Telegram Web
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoSHE

በ2013 ዓ/ም 147,640 (88,153 ወንድ ፤ 59,487 ሴት) ተማሪዎች ምደባ ያገኛሉ። እነዚህ ተማሪዎች በ46ቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ቅበላ ይደረግላቸዋል።

በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት መስክ ወደ ማህበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስክ መቀየር ይቻላል።

@tikvahethiopia @tikvahethiopia
የ2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ይፋ ሆነ፡፡
በዚህም የተፈጥሮ ሳይንስ ለወንድ 380 ሲሆን ለሴት ደግሞ 368 መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ለወንድ 370 ሲሆን ለሴት 358 ሆኗል፡፡
የዩኒቨርሲቲ ምደባ እንዴት ይሰራል?

የዩኒቨርሲቲ ምደባ የሚሰራው እንደድሮው ጊዜ በቀጥታ በሰዎች ሳይሆን ዘመናዊ እና አለም አቀፋዊ ተቀባይነት ባለው ማሽን ነው። ታዲያ ምደባው ሲካሄድ በዋነኝነት የተማሪዎችን ውጤት መሰረት በማድረግ ነው፡፡

ይኸውም :- ምደባው በቅድሚያ ምደባውን ለሚያከናውነው ማሽን እነዚህ የመረጃ ግብዓቶች inpute ይሰጡታል። እነሱም

- ከመቁረጫ ነጥብ በላይ ያመጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር

- የዩኒቨርሲቲዎች የመቀበል አቅም

- የመቁረጫ ነጥብ

- የተማሪዎች ውጤት

- PHASE (ምድብ)

PHASE ማለት ለምሳሌ እነሱ inpute ሲያስገቡ

PHASE 1 ከ አንደኛ ምርጫ እስከ አምስተኛ ምርጫ

PHASE 2 ከ አምስተኛ ምርጫ እስከ አስረኛ ምርጫ ወ.ዘ.ተ እያለ እንዲሰጥ አድርገው program ያደርጉታል ማለት ነው።

ከላይ ያሉት የመረጃ ግብዓቶች ከገቡለት በኋላ ማሽኑ

1 የተማሪውን ውጤት (ነጥብ)

2 የተማሪውን የምደባ ምርጫ አሞላል

3 የዩኒቨርሲቲዎች የመቀበል አቅምን

መሰረት በማድረግ ተማሪዎችን ይመድባል፡፡ በዚህ መልኩ ምደባ ሲሰራ እነሱ ብቻ በሚያውቁት scale መሰረት:

- በጣም ጥሩ ውጤት ያመጣ ተማሪ
PHASE = ONE , CHOICE = ONE
ይደርሰዋል ማለት ነው። ማለትም የመጀመሪያ ምድብ የመጀመሪያ ምርጫ ማለት ነው፡፡

- ከዚያ scale ቀጥሎ ያመጣ ተማሪ ደግሞ:
PHASE = 1 , CHOICE = 2
ይደርሰዋል ማለት ነው። ማለትም የመጀመሪያ ምድብ ሁለተኛ ምርጫ ማለት ነው።

የምደባ ውጤት በቅርብ ቀን ውስጥ ይፋ የሚደረግ ሲሆን ይፋ ሲሆንም የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
🙋‍♂️🙋‍♂️ሰላም ሰላም optimistic batch

📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣

ፊልዳችሁን ከsocial ወደ natural

ወይም

ከnatural ወደ social

መቀየር የምትፈልጉ ተማሪዎች ነገ ማለትም 08/08/2013 መቀየር ትችላላቹ::

🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑
Forwarded from ቀሰም Academy (Ato ቻLu)
❤️ ሰበር ዜና ❤️

ASTU እና AASTU የተፈተናቹ ውጤት ወጥቷል::

👇
http://cba4.astu.edu.et/index.php

ከMEREJAET የተገኘ ...


❤️ በዚ ሁኔታ የኛ ምደባ ሰኞ ወይም ሮብ የመሆን ዕድሉ በጣም የሰፋ ነው ፤ ተዘጋጁ

📢SHARE🔗

JOIN : @Qesem_Academy
JOIN : @Qesem_Academy
፨አዲስ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል!

📌ምደባችሁን ለማየት👇
http://result.neaea.gov.et/home/placement
Arif arif bota nw yetmdbachut😂
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የዩኒቨርሲቲ ምደባ ዛሬ ይፋ ሆኗል።

የ2013 ትምህርት ዘመን የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው የዩኒቨርስቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከዛሬ ሚያዝያ 21/2013 ዓ.ም ጀምሮ ይፋ ሆኗል።

በመሆኑም ተማሪዎች ከታች በተገለጸዉ የበየነ መረብ ጠቋሚ በመግባት የተመደቡበትን ተቋም ማወቅ ይችላሉ።

ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 30/2013 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉ ተብሏል።

• ዉጤት ለማየት መግቢያ ዌብሳይት፡- http://result.neaea.gov.et/Home/Placement

• ቅሬታ ለማቅረብ መግቢያ ዌብሳይት (በአካል መምጣት አያስፈልግም)፡- https://forms.gle/Jt9L7F2EDDC62YLQ7

#MoSHE

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ዩኒቨርሲቲ በልዩ ሁኔታ እስካልሆነ ድረስ መቀያየርም ሆነ መቀየር እንደማይቻል የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አሰታውቋል።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጥር ወር ላይ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በያሉበት የላከውን ደብዳቤ

ጉዳዩ፦ የተማሪ ከተቋም ተቋም ዝውውር እንዳይፈፀም ስለማሳሰብ

አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የሚያቀርቡትን ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርሲቲ ዝውውር ጥያቄ ተቀብለው እያስተናገዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ግን፣ ከቀን 21/05/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለዚህ የትምህርት ዘመን ማንኛውም የተማሪ ዝውውር በሚኒስቴር መ/ቤቱ በልዩ ሁኔታ ታይቶ ሲፈቀድ ብቻ ተቋማት ዝውውሩን እንዲፈፅሙ አሳስባለሁ፡፡

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
🎭YIDU🎭, [May 2, 2021 at 6:36 AM]
Enkuan lebirhane tensaew beselam adereseh/sh 🙏❤️
Bealu yeselam🕊yefeker❤️yandenet💙ymetesaseb 😍beal endihoneleh/sh kelebe temegnew😇😇😇

Melkam Ye Tensae Beal
💒💒❤️❤️🙏🙏😇😇
We’re ever u guy’s go I hope u guy’s find what ever makes u happy this is the next faze of life we’re starting a new chapter wish u all the best optimisticbatch has been thru a lot like Covid-19 pandemic, waiting for the Entrance exam for almost a year,Being announced the exam will be online with tablets which gave us more tension and then the politics war and in all of that we made thru with an amazing results with the Entrance exam like Stjosph have never seen before our batch is unique fun አዝግ amazing passionate and most importantly Optimistic. we are the GOAT of Stjosph and All the Teacher with the highest authority Has confirmed . Wish you all the greatest ልክ የዛሬ አስር አመት እዛው ግቢ እንገናኝ እስገዛ እንዳንረሳሳ Every group and channel of this Batch will remain the same it will never be deleted it will be our memory archive. Much love everyone❤️🎉🎉🎉


3 /May / 2021 wrote this
Our appointment 📅
3 / May / 2031

Ke kenu 4 sat Local Time
#Debrabirhanuniversity
ተረጋግጧል
ሁሉም የ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከግንቦት 18 ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎቻቸውን ለቀው እንዲወጡ‼️

🖍በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ ተማሪዎች ግንቦት 28 ከሚደረገው ምርጫ ጋር በተያያዘ ከግንቦት 18 ጀምሮ ዩኒቨርስቲዎቻቸውን ለቀው እንዲወጡ መመሪያ ተላልፏል::

🖍በተጨማሪ ዘንድሮ ወደ ዩኒቨርስቲ መግባት የነበረባቸው ተማሪዎች ጥሪ እንዳይደረግላቸው በመመሪያው ተካቷል::

🖍በዚህም መሰረት በርካታ ዩንቨርሲቲዎች ማስታወቂያ በማውጣት ላይ ይገኛሉ።

#SHARE
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉን👇👇
https://www.tgoop.com/joinchat-VGtShczWXgHMo8e4
@MerejaGram
ምርጫ ና የዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ‼️

ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ከ #ግንቦት_18 ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ወደ ቤት ይሸኛሉ።

🟢ምርጫው ግንቦት 28 ነው።

ወደ ዩኒቨርሲቲ መግባት የምንችልው ከ #ሰኔ_10 ቡሃላ እንደሁኔታው ታይቶ ይሆናል።

🪞አዲስ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎችም ከነባር ተማሪዎች ጋር ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ። ስለዚህ ተማሪዎች የፍሬሽማን ኮርሶችን እያነበቡ እንዲቆዩ ተብሏል።

እስካሁን የ #Moshe'ን ውሳኔ ያረጋገጡ ዩኒቨርስቲዎች
🪞Bahirdar University
🪞woldia University ና
🪞worabe University ናቸው።

ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም ለተማሪዎቻቸው ማስታወቂያ ስለሚያወጡ እየተከታተልን እናቀርባለን።


New coming students👇
https://www.tgoop.com/Freshstudents

            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝
የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከምርጫ በኋላ ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ‼️

🖍 ከMoSHE ባገኘነው መረጃ ዘንድሮ ፈተናውን ወስደው ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት እየተዘጋጁ የሚገኙ ተማሪዎች ከምርጫው በኋላ ወደተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ ይሆናል የሚል አጭር ምላሽ ተሰጥቶናል፡፡

#SHARE
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉን👇👇
https://www.tgoop.com/joinchat-VGtShczWXgHMo8e4
@MerejaGram
🙋‍♂️🙋‍♂️ሰላም ሰላም optimistic batch

📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣📣

የፊታችን ማክሰኞ ማለትም 10/09/2013
ኦርጅናል የ12ኛ ክፍል ውጤት ስለደረሰ እንድትወስዱ እናሳስባለን


🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑🛑
2025/02/27 09:00:32
Back to Top
HTML Embed Code: