ትክክለኛው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ሥዕል አድህኖ
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
ነገረ ቅዱሳት ሥዕላት ክፍል 1
በዲያቆን ሄኖክ ሀይሌ
👇👇👇👇
@kidusatseilat
@kidusatseilat
@kidusatseilat
https://youtu.be/bdTAfArP-jk
በዲያቆን ሄኖክ ሀይሌ
👇👇👇👇
@kidusatseilat
@kidusatseilat
@kidusatseilat
https://youtu.be/bdTAfArP-jk
YouTube
ቅዱሳት ሥዕላት: በዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ: ለማያምኑ ወገኖች የማያዳግም ምላሽ!!! ክፍል 1
@henok_haile @orthodox_sermon @kedusat_seilat @mireteab_asefa @OCN @EOTCTV @EOTCMKTV @mahibere_kidusan @waldaa_Qulqullootaa @waldaa_duuka_bu’ootaa @mahibere_tsion @anoreos_tube @ethiopian_orthodox_church_history
Anoreos Tube
Anoreos Tube
ገና ያላለቀ
ለግል ቅዱሳት ሥዕላት ለሌላቸው ቤተክርስቲያን ቀለም እና ማቴሪያል ለሚያሟላ የእጅ ሳናስከፍል እንስላለን
ስልክ;- 0930711767 ክብረት ምህረት (ዳባት-ደባርቅ_ጎንደር)
@kidusatseilat
ለግል ቅዱሳት ሥዕላት ለሌላቸው ቤተክርስቲያን ቀለም እና ማቴሪያል ለሚያሟላ የእጅ ሳናስከፍል እንስላለን
ስልክ;- 0930711767 ክብረት ምህረት (ዳባት-ደባርቅ_ጎንደር)
@kidusatseilat