“የተራዊህን ሰላት እስኪጨርስ ድረስ ከኢማሙ ጋር አብሮ(የሰገደ) የቆመ፤ ሌሊቱን በሰላት ቆሞ እንዳደረ ይመዘግብለታል።”
ረሱል (ﷺ)
ረሱል (ﷺ)
Forwarded from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
ረመዳን ቀን 2️⃣
ረሱል (🤍 ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ثلاثٌ من أخلاقِ النُّبوةِ: تَعجيلُ الإفطارِ، وتأخيرُ السُّحورَ، ووضْعُ اليمينِ على الشِّمالِ في الصلاةِ﴾
“ሶስት ነገሮች የነቢያት ባህሪ (መገለጫ) ነው። ፍጡሩን አቻኩሎ መመገብ፣ ሱህርን አዘግይቶ መመገብና በሶላት ግዜ ቀኝ እጅን በግራ እጅ ላይ አድርጎ በደረት ላይ ማስቀመጥ።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ: 3038
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖
✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
🌐 ፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬 ፦ https://bit.ly/486xnrS
🌐 ፦ https://bit.ly/41zEZkk
🌐 ፦ https://bit.ly/4arMbTx
🌐 ፦ https://bit.ly/41tIUPv
🌐 ፦ https://bit.ly/3UTTSwh
ረሱል (
﴿ثلاثٌ من أخلاقِ النُّبوةِ: تَعجيلُ الإفطارِ، وتأخيرُ السُّحورَ، ووضْعُ اليمينِ على الشِّمالِ في الصلاةِ﴾
“ሶስት ነገሮች የነቢያት ባህሪ (መገለጫ) ነው። ፍጡሩን አቻኩሎ መመገብ፣ ሱህርን አዘግይቶ መመገብና በሶላት ግዜ ቀኝ እጅን በግራ እጅ ላይ አድርጎ በደረት ላይ ማስቀመጥ።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
• ምግብና መጠጥ ብቻ አይደለም። ፆማችሁ መልካምና አላህ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ይሆን ዘንድ ከጥላቻ ፁሙ። ከምቀኝነት ፁሙ። ከሀሜት ፁሙ። ከዉሸት ፁሙ። ከማታለል ፁሙ። ነገር ከማመላለስ ፁሙ። ከንፍቅና ፁሙ። ሰዉን ከማስቸገር ፁሙ። ከሐሰት ምስክርነትና መሐላ ፁሙ። ሐራም ከማየት፣ ከመስማትና ወደ ሐራም ከመሄድ ፁሙ። ሰዉን ከመወንጀልና ከማዋረድ ፁሙ። ✍️𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧