
አዘጋጅ፦ ከዚህም ከዚያም TUBE
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ