Telegram Web
የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት በመገባደድ ላይ ነው። አልሐምዱሊላህ


ፕሮግራሙን በቀጥታ ለመከታተል
https://www.youtube.com/live/GpaCwyE6S-s?si=uP3ABvdU6fWExyYV
🎓 የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም ዛሬ በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኮርሱ አስተማሪ የሆኑ መሻይኾች ጠቃሚ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተማሪዎችም ድንቅ በሆነ መልኩ ከቀሰሙትን ዕውቀት ለታዳሚው አቋድሰዋል። በፕሮግራሙ መደምደሚያ ላይ ላስተማሩ መሻይኾችና ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቷል። አላህ ኮርሱን ቀጣይና ሙስሊሙን የሚጠቅም ያድርገው። ተሳታፊዎችን በሙሉ አላህ ይቀበላቸው፤ ተጠቃሚም ያድርጋቸው።

ወልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
ነሐሴ 19/2016 ዓ.ል
አዲስ አበባ
____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ 4ኛው ሚራሱል አንቢያእ የዒልም ኮርስ ዘጋቢ ቪድዮ
تقرير فيديو عن دورة ميراث الأنبياء الرابعة
نسأل الله تعالى أن يجزي المشايخ والطلاب المشاركين خير الجزاء، ونسأله أن يرزقنا علما نافعا وعملا صالحا متقبلا.

٢٢ صفر ١٤٤٦ هے
مركز ابن مسعود الإسلامي
أديس أبابا، إثيوبيا

____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna
የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ ቀጣይ ምዕራፍ በወራቤ

دورة مصاحبة لدورة ميراث الأنبياء العلمية الرابعة

من  ٢٨-٣١ أغسطس ٢٠٢٤م

شرح رسالة الأصول الستة للإمام محمد ابن عبدالوهاب

د.خليل حامد خليل

شرح منظومة أصول الفقه وقواعده للعثيمين

د. عبد الرحمن حامد آل نابت

أسئلة وأجوبة في العقيدة والمنهج

المكان:- مسجد أبوبكر الصديق بمدينة ورابي عاصمة مديرية سلطي


نسأل الله تعالى أن يجزي مشايخنا خير الجزاء وأن ينفع بهم الإسلام والمسلمين

____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna
ለአዳሪ የቁርአን ሒፍዝ ፈላጊዎች

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው የዳሩል ሒጅራ (ደረቶ) ቅርንጫፍ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2017/1446 ሒ የሒፍዝ አዳሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል።ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ብቻ በአካል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ፆታ ወንድ

👉 የጤና ሁኔታ፡- ከተላላፊ በሽታ የፀዳና ጤነኛ

👉 ስነ-ምግባሩ ጥሩ የሆነ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

👉 እድሜው ከ13 እስከ 20 የሆነ

👉 የመርከዙን ህግጋት አክብሮ መማር የሚችልና አላማ ያለው

👉 በመርከዙ የተቀመጠውን የወጪ መጋራት የሚችል

👉 የተማረውን ለማህበረሰብ ለማስተማር ዝግጁ የሆነ

👉 የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል

                  ማሳሰቢያ
‐ ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ስትመጡ ከወላጅ ወይም ወኪል ጋር መምጣት አለባቸው

‐ የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው መስከረም 04-01-2017 አ.ል ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ሲሆን ቦታውን ለምዝገባ ስትመጡ የምናሳውቅ ይሆናል።

‐ ለምዝገባ ስትመጡ የወላጅ/ወኪል ፎቶ (የተማሪ እና የወላጅ) እና መታወቂያ ኮፒ እንዳይረሡ።

የምዝገባ ቦታ፡– ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 18 (አዲስ አበባ) ስልክ ወይም

- ደረቶ ቅርንጫፍ (ኬንቴሪ) ስልክ 0983045369

ለተጨማሪ መረጃ +251911591442/+251912091966

ቴሌግራም:‐ @Ibnuesmael  ወይም  @webaje1

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የወርጂ ማህበረሰብ ዳዕዋ አስተባባሪ ኮሚቴ

_
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
Addis Ababa, Ethiopia
📣የክረምት ትምህርት መዝጊያ ፕሮግራም ለሴቶች

ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር በክረምቱ በዋናው መርከዙና በቅርንጫፎቹ ለታዳጊና ወጣት ሴቶች ሲሰጥ የቆየውን ትምህርት መጠናቀቁን ምክኒያት በማድረግ የተዘ ጋጀ ልዩ መድረክ።

🗞በዕለቱ የሚኖሩን ፕሮግራሞች

▫️ምክር ለተማሪዎች:የተማሩትን መተግበር

▫️ምክር ለወላጆች: ልጆች ከአላህ የተሰጡን አደራዎች

▫️በተማሪዎች የሚቀርቡ ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች

🗓የፊታችን ቅዳሜ ጷግሜ 2፣2016

🕡 ከ3:00-6:30

📎መልእክቱን በማሰራጨት በኸይር ስራ ተሳታፊ እንሁን!

🕌18 አካባቢ በሚገኘው መርከዝ ኢብኑ መሰኡድ ኢስላሚክ ሴንተር

https://www.tgoop.com/darulhadis18
📣የመዝጊያ ፕሮግራም

በኢብን መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የዳሩል ሐዲስ የሸሪዓና የቋንቋ ኢንስቲትዩት ባለፈው አንድ ዓመትና በዚህ ክረምት ወራት ለወንድ ታዳጊዎችና ወጣቶች ሲሰጥ የቆየውን ትምህርት መጠናቀቅ ምክኒያት በማድረግ የተዘጋጀ ፕሮግራም

በዕለቱም

⚡️በተለያዩ ዳዒዎች የሙሀደራ ፕሮግራም

⚡️በተማሪዎች የሚቀርቡ  ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ይኖራሉ

🗓 አሁድ ጷጉሜ  03/2016

ከጠዋቱ 3:00-6:30 ጀምሮ

🕌 18 በሚገኘው ኢብን መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ነሲሃ መስጂድ

https://www.tgoop.com/darulhadis18
በ2017(1446/47)ቁርአን እና የዲን ትምህርት ፈላጊዎች ልዩ እድል

    በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው ዳሩል ሐዲሥ ኢንስቲትዩት ለአዋቂ ወንዶች የተመላላሽ የቁርኣን ሒፍዝ ፕሮግራም እና ኪታብ ትምህርት ፕሮግራም በማዘጋጀት ምዝገባ ጀምሯል። ከታች የተቀመጡትን መስፈርት የምታሟሉ  ተማሪዎች ከመስከረም  3 -መስከረም 9 ድረስ በኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር ዋና መርከዝ 18 አደባባይ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ያስታውቃል።

 1. ለቁርአን ሒፍዝ ፕሮግራም
ቁርአን ነዘር በተጅዊድ የጨረሰ እና ቢያንስ 3ጁዝ የሀፈዘ የዲን ትምህርት እየተማረ የሚገኝ(መሰረታዊ የዲን ኪታቦችን የጨረሰ)
እድሜው ከ18 እስከ 25 የሆነ
     
2. በጀማሪ ጧሊበል ኢልም ደረጃ 
ቁረኣንና መሰረታዊ የአቂዳና ፊቅህ ኪታቦችን የቀራ

3. በመካከለኛ ጧሊበል ኢልም ደረጃ
በፊቅህ ፣ በአቂዳ፣ በነህው በሶርፍ መሰረታዊ መትኖችን የቀራ እና ዐረብኛ ማንበብ የሚችል
 ለሁሉም እርከኖች የጋራ መስፈርቶች
በጥሩ ስነ-ምግባር የታነጸ ለዚህም መረጃ ማቅረብ የሚችል።

የመርከዙን ደንቦች አክብሮ ለመማር ዝግጁ የሆነ።

ከተማረ በኋላ ዑማውን ለማገልገል ዝግጁ የሆነ።

መግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል።

ተያዥ ማቅረብ የሚችል።

👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ፡‐ 18 አደባባይ አካባቢ የሚገኘው ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 

👉 ትምህርቱ የሚሰጥባቸው ቀናት
👉 ለቁርአን በሳምንት 6 ቀናት፤ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ
👉 ለኪታብ በሳምንት 4 ቀናት ከሰኞ እስከ ሐሙስ
👉 ትምህርቱ የሚሰጥበት ሰዓት፡‐ ከጠዋቱ 3:00 እስከ 6:00 
👉 ለምዝገባና ለበለጠ መረጃ:- ስልክ 0912617007
                      
 ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር

____
Ibnu Mas'oud islamic center
https://www.tgoop.com/merkezuna
يقيم فضيلة الشيخ الدكتور عبدالرحمن حامد آل نابت -حفظه الله- درسا في شرح (منظومة أصول الفقه)  للشيخ العثيمين رحمه الله، وذلك بمسجد رحماء في مدينة كمبولتشا شمال إثيوبيا.

والشيخ أحد ضيوف مركز ابن مسعود الإسلامي في دورة ميراث الأنبياء الرابعة التي أقيمت في هذا الشهر.

نسأل الله تعالى أن يجزي الشيخ خير الجزاء وأن ينفع به الإسلام والمسلمين

____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna
من ضيوف مركز ابن مسعود الإسلامي، يشرع فضيلة الشيخ الدكتور عبدالرحمن آل نابت -حفظه الله- اليوم الجمعة ٢٤ ربيع الأول ١٤٤٦ هـ بعد صلاة العصر في شرح "منظومة سلم الوصول إلى علم الأصول في توحيد الله واتباع الرسول" للحافظ الحكمي رحمه الله بمسجد بلال في مدينة بيشوفتو (دبرزيت)، وتستمر الدورة إلى يوم يوم الأحد ٢٦ ربيع الأول ١٤٤٦ هـ.

نسأل الله تعالى أن يجزي الشيخ خير الجزاء وأن ينفع به الإسلام والمسلمين

____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center @merkezuna
2024/10/05 22:52:57
Back to Top
HTML Embed Code: