ምባፔ በጉዳት ጨዋታ ያመልጠዋል !
ፈረንሳዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ኪሊያን ምባፔ ባገጠው ጉዳት ምክንያት ፒኤስጂ በዛሬው ዕለት ከ ሌንስ ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ እንደማይሰለፍ ይፋ ሆኗል።
@livescoreET
ፈረንሳዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ኪሊያን ምባፔ ባገጠው ጉዳት ምክንያት ፒኤስጂ በዛሬው ዕለት ከ ሌንስ ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ እንደማይሰለፍ ይፋ ሆኗል።
@livescoreET
➥ ከ2013/14 ጀምሮ ከፔናልቲ ሳጥን ውጪ ብዙ ጎሎችን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች:
❶ ሊዮኔል ሜሲ 59
❷ ክርስትያን ኤሪክሰን 24
ፍሊፕ ኩቲኒዮ 24
ሀካን ቻናሎግሉ 24
❸ ክርስትያኖ ሮናልዶ 23
ድረስ መርትንስ 23
@livescoreET
❶ ሊዮኔል ሜሲ 59
❷ ክርስትያን ኤሪክሰን 24
ፍሊፕ ኩቲኒዮ 24
ሀካን ቻናሎግሉ 24
❸ ክርስትያኖ ሮናልዶ 23
ድረስ መርትንስ 23
@livescoreET
🇩🇪 ማርክ አንድሬ ቴርስተገን በግብ ጠባቂነት ያለው ቁጥራዊ መረጃ :
🏟 ❹❾❽ ጨዋታዎች አደረገ
⚽️ ❹❼❽ግቦች ተቆጠሩበት
🧤 በ❶❾❾ ጨዋታዎች ግቡን አላስደፈረም ።
@livescoreET
🏟 ❹❾❽ ጨዋታዎች አደረገ
⚽️ ❹❼❽ግቦች ተቆጠሩበት
🧤 በ❶❾❾ ጨዋታዎች ግቡን አላስደፈረም ።
@livescoreET
ሰርጅዮ ራሞስ ከጨዋታ ውጪ ሆኗል !
የሪያል ማድሪዱ አምበል ሰርጅዮ ራሞስ ከ ጉዳት አገግሞ ሀሙስ እና አርብን ከቡድኑ ጋር ልምምድ ቢሰራም ዛሬ ኦሳሱናን ከሚገጥመው የቡድን ስብስብ ውጪ ሆኗል ።
ዚነዲን ዚዳን ከፊታቸው ከ ቼልሲ እና ሲቪያ ጋር ተጠባቂ ወሳኝ ጨዋታ ሲኖርባቸው ኮከባቸው ለቀጣይ ጨዋታዎች ሙሉ ዝግጁ እንዲሆን በማሰብ አለመካተቱ ተገልጿል ።
ሰርጅዮ ራሞስ ለ ሎስብላንኮዎቹ ጨዋታ ካደረገ ከወራት በላይ ተቆጥሯል ።
@livescoreET
የሪያል ማድሪዱ አምበል ሰርጅዮ ራሞስ ከ ጉዳት አገግሞ ሀሙስ እና አርብን ከቡድኑ ጋር ልምምድ ቢሰራም ዛሬ ኦሳሱናን ከሚገጥመው የቡድን ስብስብ ውጪ ሆኗል ።
ዚነዲን ዚዳን ከፊታቸው ከ ቼልሲ እና ሲቪያ ጋር ተጠባቂ ወሳኝ ጨዋታ ሲኖርባቸው ኮከባቸው ለቀጣይ ጨዋታዎች ሙሉ ዝግጁ እንዲሆን በማሰብ አለመካተቱ ተገልጿል ።
ሰርጅዮ ራሞስ ለ ሎስብላንኮዎቹ ጨዋታ ካደረገ ከወራት በላይ ተቆጥሯል ።
@livescoreET
ኔይማር የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ተባለ !
ብራዚላዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ኔይማር በታሪክ ለ አራተኛ ጊዜ የ "ሳምባ ዲ ኦሮ " አመታዊ ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ይፋ ተደርጓል ።
ሽልማቱ በአውሮፓ ምርጥ ብቃታቸውን ያሳዩ #ብራዚላዊያን ተጫዋቾች ብቻ የሚሸለሙበት መርሐ ግብር ነው ።
@livescoreET
ብራዚላዊው የ ፒኤስጂ ኮከብ ኔይማር በታሪክ ለ አራተኛ ጊዜ የ "ሳምባ ዲ ኦሮ " አመታዊ ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ይፋ ተደርጓል ።
ሽልማቱ በአውሮፓ ምርጥ ብቃታቸውን ያሳዩ #ብራዚላዊያን ተጫዋቾች ብቻ የሚሸለሙበት መርሐ ግብር ነው ።
@livescoreET
ፍራንኮ ባሬሲ እና ፓውሎ ማልዲኒ በ196 ጨዋታዎች በመሀል ተከላካይነት ተጣምረው ተጫውተዋል በነዝህ ጨዋታዎች ያስተናገዱት ጎል 23 ብቻ ነው።👏👏
@livescoreET
@livescoreET
አንደ Nizaar Kinsella - Goal ዘገባ ከሆነ ቼልሲ ከተጫዋቾች ሽያጭ የተገኘውን ገንዘብ ድንቅ ተጨዋች ለማስፈረም ዝግጁ ናቸው ፣ የቦሩስያ ዶርትሙንድ ኤርሊንግ ሃላንድ እና የኢንተር ሮሜሉ ሉካኩ ክለቡን ቀልብ ስበዋል ፡፡
@livescoreET
@livescoreET
ኔይማር በክረምቱ ወደ ባርሴሎና ለመመለስ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ዝግጁ ነው ፣ ለዚህም ነው እስካሁን ከፒ ኤስ ጂ ጋር ውሉን ያላሳደሰው እሱ የባርሴሎና የመጀመሪያ እላማ ነው።
ምንጭ: #RAC1
@livescoreET
ምንጭ: #RAC1
@livescoreET
#BREAKING
የግሌዘር ቤተሰቦችን በመቃወም የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ባስነሱት አመፅና ተቃውሞ የተነሳ የዛሬው የማንችስተር ዩናይትድ እና የሊቨርፑል ጨዋታ በተያዘለት ጊዜ እንደማይካሄድ ታውቋል።
ኦልትራፎርድን እና ዩናይትድ ያረፈበትን ሆቴል የከበቡት የዩናይትድ ደጋፊዎች ከአካባቢው ለማራቅ የፀጥታ ሀይሎች ከፍተኛ ጥረትን እያደረጉ ይገኛሉ።
የጨዋታው ሰዓት ፕሪሚየር ሊጉ ላልተመሰ ሰዓታት መራዘሙን አረጋግጧል።
የግሌዘር ቤተሰቦችን በመቃወም የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ባስነሱት አመፅና ተቃውሞ የተነሳ የዛሬው የማንችስተር ዩናይትድ እና የሊቨርፑል ጨዋታ በተያዘለት ጊዜ እንደማይካሄድ ታውቋል።
ኦልትራፎርድን እና ዩናይትድ ያረፈበትን ሆቴል የከበቡት የዩናይትድ ደጋፊዎች ከአካባቢው ለማራቅ የፀጥታ ሀይሎች ከፍተኛ ጥረትን እያደረጉ ይገኛሉ።
የጨዋታው ሰዓት ፕሪሚየር ሊጉ ላልተመሰ ሰዓታት መራዘሙን አረጋግጧል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ተቋውሞ በጥቂቱ ተመልከቱ