MIDROCINVESTMENTGROUP Telegram 553
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመዓድን ዘርፉ እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ለሀገር እድገት ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ፡፡
**********************************************
ድርጅቱ በዘርፉ ያሉ ምርትና አገልግሎቶቹን ለህዝቡ አቅርቧል፡፡
(ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ህዳር 1 ቀን 2015 ዓ.ም)

"Mintex” ዓለም አቀፍ የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2022 በሚሊኒየም አዳራሽ ዛሬ ተከፍቷል፡፡

 ዝግጅቱም በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ተጀምሯል፡፡

 ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ፕሮግራሙን በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት እንደነዚህ አይነት መድረኮች የገበያ ትስስር በመፍጠር ፣ በቴክኖሎጂ ልውውጥ እና በመሳሰሉት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ተናግረዋል፡፡

 የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በበኩላቸው÷ ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከማዕድን ዘርፉ የምታገኘው 1 በመቶ ያህሉን ብቻ ነው ብለዋል::

ይህን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታም በሚቀጥሉት 10 እና 15 አመታት ወደ 17 በመቶ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

 እንግዶቹ ከመክፈቻ ንግግራቸው በኋላ በዘርፉ የቀረቡ ምርትና አገልግሎቶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን የመጀመሪያ ጉብኝታቸውንም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ላይ አድርገዋል፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02KKfFmKmaHUJwHDrGpRTPcmYkTMNBXoy3xg7unDPwMbJnMdCFNm9LcbKqKDnKL3bkl&id=100076612531374
 

 



tgoop.com/midrocinvestmentgroup/553
Create:
Last Update:

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመዓድን ዘርፉ እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ለሀገር እድገት ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለጸ፡፡
**********************************************
ድርጅቱ በዘርፉ ያሉ ምርትና አገልግሎቶቹን ለህዝቡ አቅርቧል፡፡
(ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ህዳር 1 ቀን 2015 ዓ.ም)

"Mintex” ዓለም አቀፍ የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2022 በሚሊኒየም አዳራሽ ዛሬ ተከፍቷል፡፡

 ዝግጅቱም በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ተጀምሯል፡፡

 ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ፕሮግራሙን በከፈቱበት ወቅት እንዳሉት እንደነዚህ አይነት መድረኮች የገበያ ትስስር በመፍጠር ፣ በቴክኖሎጂ ልውውጥ እና በመሳሰሉት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ተናግረዋል፡፡

 የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በበኩላቸው÷ ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከማዕድን ዘርፉ የምታገኘው 1 በመቶ ያህሉን ብቻ ነው ብለዋል::

ይህን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታም በሚቀጥሉት 10 እና 15 አመታት ወደ 17 በመቶ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

 እንግዶቹ ከመክፈቻ ንግግራቸው በኋላ በዘርፉ የቀረቡ ምርትና አገልግሎቶችን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን የመጀመሪያ ጉብኝታቸውንም ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ላይ አድርገዋል፡፡
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02KKfFmKmaHUJwHDrGpRTPcmYkTMNBXoy3xg7unDPwMbJnMdCFNm9LcbKqKDnKL3bkl&id=100076612531374
 

 

BY MIDROC INVESTMENT GROUP/ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ













Share with your friend now:
tgoop.com/midrocinvestmentgroup/553

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

ZDNET RECOMMENDS Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc.
from us


Telegram MIDROC INVESTMENT GROUP/ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ
FROM American