በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የታኅሣሥ 24 አቡነ ተክለሃይማኖት ክብረ በዓል የሚከበርባቸው በአቡነ ተክለሃይማኖት ስም የታነጹ አብያተ ክርስቲያናት በከፊል
"እኔ ደግሞ ለቤቴ የምሠራው መቼ ነው" ኦሪት ዘፍጥረት 30÷30
አቡ ገርቢ ደብረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳን እጥረት ቅዳሴ እና ኪዳን እየተስተጓጐለ ይገኛል ቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆቼ እርዱኝ ትላለች።
የሚያስፈልጉ ንዋያተ ቅዱሳን ዋጋቸው
1 ኪሎ እጣን 1300 ብር
2ኪሎ ዘቢብ 900 ብር
1ሙሉጧፍ 1000ብር
1ፓኮ ሻማ 80 ብር
እነዚህን በመርዳት ስማችንን በሰማይ በሕይወት መዝገብ እናስመዝግብ
አንድ ጧፍ ለእኛ 5 ብር ነው ለገጠር ቤተክርስቲያን ግን የአንድ ቀን ቅዳሴ ማስቀደሻ ነው ። እናስብበት በውስጥ ማናገር የምትፈልጉ ማናገር ትችላላችሁ
ቤተክርስቲያኑ አንድ ቀን ለመቀደስ 3000 ብር ያወጣል እኛስ
ሳናስብበት ስንት ገንዘብ እናወጣለን ለመብል ለመጠጥ ለሌሎች ነገር
ቅን ልብ ይኑረን
ማስቀደስ የምትፈልጉ አውሩን
አቡ ገርቢ ደብረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳን እጥረት ቅዳሴ እና ኪዳን እየተስተጓጐለ ይገኛል ቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆቼ እርዱኝ ትላለች።
የሚያስፈልጉ ንዋያተ ቅዱሳን ዋጋቸው
1 ኪሎ እጣን 1300 ብር
2ኪሎ ዘቢብ 900 ብር
1ሙሉጧፍ 1000ብር
1ፓኮ ሻማ 80 ብር
እነዚህን በመርዳት ስማችንን በሰማይ በሕይወት መዝገብ እናስመዝግብ
አንድ ጧፍ ለእኛ 5 ብር ነው ለገጠር ቤተክርስቲያን ግን የአንድ ቀን ቅዳሴ ማስቀደሻ ነው ። እናስብበት በውስጥ ማናገር የምትፈልጉ ማናገር ትችላላችሁ
ቤተክርስቲያኑ አንድ ቀን ለመቀደስ 3000 ብር ያወጣል እኛስ
ሳናስብበት ስንት ገንዘብ እናወጣለን ለመብል ለመጠጥ ለሌሎች ነገር
ቅን ልብ ይኑረን
ማስቀደስ የምትፈልጉ አውሩን
የምስራች ደስ ይበለን
የምስራች ደስ ይበለን/2x/
የዓለም መድኃኒት ተወለደልን
ምስራች ደስ ይበለን
የምስራች ደስ ይበለን/2x/
ጌታችን ተወልዶ አይተነው መጣን/2x/
ንጉስ ሄሮድስ ይህን ሲሰማ/2x/
ፈልጋችሁ አምጡት በቀን በጨለማ/2x/
ሰብአ ሰገል እንደታዘዙት/2x/
በኮከብ ተመርተው ህፃኑን አገኙት/2x/
ሰገዱለት ከመሬት ወድቀው/2x/
ወርቅና ዕጣኑን ከርቤውንም ሰጥተው/2
የምስራች ደስ ይበለን/2x/
የዓለም መድኃኒት ተወለደልን
ምስራች ደስ ይበለን
የምስራች ደስ ይበለን/2x/
ጌታችን ተወልዶ አይተነው መጣን/2x/
ንጉስ ሄሮድስ ይህን ሲሰማ/2x/
ፈልጋችሁ አምጡት በቀን በጨለማ/2x/
ሰብአ ሰገል እንደታዘዙት/2x/
በኮከብ ተመርተው ህፃኑን አገኙት/2x/
ሰገዱለት ከመሬት ወድቀው/2x/
ወርቅና ዕጣኑን ከርቤውንም ሰጥተው/2
🔒
ውድ የመዓዛ ሃይማኖት ቻናል ቤተሰቦች ቻናላችን መርዳት የምትፈልጉ ከታች ያለዉን ሊንክ ለጓደኞቻችሁ Copy አድርጋቹ በመላክ ወይም ይህንን መልዕክት በቀጥታ forward በማድረግ አበረታቱን።
🔒
ለምትወዷቸዉ ሰዎች የምትወዱትን ቻናላችንን ላኩላቸዉ።
🔏
ዉድ ወንድሞቼና እህቶች አንድ ቅን ሰዉ ቢያንስ ለ5 ሰዎች ሼር ቢያደርግ በ30 ደቂቃ ዉስጥ በ1,000 ቅን ሰዎች 5,000 አዳዲስ ቤተሰቦችን ማግኘት እንችላለን!!
#ለትብብራቹ_ከልብ_እናመሰግናለን
🔒
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
Share share
@meazahaymanot
@meazahaymanot
@meazahaymanot
ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት
👉 @misiwani_Bot ላይ አድርሱን። ይህ የናንተው ቻናል ነው።√
🙏 እናመሰግናለን 🙏
በቅንነት ሼር በማድረግ 5000 እናድርሰው
ውድ የመዓዛ ሃይማኖት ቻናል ቤተሰቦች ቻናላችን መርዳት የምትፈልጉ ከታች ያለዉን ሊንክ ለጓደኞቻችሁ Copy አድርጋቹ በመላክ ወይም ይህንን መልዕክት በቀጥታ forward በማድረግ አበረታቱን።
🔒
ለምትወዷቸዉ ሰዎች የምትወዱትን ቻናላችንን ላኩላቸዉ።
🔏
ዉድ ወንድሞቼና እህቶች አንድ ቅን ሰዉ ቢያንስ ለ5 ሰዎች ሼር ቢያደርግ በ30 ደቂቃ ዉስጥ በ1,000 ቅን ሰዎች 5,000 አዳዲስ ቤተሰቦችን ማግኘት እንችላለን!!
#ለትብብራቹ_ከልብ_እናመሰግናለን
🔒
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
Share share
@meazahaymanot
@meazahaymanot
@meazahaymanot
ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት
👉 @misiwani_Bot ላይ አድርሱን። ይህ የናንተው ቻናል ነው።√
🙏 እናመሰግናለን 🙏
በቅንነት ሼር በማድረግ 5000 እናድርሰው
4228 ፎሎወር ደርሰናል ❤❤ምንም ትንሽ ቢሆንም ማመስገን መልካም ነውና አመሰግናለሁ ❤❤❤ ጓደኞቼ❤❤በእናንተ መልካም ቀና ልብ ምክንያት ሆኖን ከፈጣሪ ጋራ እጅግ በጣም መልካም ተግባራት አከናውነናል
https://www.tgoop.com/meazahaymanot
https://www.tgoop.com/meazahaymanon1
https://www.tgoop.com/meazahaymanot
https://www.tgoop.com/meazahaymanon1
Telegram
መዓዛ ሃይማኖት በጎ አድራጎትና ጉዞ ማህበር
"ውድስት አንቲ በአፈ ነቢያት ወስብሕት በሐዋርያት አክሊለ በረከቱ ለያዕቆብ ወትምክህተ ቤቱ ለእስራኤል፡፡"
"በነቢያት በሐዋርያት አንደበት የተመሰገንሽ የያዕቆብ የበረከቱ ዘውድ የእስራኤል ወገን መመኪያ አንቺ ነሽ"
መጽሐፈ ሰዓታት
የፌስቡክ ፔጃችን www.fb.me/meazhaimanot ይቀላቀሉን
"በነቢያት በሐዋርያት አንደበት የተመሰገንሽ የያዕቆብ የበረከቱ ዘውድ የእስራኤል ወገን መመኪያ አንቺ ነሽ"
መጽሐፈ ሰዓታት
የፌስቡክ ፔጃችን www.fb.me/meazhaimanot ይቀላቀሉን
ከአሁን ጀምሮ እንደተለመደው ለቻናላችን ያላችሁን ሀሳብ አስተያየት ማቅረብ ትችላላችሁ። ቢኖሩ፣ ቢስተካከሉ የምትሏቸው ጉዳዮች ላይ አተኩራችሁ ስማችሁንና ከየት ሀገር እንደሆናችሁ እየገለጻችሁ በድምጽ ሆነ በጽሑፍ ላኩልን። ቤተሰቦቻችን የት የት እንዳሉም እንድናውቅና እንድንተዋወቅ ይረዳናል ላይ @misiwani_Bot እንጠብቃችኋለን
ሐሳብ አስተያየታቸውን ጻፉልን
ሐሳብ አስተያየታቸውን ጻፉልን
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from መዓዛ ሃይማኖት በጎ አድራጎትና ጉዞ ማህበር (ወንጌለ ዮሐንስ)
ኀዲጎ_ተስዓ
ኀዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ ነገደ
ማዕከለ ባሕር /4/ ቆመ ማዕከለ ባሕር
ትርጉም፡- ዘጠና ዘጠኝ ነገደ መላዕክትን ትቶ በባህር መካከል ቆመ
በፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት
╔✞═══●◉❖◉●═════✞╗
✢ ✥
❖ @meazahaymanot ❖
❖ @meazahaymanot ❖
❖ @meazahaymanot ❖
✥ ✢
╚✞═══●◉❖◉●═════✞╝
ኀዲጎ ተስዓ ወተስዓተ ነገደ ነገደ
ማዕከለ ባሕር /4/ ቆመ ማዕከለ ባሕር
ትርጉም፡- ዘጠና ዘጠኝ ነገደ መላዕክትን ትቶ በባህር መካከል ቆመ
በፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት
╔✞═══●◉❖◉●═════✞╗
✢ ✥
❖ @meazahaymanot ❖
❖ @meazahaymanot ❖
❖ @meazahaymanot ❖
✥ ✢
╚✞═══●◉❖◉●═════✞╝
Audio
ዮሐንስ አጥመቆ ለኢየሱስ
በፈለገ ዮርዳኖስ በፈለገ ፈለገ ዮርዳኖስ
ትርጉም፡ ዮሐንስ ኢየሱስን በዮርዳኖስ ወንዝ አጠመቀው
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @meazahaymanot 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በፈለገ ዮርዳኖስ በፈለገ ፈለገ ዮርዳኖስ
ትርጉም፡ ዮሐንስ ኢየሱስን በዮርዳኖስ ወንዝ አጠመቀው
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @meazahaymanot 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በዕደ ዮሐንስ
@yemezmurgetemoche
በዕደ ዮሐንስ
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
ሠማያዊ/4/ሠማያዊ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
አዳም ያጠፋውን ልጅነት ሊያስመልስ
በሠላሳ ዘመን ተጠመቀ ኢየሱስ
እርሱ አምላክ ሢሆን ፈጥሮ የሚገዛ
ወረደ ወደምድር እንዲሆነን ቤዛ
ኧኸ ሠማያዊ
ሊያጠፋው አቅልጦ እንደ አምላክነቱ
እረግጦ ሊሠርዝ እንደ ሠውነቱ
የፍጥረቱ ጌታ በዮርዳኖስ ቆሟል
የእዳውን ፅህፈት በስልጣኑ ሽሯል
የአንድነት ሶስትነት ተገልጧል ምስጢሩ
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቆ መምህሩ
አብም በደመና ለልጁ መስክሯል
በአምሳለ ርግብ መንፈስ ቅዱስ ወርዷል
ሲነገር እንዲኖር የእርሱ ትህትና
ለዓለም እንዲገለጥ የባሪያው ልዕልና
ተጠማቂው ሄደ ወደ አጥማቂው
አምላክ የሠራልን ስርዓቱ ይህ ነው
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
ሠማያዊ/4/ሠማያዊ ኢየሱስ ናዝራዊ/
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
ሠማያዊ/4/ሠማያዊ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
አዳም ያጠፋውን ልጅነት ሊያስመልስ
በሠላሳ ዘመን ተጠመቀ ኢየሱስ
እርሱ አምላክ ሢሆን ፈጥሮ የሚገዛ
ወረደ ወደምድር እንዲሆነን ቤዛ
ኧኸ ሠማያዊ
ሊያጠፋው አቅልጦ እንደ አምላክነቱ
እረግጦ ሊሠርዝ እንደ ሠውነቱ
የፍጥረቱ ጌታ በዮርዳኖስ ቆሟል
የእዳውን ፅህፈት በስልጣኑ ሽሯል
የአንድነት ሶስትነት ተገልጧል ምስጢሩ
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቆ መምህሩ
አብም በደመና ለልጁ መስክሯል
በአምሳለ ርግብ መንፈስ ቅዱስ ወርዷል
ሲነገር እንዲኖር የእርሱ ትህትና
ለዓለም እንዲገለጥ የባሪያው ልዕልና
ተጠማቂው ሄደ ወደ አጥማቂው
አምላክ የሠራልን ስርዓቱ ይህ ነው
በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ/2/
ሠማያዊ/4/ሠማያዊ ኢየሱስ ናዝራዊ/
✝የእግዚአብሔር ፍቅር በልብህ ውስጥ ጠልቆ ከገባ ድካምህ ይጠፋል ።
ከእግዚአብሔርና ከትእዛዛቱ የበለጠ ኃጢአትን የምትወድ ከሆነ ደካማ ትሆናለህ ። ነገር ግን ፍቅሩ ወደ ልብህ ከገባ በውስጥህ ያለውን የኃጢአት ፍቅር አውጥቶ ይጥለዋል ። ስለሆነም ማንኛውንም ዓይነት ፈተና ለመቃወም ብርቱ ትሆናለህ ።
"ንስሓ ማለት ፍላጎትን በፍላጎት መቀየር ማለት ነው ።" ይህ ማለት የእግዚአብሔር ፍቅር የአለምን ፍቅር ይተካል ማለት ነው ። ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ፍቅር የሚመሩህን ማንኛውም አይነት መንፈሳዊ መንገዶች ሁሉ ተከተል ። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን ከሚወዱት ጋር ተባበር ! እርሱን ስለ ወደዱት ሰዎች የተጻፈውንም አንብብ ! በመጨረሻም ምሳሌያቸውን ተከተል ።
አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ
ከእግዚአብሔርና ከትእዛዛቱ የበለጠ ኃጢአትን የምትወድ ከሆነ ደካማ ትሆናለህ ። ነገር ግን ፍቅሩ ወደ ልብህ ከገባ በውስጥህ ያለውን የኃጢአት ፍቅር አውጥቶ ይጥለዋል ። ስለሆነም ማንኛውንም ዓይነት ፈተና ለመቃወም ብርቱ ትሆናለህ ።
"ንስሓ ማለት ፍላጎትን በፍላጎት መቀየር ማለት ነው ።" ይህ ማለት የእግዚአብሔር ፍቅር የአለምን ፍቅር ይተካል ማለት ነው ። ስለዚህ ወደ እግዚአብሔር ፍቅር የሚመሩህን ማንኛውም አይነት መንፈሳዊ መንገዶች ሁሉ ተከተል ። ከዚህ በተጨማሪ እግዚአብሔርን ከሚወዱት ጋር ተባበር ! እርሱን ስለ ወደዱት ሰዎች የተጻፈውንም አንብብ ! በመጨረሻም ምሳሌያቸውን ተከተል ።
አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ
አጋእዝተ ዓለም ሥላሴ በኃጢአት የተገነባውን የሰናዖር ግንብ ያፈረሱበት አንድነታቸውንና ሦስትነታቸውን በግልጽ ያሳዩበት ጥር ሰባት ቀን የከበረ በዓል እንደመሆኑ በቤተ ክርስቲያናችን በድምቀት ይከበራል፡፡ታሪኩ በኦሪት ዘፍጥረት ላይ እንደተጻፈ እንዲህ ይነበባል፡፡
የኖኅ የትውልድ ነገዶች ከምሥራቅም ተነሥተው በሄዱ ጊዜ በሰናዖር ምድር አንድ ሜዳ አገኙ፤ በዚያም ተቀመጡ።እግዚአብሔርም የአዳም ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።እግዚአብሔርም አለ።‹‹ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።››እግዚአብሔርም ከዚያ በምድር ሁሉ ላይ በተናቸው፤ከተማይቱንም መሥራት ተው።ስለዚህም ስምዋ ባቢሎን ተባለ።እግዚአብሔር በዚያ የምድርን ቋንቋ ሁሉ ደባልቋልና፤ ከዚያም እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ እነርሱን በትኖአቸዋል። (ዘፍ.፲፩፥፩-፱)
አጋእዝተ ዓለም ሥላሴ አንድነታቸውን ሲያጠይቅ ‹‹ኑ እንውረድ›› ባሉት መሠረት ሥላሴ በስም በአካል በግብር ሦስት መሆናቸው እንረዳለን፤ የስም ሦስትነታቸው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ነው፤ የግብር ሦስትነታቸውስ ደግሞ አብ ወላዲ ወልድ ተወላዲ መንፈስ ቅዱስ ሰራጺ የመሆኑ ምሥጢር ነው፤ የአካል ሦስትነታቸው ለአብ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ ስላላቸው ነው፤ ለወልድም ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ አለው፤ ለመንፈስ ቅዱስም ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ አለው፤ ለመሆኑ የሥላሴ ገጽ አካል ፊት እንደ ሰው ነውን? የሚል ጥይቄ የተነሣ እንደሆነ መልሱ‹‹አዎ፤ እንደ ሰው ነው›› ይሆናል፤ ነገር ግን የሰው ውሱን ጠባብ ፈራሽና በስባሽ ነው፤ የሥላሴ ግን እንዲህ አይደለም፤ በሰማይና በምድር፣ በአየርና በእመቅ የመላ ረቂቅ ሕያው ባሕርይ ነው፡፡‹‹ሰማይ ዙፋኔ ነው፤ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድን ነው? ይህ ሁሉ የእጄ ሥራ ነው፤ ይህም ሁሉ የእኔ ነው››እንዲል፤ (ኢሳ.፹፮፥፩-፪) የሥላሴ አንድነታቸው በመለኮት፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ ወዘተ በመሳሰሉት ነው።
ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን!
የኖኅ የትውልድ ነገዶች ከምሥራቅም ተነሥተው በሄዱ ጊዜ በሰናዖር ምድር አንድ ሜዳ አገኙ፤ በዚያም ተቀመጡ።እግዚአብሔርም የአዳም ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።እግዚአብሔርም አለ።‹‹ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።››እግዚአብሔርም ከዚያ በምድር ሁሉ ላይ በተናቸው፤ከተማይቱንም መሥራት ተው።ስለዚህም ስምዋ ባቢሎን ተባለ።እግዚአብሔር በዚያ የምድርን ቋንቋ ሁሉ ደባልቋልና፤ ከዚያም እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ እነርሱን በትኖአቸዋል። (ዘፍ.፲፩፥፩-፱)
አጋእዝተ ዓለም ሥላሴ አንድነታቸውን ሲያጠይቅ ‹‹ኑ እንውረድ›› ባሉት መሠረት ሥላሴ በስም በአካል በግብር ሦስት መሆናቸው እንረዳለን፤ የስም ሦስትነታቸው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ነው፤ የግብር ሦስትነታቸውስ ደግሞ አብ ወላዲ ወልድ ተወላዲ መንፈስ ቅዱስ ሰራጺ የመሆኑ ምሥጢር ነው፤ የአካል ሦስትነታቸው ለአብ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ ስላላቸው ነው፤ ለወልድም ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ አለው፤ ለመንፈስ ቅዱስም ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ፍጹም መልክ አለው፤ ለመሆኑ የሥላሴ ገጽ አካል ፊት እንደ ሰው ነውን? የሚል ጥይቄ የተነሣ እንደሆነ መልሱ‹‹አዎ፤ እንደ ሰው ነው›› ይሆናል፤ ነገር ግን የሰው ውሱን ጠባብ ፈራሽና በስባሽ ነው፤ የሥላሴ ግን እንዲህ አይደለም፤ በሰማይና በምድር፣ በአየርና በእመቅ የመላ ረቂቅ ሕያው ባሕርይ ነው፡፡‹‹ሰማይ ዙፋኔ ነው፤ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድን ነው? ይህ ሁሉ የእጄ ሥራ ነው፤ ይህም ሁሉ የእኔ ነው››እንዲል፤ (ኢሳ.፹፮፥፩-፪) የሥላሴ አንድነታቸው በመለኮት፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ ወዘተ በመሳሰሉት ነው።
ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን!