ከአንዲት ቆንጆ ልጅ ጋ ነበርኩ። መኪና ውስጥ ነበርን ፒዛ እየጋበዝኳት አስተናጋጁ ሲያልፍ በእጄ ቢል እንዲያመጣልኝ ነገርኩት
ቢል ይዞ መጣ
እያየኝ ከፊት ከኃላ ኪሴ አውጣጥቼ ሂሳብ ከፈልኩ ...
ሄደ
መልስ መጠበቅ ጀመርኩ አልመጣም ጠበኩት አልመጣም ተበሳጭቼ ክላክስ አስጮህኩ
(ሱሰኛ ይመስላል ፣ የቀረውን ገንዘብ ለማስቀረት አስቦ ነው ፣ ጉርሻ በፍቃደኝነት የሚሰጥ እንጂ በብልጠት የሚዘገን አይደለም ፣ ሲቆይብን ሰልችቶን እንድንሄድ ነው )
ያስጮኩትን ክላክስ ሰምቶ መጣ
"መልስ ስጠን እንጂ ጌታው "አልኩት
"የሰጠኸኝ አራት መቶ ነው ሂሳቡ ደሞ አራት መቶ ሰላሳ አምስት ብር ነው "አለኝ ( ስበረብር ስላየኝ የለው ይሆናል በማለት ተሳቆ ነው እንዳልገረጣ ይጎላል ያላለው )
ከሌለህ ብዬ ነው አይነት ፊት አሳየኝ ። አንዳንድ አድራጎት የሚያገዝፈው አደራረጉ ነው ።
ይቅርታ ቢሉን በደንብ ስላላስተዋልኩት ነበር።
በጣም አመሰግናለሁ አልኩት
እንደገና ኪሴን በርብሬ ድፍን ሁለት መቶ ብር ሰጠሁት እንዲመጣልኝ እንዳልቸኮልኩ እንዲሄድልኝ ቸኮልኩ
መልስ ሊያመጣልኝ ሄደ
ሳይነግሩን ለዋሉልን እየነገርን መዋል ነውር ነው አይደል ?
ሳይመጣብኝ ሄድኩኝ ።
ቢል ይዞ መጣ
እያየኝ ከፊት ከኃላ ኪሴ አውጣጥቼ ሂሳብ ከፈልኩ ...
ሄደ
መልስ መጠበቅ ጀመርኩ አልመጣም ጠበኩት አልመጣም ተበሳጭቼ ክላክስ አስጮህኩ
(ሱሰኛ ይመስላል ፣ የቀረውን ገንዘብ ለማስቀረት አስቦ ነው ፣ ጉርሻ በፍቃደኝነት የሚሰጥ እንጂ በብልጠት የሚዘገን አይደለም ፣ ሲቆይብን ሰልችቶን እንድንሄድ ነው )
ያስጮኩትን ክላክስ ሰምቶ መጣ
"መልስ ስጠን እንጂ ጌታው "አልኩት
"የሰጠኸኝ አራት መቶ ነው ሂሳቡ ደሞ አራት መቶ ሰላሳ አምስት ብር ነው "አለኝ ( ስበረብር ስላየኝ የለው ይሆናል በማለት ተሳቆ ነው እንዳልገረጣ ይጎላል ያላለው )
ከሌለህ ብዬ ነው አይነት ፊት አሳየኝ ። አንዳንድ አድራጎት የሚያገዝፈው አደራረጉ ነው ።
ይቅርታ ቢሉን በደንብ ስላላስተዋልኩት ነበር።
በጣም አመሰግናለሁ አልኩት
እንደገና ኪሴን በርብሬ ድፍን ሁለት መቶ ብር ሰጠሁት እንዲመጣልኝ እንዳልቸኮልኩ እንዲሄድልኝ ቸኮልኩ
መልስ ሊያመጣልኝ ሄደ
ሳይነግሩን ለዋሉልን እየነገርን መዋል ነውር ነው አይደል ?
ሳይመጣብኝ ሄድኩኝ ።
ከታሪክ ማህደር
"
"
"
"ጊዜው አጤ ቴዎድሮስ የእንግሊዝ ወታደሮችን ሊ'ጣሉ ወደ መቅደላ የሚሄዱበት ጊዜ ነበር። እናም በዚህ ጊዜ በመንገድ ላይ ሳሉ ሠራዊቶቹ የአንድ ሰውዬን ከብት እና ሚሽት ይነዱበታል። በዚህም ጊዜ ሰውየው ለአቤቱታ ከአጤው ፊት ይቀርባሉ። ከዚያም፤
" ኸረ ፈጣሪ ተው ምን በደልኩህ" ሲሉ ወደፈጣሪያቸው ፀለዩ ፤ አጤው" እንዴት ስለኔ ወደ አምላክህ ታማርራለህ? ወይስ እንድሞት ትወድዳለህን"? ሲሉ ሰውየውን ጠየቁት ፤ ሰውየውም መልሶ " ተዉ ጃንሆይ አያስጎመዡኝ" ብሎ መለሰላቸው ይባላል። አጤ ቴዎድሮስም የሰውየው መናገር ከሀዘን እና መበሳጨት የመጣ ነው በማለት አለፉት..................."
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
"
"
"
"ጊዜው አጤ ቴዎድሮስ የእንግሊዝ ወታደሮችን ሊ'ጣሉ ወደ መቅደላ የሚሄዱበት ጊዜ ነበር። እናም በዚህ ጊዜ በመንገድ ላይ ሳሉ ሠራዊቶቹ የአንድ ሰውዬን ከብት እና ሚሽት ይነዱበታል። በዚህም ጊዜ ሰውየው ለአቤቱታ ከአጤው ፊት ይቀርባሉ። ከዚያም፤
" ኸረ ፈጣሪ ተው ምን በደልኩህ" ሲሉ ወደፈጣሪያቸው ፀለዩ ፤ አጤው" እንዴት ስለኔ ወደ አምላክህ ታማርራለህ? ወይስ እንድሞት ትወድዳለህን"? ሲሉ ሰውየውን ጠየቁት ፤ ሰውየውም መልሶ " ተዉ ጃንሆይ አያስጎመዡኝ" ብሎ መለሰላቸው ይባላል። አጤ ቴዎድሮስም የሰውየው መናገር ከሀዘን እና መበሳጨት የመጣ ነው በማለት አለፉት..................."
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
"BE THE CHANGE YOU WANT TO SEE IN THE WORLD"....
"
ብርቅዬ አባባል አይደል? ብዙ ማውራት እንችላለን። ከነዚህ ብዙ ነጥቦች እስቲ ስለአንድ ነገር እናውራ።
"
"
በዚህች ታላቅ በነበረች፤ አሁን ላይ ከውስጥም ከውጭም በደረሰባት ቡጥበጣ፣ ግፍገፊ ምክንያት፤ ከ5ሺህ አመት በላይ ታሪክ ያላት፤ አሁን ግን ተቦጥቡጣ ተቦጥቡጣ የ 18አመት ሸንቃጣ ችክ የምትመስለዋ ሀገራችን "ኢትዮጲያ" ላይ በእኛ በልጆቿ የሚዘወተሩ አባባሎች አሉ።
....."እዚህች ሀገር ላይ የህግ የበላይነት የለም"!!
......" ሁሉም ያው ነው። ህዝቡም፣ መንግስቱም፣ ሀገሪቱም ያው ናቸው። ያበላን ጣት ነካሽ።" አዎ ልክ ነው። ከታሪክ ባንማርም ብዙ አይተናል። የሆነው ሆኖ፣ የተበደለው ተበድሎ፣ የበደለው ተፀፅቶ ተቀጥቶ አምልጦ ... ምናምን ምናምን አልፏል። ይሄ ለኛ የሚጠቅመው አንድ ነገር ቢኖር ስህተታችንን እንዳንደግም ማድረጉ ላይ ብቻ ነው። ከዛ ውጪ ዘመን ያሻገረው በዳይነት እና ተበዳይነት ትርፉ የምፅዐት ቀንን ማፋጠን ብቻ ነው።
ስለዚህ የኔ ጥያቄ፤ አክሱምን ላነፁ፣ ላሊበላን ለገነቡ፣ አድዋ ላይ በዠግንነት ለተዋጉ፣ ጣሊያንን ለ5አመት ሰላም አሳጥተው ለመከቱ፣ ኤርትራን ከኢትዮጲያ ጋር መልሶ አንድ ለማድረግ ለለፉ አብዮተኞች አይደለም። የኔ ጥያቄ የዚህ ትውልድ አካል ነን ለባዮች ነው።
?እስቲ በዚህች ሀገር ላይ አየኖራቹ ለሀገር ሸክም ከመሆን ውጪ ለሀገሪቷ የፈየዳቹት ነገር ምንድነው???????
....ከአንድ የግቢ ተማሪ ጋር እያወራው መምረጥ ስለሚፈልገው (ፊልድ) ጠየቁት። ተማሪውም" የህግ ተማሪ መሆን ነው የምፈልገው" የሚል መልስ ነበር የሰጠኝ። ጥሩ ነው አልኩት። ከዚያም ለምን ህግ መማር እንደሚፈልግ አክዬ ጠየኩት። " ከሀገር ለመውጣት አሪፍ እድል ስለሚከፍትልኝ ነው" ነበር መልሱ።......
ቆይ ቆይ ልቡ ከሀገር ለመውጣት የሚመኝ ህግ አስከባሪ ይዛ ፣ ለኔ ከማለት ወጥቶ ለኛ የሚል ትውልድ ካጣች፣ ሁሉም አማራሪ ከሆነ የዚህች ሀገር ተስፋ ምንድነው።? ወገን ያጣነው እኮ ከዳር ቆሞ ችግር ጠቋሚ አይደለም። ከመሀል ገብቶ ችግር ለመፍታት የሚሞክር እንጂ።
አዎ በሆነ መንገድ በsystemu ምክንያት የሆነ ነገር ሆነሃል። አዎ ለሆዳቸው ባደሩ አጋሰሶች ምክንያት ማግኘት የሚገባህን ተነጥቀሀል። ግን ደግሞ አስተውል የደረሰብህን ያደረሱብህ ሰዎችም አንድ ጊዜ ላይ በአንተ ላይ የደረሰው ደርሶባቿል። ሀገሪቷን የሞላው እኮ አኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ባይ ነው።
.... ዐፄ ቴዎድሮስ የመቅደላን ጦርነት እንደተሸነፉ እርግጥ በሆነበት በዛች ቅፅበት መኳንንቱ " ጦርነቱን ማሸነፍ ባንችል ቢያንስ ለዚህ ጦርነት ምክንያት የሆኑትን ነጮቹን እንግደላቸው"ሲሉ ዐፄውን መከሩት። ዐፄውም " አንድ ላርግህ ብዬ ያንገላታውት ሳያንስ ለውጪ ጥቃት አሳልፌ አልሰጠውም" ነበር ያሉት። ኋላም ሀገሬው እንዲህ ሲል ለዐፄው ገጠመለት...
"ከመቅደላ አፋፍ ጩኸት በረከተ፣
የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሞተ።"...
እስቲ ሁላችንም "ሴት" ከተባሉት " አድር ባዮች፣ በትንሽ ነገር ተስፋ ቆራጮች፣ ምን አገባኝ ባዮች፣ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ባዮች" ከመሆን ወጥተን "ከራሳችን ጥቅም የሰው ጥቅም የምናሰቀድም፣ ትንሽ ተነካሁ ብሎ የሀገር ሰውን ሁሉ ምን አገባኝ ብሎ ከመተው የምንቆጠብ፣ በእኛ የደረሰው በሌላ እንዳይደርስ የምንከላከል የሀገር መከታ ሆነን" በታሪክ ባይሆን በአንድ ሰው ልብ ውስጥ ኩሩ፣ ዠግና "ወንድ" ለመባል እንጣር።
ደግሞ በሀገራቹ ተስፋ ከመቁረጣችሁ በፊት አንድ ነገር አስታውሱ፤ ሀገሪቷ እንዲህ ውጥንቅጧ የወጣው በየቀኑ እንደናንተ ተስፋ በሚቆርጡ ሰዎች ምክንያት ነው።
"ስለዚህ እንዲለወጥ የምትፈልጉት ነገር ካለ ለውጡን ከራሳችሁ ዠምሩ"።።።።
ፀሐፊ : የሱስራ
""""""NO ROOM FOR RACISM"""""
ሀሳብ ካላቹ leave comment 👇👇
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
"
ብርቅዬ አባባል አይደል? ብዙ ማውራት እንችላለን። ከነዚህ ብዙ ነጥቦች እስቲ ስለአንድ ነገር እናውራ።
"
"
በዚህች ታላቅ በነበረች፤ አሁን ላይ ከውስጥም ከውጭም በደረሰባት ቡጥበጣ፣ ግፍገፊ ምክንያት፤ ከ5ሺህ አመት በላይ ታሪክ ያላት፤ አሁን ግን ተቦጥቡጣ ተቦጥቡጣ የ 18አመት ሸንቃጣ ችክ የምትመስለዋ ሀገራችን "ኢትዮጲያ" ላይ በእኛ በልጆቿ የሚዘወተሩ አባባሎች አሉ።
....."እዚህች ሀገር ላይ የህግ የበላይነት የለም"!!
......" ሁሉም ያው ነው። ህዝቡም፣ መንግስቱም፣ ሀገሪቱም ያው ናቸው። ያበላን ጣት ነካሽ።" አዎ ልክ ነው። ከታሪክ ባንማርም ብዙ አይተናል። የሆነው ሆኖ፣ የተበደለው ተበድሎ፣ የበደለው ተፀፅቶ ተቀጥቶ አምልጦ ... ምናምን ምናምን አልፏል። ይሄ ለኛ የሚጠቅመው አንድ ነገር ቢኖር ስህተታችንን እንዳንደግም ማድረጉ ላይ ብቻ ነው። ከዛ ውጪ ዘመን ያሻገረው በዳይነት እና ተበዳይነት ትርፉ የምፅዐት ቀንን ማፋጠን ብቻ ነው።
ስለዚህ የኔ ጥያቄ፤ አክሱምን ላነፁ፣ ላሊበላን ለገነቡ፣ አድዋ ላይ በዠግንነት ለተዋጉ፣ ጣሊያንን ለ5አመት ሰላም አሳጥተው ለመከቱ፣ ኤርትራን ከኢትዮጲያ ጋር መልሶ አንድ ለማድረግ ለለፉ አብዮተኞች አይደለም። የኔ ጥያቄ የዚህ ትውልድ አካል ነን ለባዮች ነው።
?እስቲ በዚህች ሀገር ላይ አየኖራቹ ለሀገር ሸክም ከመሆን ውጪ ለሀገሪቷ የፈየዳቹት ነገር ምንድነው???????
....ከአንድ የግቢ ተማሪ ጋር እያወራው መምረጥ ስለሚፈልገው (ፊልድ) ጠየቁት። ተማሪውም" የህግ ተማሪ መሆን ነው የምፈልገው" የሚል መልስ ነበር የሰጠኝ። ጥሩ ነው አልኩት። ከዚያም ለምን ህግ መማር እንደሚፈልግ አክዬ ጠየኩት። " ከሀገር ለመውጣት አሪፍ እድል ስለሚከፍትልኝ ነው" ነበር መልሱ።......
ቆይ ቆይ ልቡ ከሀገር ለመውጣት የሚመኝ ህግ አስከባሪ ይዛ ፣ ለኔ ከማለት ወጥቶ ለኛ የሚል ትውልድ ካጣች፣ ሁሉም አማራሪ ከሆነ የዚህች ሀገር ተስፋ ምንድነው።? ወገን ያጣነው እኮ ከዳር ቆሞ ችግር ጠቋሚ አይደለም። ከመሀል ገብቶ ችግር ለመፍታት የሚሞክር እንጂ።
አዎ በሆነ መንገድ በsystemu ምክንያት የሆነ ነገር ሆነሃል። አዎ ለሆዳቸው ባደሩ አጋሰሶች ምክንያት ማግኘት የሚገባህን ተነጥቀሀል። ግን ደግሞ አስተውል የደረሰብህን ያደረሱብህ ሰዎችም አንድ ጊዜ ላይ በአንተ ላይ የደረሰው ደርሶባቿል። ሀገሪቷን የሞላው እኮ አኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ባይ ነው።
.... ዐፄ ቴዎድሮስ የመቅደላን ጦርነት እንደተሸነፉ እርግጥ በሆነበት በዛች ቅፅበት መኳንንቱ " ጦርነቱን ማሸነፍ ባንችል ቢያንስ ለዚህ ጦርነት ምክንያት የሆኑትን ነጮቹን እንግደላቸው"ሲሉ ዐፄውን መከሩት። ዐፄውም " አንድ ላርግህ ብዬ ያንገላታውት ሳያንስ ለውጪ ጥቃት አሳልፌ አልሰጠውም" ነበር ያሉት። ኋላም ሀገሬው እንዲህ ሲል ለዐፄው ገጠመለት...
"ከመቅደላ አፋፍ ጩኸት በረከተ፣
የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሞተ።"...
እስቲ ሁላችንም "ሴት" ከተባሉት " አድር ባዮች፣ በትንሽ ነገር ተስፋ ቆራጮች፣ ምን አገባኝ ባዮች፣ እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል ባዮች" ከመሆን ወጥተን "ከራሳችን ጥቅም የሰው ጥቅም የምናሰቀድም፣ ትንሽ ተነካሁ ብሎ የሀገር ሰውን ሁሉ ምን አገባኝ ብሎ ከመተው የምንቆጠብ፣ በእኛ የደረሰው በሌላ እንዳይደርስ የምንከላከል የሀገር መከታ ሆነን" በታሪክ ባይሆን በአንድ ሰው ልብ ውስጥ ኩሩ፣ ዠግና "ወንድ" ለመባል እንጣር።
ደግሞ በሀገራቹ ተስፋ ከመቁረጣችሁ በፊት አንድ ነገር አስታውሱ፤ ሀገሪቷ እንዲህ ውጥንቅጧ የወጣው በየቀኑ እንደናንተ ተስፋ በሚቆርጡ ሰዎች ምክንያት ነው።
"ስለዚህ እንዲለወጥ የምትፈልጉት ነገር ካለ ለውጡን ከራሳችሁ ዠምሩ"።።።።
ፀሐፊ : የሱስራ
""""""NO ROOM FOR RACISM"""""
ሀሳብ ካላቹ leave comment 👇👇
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
@poemers
The Tragedy of Julius Caesar
``
በታሪክ ውስጥ እጅግ አስቀያሚው የስለት ውግያ እና አስከፊ ግድያ ተብሎ የተፈረጀው..የዛር ጁሊየስ የተገደለበት ወቅት ነበር።
``በእንግሊዛዊው ጸሃፊ ዊሊያም ሼክስፒር “ጁሊየስ ቄሳር” ከተሰኘው ተውኔት የተወሰደ ንግግር። ጁሊየስ ቄሳር ሲወጋ የተወጋው ቁስሉ በታሪክ ውስጥ ካሉ እጅግ አስቀያሚዎቹ የስለት ቁስሎች አንዱ ተብሎ ይመደባል።
የሮማው ንጉሠ ነገሥት ጁሊየስ ቄሳር የተገደለበት ወቅት ነው። በተመሳሳይ ሰዓት ከልብ ከሚያምነው ሰው ክህደትን የተቀበለበት ጊዜ። በዘመኑም ሁሉም ሰዎች አመጹበት ብቻውን እንደቆመ በኀብረት በመሆን በሳለ ጩቤ አጠቁት። ምንም እንኳን ደጋግመው ቢወጉት ወደ መሬት አልወደቀም፤ የድሮ ወዳጁን ‘ብሩተስን’ እስከሚያይ ድረስ።
ጁሊየስ በገዛ ደሙ እየሰጠመ ጓደኛውን ተመለከተና የተስፋና የእፎይታ እይታ በዓይኑ ውስጥ በራ። የህይወት ዘመን ጓደኛው ሊያድነው እንደመጣ በማመን ለእርዳታ እጁን ዘረጋ ብሩተስ ግን እጁን በመያዝ አንድ ጊዜ ወጋው።
እዚህ ጋር ጁሊየስ ቄሳር እንዲህ ብሎ ነበር “አንተ እንኳን ብሩተስ አንተን የማውቅህ እንግዲያው ቄሳር ይሙት” ቄሳርም ለሞት ወደቀ። የብሩተስ ውግያ ከሌሎቹ ስለት በተለየ መልኩ ለሞት የዳረገው ጩቤ ነበር.. በገላው ሳይሆን በሰውነቱ የገባው እምነት እስኪፈርስ ድረስ ጽናቱ አቆመው። እነሆ ቄሳርም ወደቀ በውድቀቱም ክህደትን ተግቶ ሽንፈቱን አወጀ።
አምላካዊነት በሰጠው ነፃ ፍቃድ እንዲያነጻ የአብ ቀኝ የሰው ልጅ ተነሳ፤ ለትንሽ ዲናርም ሲባል ከአስራ ሁለቱ አልማዝ አንዷ ተበጥሳ ወደቀች!።
እኛስ ስንት ብሩተስን እናስተናግድ
¿ አንድ በአንድ እስክንረግፍ..
Kahlil Gibran says፡
“ጥይቱ ልቤ ላይ ሲያርፍ አልሞትኩም ነበር፤ ማን እንደተኮሰው እስከማይ ድረስ.. ”
ይህ ሁሉ ከስር 👇🏽 የምትመለከቱት በአለም ደረጃ ያሉ #እምነቶች ስለመልካምነት የተናገሩት ቃሎች ስብስብ ናቸው
ነገር ግን በምድር ያለ አህዛብ የጥቂት ዘረቢስ ቃል በልጦበት ይታያል የእኔ ሃይማኖት ከነዚህ ውጭ ነው ኤቲስት ይባላል 😂
#ክርስትና
እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተም ደግሞ እንዲሁ
አድርጉላቸው ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና:: (ማቴ 7÷12)
#እስልምና
ለራሳችሁ የምትመኙትን ለሌሎችም እንዲሆን እስካልተመኛችሁ ድረስ በትክክል
አላመናችሁም:: (የነብዩ
መሐመድ ተግባራትና ንግግሮች)
#የአይሁዶች_እምነት
አንተ የምትጠላውን ነገር በባልጀራህ ላይ አታድርግ ይህ ነው እግዚአብሔር
ለሙሴ የሰጠው ሕግ ሲጠቃለል:: (ሒላል ታልሙድ ሻባት 31)
#የባሃኢ_እምነት
በአንተ ላይ ሊጫንብህ የማትፈልገውን በሌላ ላይ አታድርግ በራስህም ላይ
እንዲደርስብህ የማትሻውን ለማንም አትመኝ:: (ባሀኡላህ)
#ቡዲሂዝም
ራስህን የሚጎዳ የሚመስልህን ነገር በሌሎች ላይ አታድርግ::
(ቡድሀ)
#ሒንዱዝም
አንተ ላይ ቢደረግ የሚያስከፋህ ከሆነ አንተም በሌሎች አታድርግ የተግባር ሁሉ
ማጠቃለያ ይህ ነውና:: (ማኅበራት 51517)
#ጃኒዝም
ማንም ሰው ለራሱ እንዲደረግለት የሚሻውን እርሱም እንዲሁም በዓለም ዙሪያ
ላሉ ፍጡራን ሁሉ ያድርግ:: (ማሃቪራ ሱትራክሪታንጋ)
#ሲኪሂዝም
ለማንም ባይተዋር አይደለሁም ማንም ለእኔ ባይተዋር አይደለም የሁሉም ወዳጅ
ነኝ:: (ጉሩ ግራንትዝ ሳሂብ ፒጂ.1299)
#ዩኒታሪያኒዝም
ሁላችንም አካል የሆነበትን የፍጥረታት አንድነትና ትስስር በጽኑ እንደግፋለን
እንዲሁም ልዩ አክብሮት እንዲሰጠው እንተጋለን:: (የዩኒታሪያን መርሆ)
#ታኦዝም
ጎረቤትህ ሲያተርፍ አንተ እንዳገኘህ ቁጠር ጎረቤትህ ሲከስር አንተ እንዳጣህ
አድርገህ ውሰድ:: (ቲአይ ሻንካ ካንዩንግ ፒዮን 213-218)
#ኮንፉሺያኒዝም
የመልካም ሥነ ምግባር መሠረት ማጠቃለያ የሆነ አንድ ቃል ነው እሱም
ሩህሩህ መሆን በአንተ ላይ ሊደረግ የማትፈልገውን በለሎች ላይ አታድርግ::
(ኮንፍሺየስ አናሌክትስ 15.23)
#ዞሮአስትሬይኒዝም
አንተን የሚጎዳ ነገር ሁሉ በሌሎች ላይ አታድርግ:: (ሻያስት-ና-ሻያስት 13.29)
#ኔቲቭ_ስፒሪቹአሊቲ
የኛ ሕልውና የሚረጋገጠው የምድራችን ተፈጥሮ ይዞታ ሲጠበቅ ነው:: (ቺፍ ዳን ጆርጅ)
ነገር ግን በምድር ያለ አህዛብ የጥቂት ዘረቢስ ቃል በልጦበት ይታያል የእኔ ሃይማኖት ከነዚህ ውጭ ነው ኤቲስት ይባላል 😂
#ክርስትና
እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተም ደግሞ እንዲሁ
አድርጉላቸው ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና:: (ማቴ 7÷12)
#እስልምና
ለራሳችሁ የምትመኙትን ለሌሎችም እንዲሆን እስካልተመኛችሁ ድረስ በትክክል
አላመናችሁም:: (የነብዩ
መሐመድ ተግባራትና ንግግሮች)
#የአይሁዶች_እምነት
አንተ የምትጠላውን ነገር በባልጀራህ ላይ አታድርግ ይህ ነው እግዚአብሔር
ለሙሴ የሰጠው ሕግ ሲጠቃለል:: (ሒላል ታልሙድ ሻባት 31)
#የባሃኢ_እምነት
በአንተ ላይ ሊጫንብህ የማትፈልገውን በሌላ ላይ አታድርግ በራስህም ላይ
እንዲደርስብህ የማትሻውን ለማንም አትመኝ:: (ባሀኡላህ)
#ቡዲሂዝም
ራስህን የሚጎዳ የሚመስልህን ነገር በሌሎች ላይ አታድርግ::
(ቡድሀ)
#ሒንዱዝም
አንተ ላይ ቢደረግ የሚያስከፋህ ከሆነ አንተም በሌሎች አታድርግ የተግባር ሁሉ
ማጠቃለያ ይህ ነውና:: (ማኅበራት 51517)
#ጃኒዝም
ማንም ሰው ለራሱ እንዲደረግለት የሚሻውን እርሱም እንዲሁም በዓለም ዙሪያ
ላሉ ፍጡራን ሁሉ ያድርግ:: (ማሃቪራ ሱትራክሪታንጋ)
#ሲኪሂዝም
ለማንም ባይተዋር አይደለሁም ማንም ለእኔ ባይተዋር አይደለም የሁሉም ወዳጅ
ነኝ:: (ጉሩ ግራንትዝ ሳሂብ ፒጂ.1299)
#ዩኒታሪያኒዝም
ሁላችንም አካል የሆነበትን የፍጥረታት አንድነትና ትስስር በጽኑ እንደግፋለን
እንዲሁም ልዩ አክብሮት እንዲሰጠው እንተጋለን:: (የዩኒታሪያን መርሆ)
#ታኦዝም
ጎረቤትህ ሲያተርፍ አንተ እንዳገኘህ ቁጠር ጎረቤትህ ሲከስር አንተ እንዳጣህ
አድርገህ ውሰድ:: (ቲአይ ሻንካ ካንዩንግ ፒዮን 213-218)
#ኮንፉሺያኒዝም
የመልካም ሥነ ምግባር መሠረት ማጠቃለያ የሆነ አንድ ቃል ነው እሱም
ሩህሩህ መሆን በአንተ ላይ ሊደረግ የማትፈልገውን በለሎች ላይ አታድርግ::
(ኮንፍሺየስ አናሌክትስ 15.23)
#ዞሮአስትሬይኒዝም
አንተን የሚጎዳ ነገር ሁሉ በሌሎች ላይ አታድርግ:: (ሻያስት-ና-ሻያስት 13.29)
#ኔቲቭ_ስፒሪቹአሊቲ
የኛ ሕልውና የሚረጋገጠው የምድራችን ተፈጥሮ ይዞታ ሲጠበቅ ነው:: (ቺፍ ዳን ጆርጅ)
ካህሊል ጅብራን
============
ብቸኝነትን የፈለኩት:- ለማምለክ ፣ ለመፀለይ እና የአንድ ፃድቅ ህይወት ለመምራት ብዬ አይደለም ማምለክ ለብቻ ተነጥሎ መኖርን አይጠይቅምና
ብቻኝነትን የፈለግሁት:- ራሳቸውን ሽጠው ፣ በተመሳሳይ ዋጋ በመንፈሳዊም ሆነ በቁስ አካላዊ መስፈርት ከእነሱ ያነሰች ነገርን የሚገዙ ሰዎችን ፊት ላለማየት ስል ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በመንገድ ላይ ከናፍሮቻቸው ላይ አንድ ሺህ አይነት ፈገግታዎችን ቢያሳዩም በሺዎቹ ልቦቻቸው ውስጥ በጥልቀት አንድ ብቻ አላማ ያላቸውን በኩራት የሚራመዱ ሴቶች ላለማግኘት ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- የእውቀት መንፈሰ በህልሞቻቸው ውስጥ አይተው ግባቸውን እንደመቱ ከሚያምኑት ከእነዚያ በራሳቸው ከሚረኩት ሰዎች እራሴን ለመሸሸግ ስል ነው...
ከማህበረሰቡ የሸሸሁት:- እውነትን ባያዩም መንፈስ ከማይገነዘቡት እና ለአላማቸው መሳካት ሲሉ ብቻ የእውነትን ፍሬ ነገር ሙሉ በሙሉ እንዳገኙት አድርገው ከሚለፍፉት ለመራቅ ነው።
ከአለም ተነጥዬ ብቸኝነትን የፈለግሁበት ምክንያት:- ትህትናን ደካማነት ፣ ምህረትን ፍርሀት ፣ ትምክህትን ደግሞ የጥንካሬ መግለጫ እንደሆነ አድርገው የሚያምኑትን ህዝቦች በይሉኝታ መቅረቡ አሰልችቶኝ ነው።
ብቸኝነት የመረጥኩት:- ነፍሴ ከነዚህ ፀሀይ ፣ ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት በገንዘብ ካዝናዎቻቸው ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ እንደማይወጡና በእነሱ የአትክልት ስፍራዎች ውስጥ ካልሆነ በስተቀር እንደማይጠልቁ ፅኑ እምነት ካላቸው ጋር አብሮ መኖሩ ስላንገፈገፈኝ ነው...
እናም በአይኖቻቸው ላይ ወርቃማ አቧራ እየጨመሩና ጆሮቻቸውን ትርጉም አልባ በሆኑ ወሬዎች እየሞሉ የህዝቦችንን ምድራዊ ዕጣ ፈንታ ከሚበጠብጡት ባለስልጣናት ሸሸሁ...
እንደስብከታቸው የማይኖሩትንና ህዝቦችን እነሱ የማይፈፅሙትን ነገር እንዲያደርጉ የሚመክሩትን (የሚያስገድዱትን) ቀሳውስት ለመሸሽ ስል ትቻቸው ሄድኩ...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በልቤ ሙሉ ዋጋ ካልከፈልኩ በስተቀር ከሰው ልጅ ዘንድ ርህራሄን በጭራሽ ባለማግኘቴ ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- ሰዎች ስልጣኔ ብለው የሚጠሩትን ያ ታላቅና አስቀያሚ ህገመንግስት ፣ ያ በሰዎች ልጆች ላይ ዘላቂ ሙከራ ያመጣ ተመሳሳይ ጎኖች ያሉት ጭራቅ አንገፍግፎኝ ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በውስጡ ለመንፈስ ፣ ለልብና ለአካል የሚሆን ሙሉ ህይወት ስሌለ ነው።
እናም የፀሀይ ብርሀን የሚያርፋባቸውና መጨረሻ የሌላቸው አበቦች መአዛቸውን ወደ ህዋ የሚተነፍሱበት እንዲሁም ጅረቶች እያዜሙ ወደ ባህር የሚያቀኑበትን የሳር መስክ አግኝቻለሁ።
የፀደይ ወራትን ትኩስ ግንዛቤ፣ የክረምትን ቀለመደማቅ ናፍቆት ፣ የመኸርን ጣፋጭ መዝሙሮች እና የበጋ ወራትን ውብ እንቆቅልሽ ያገኘሁባቸውን ተራራዎች ደረስኩባቸው...
ምንጭ •••የጠቢባን መንገድ ገፅ (115-117)
ደራሲ •••| ኻሊል ጂብራን
@gbw_dan |
============
ብቸኝነትን የፈለኩት:- ለማምለክ ፣ ለመፀለይ እና የአንድ ፃድቅ ህይወት ለመምራት ብዬ አይደለም ማምለክ ለብቻ ተነጥሎ መኖርን አይጠይቅምና
ብቻኝነትን የፈለግሁት:- ራሳቸውን ሽጠው ፣ በተመሳሳይ ዋጋ በመንፈሳዊም ሆነ በቁስ አካላዊ መስፈርት ከእነሱ ያነሰች ነገርን የሚገዙ ሰዎችን ፊት ላለማየት ስል ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በመንገድ ላይ ከናፍሮቻቸው ላይ አንድ ሺህ አይነት ፈገግታዎችን ቢያሳዩም በሺዎቹ ልቦቻቸው ውስጥ በጥልቀት አንድ ብቻ አላማ ያላቸውን በኩራት የሚራመዱ ሴቶች ላለማግኘት ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- የእውቀት መንፈሰ በህልሞቻቸው ውስጥ አይተው ግባቸውን እንደመቱ ከሚያምኑት ከእነዚያ በራሳቸው ከሚረኩት ሰዎች እራሴን ለመሸሸግ ስል ነው...
ከማህበረሰቡ የሸሸሁት:- እውነትን ባያዩም መንፈስ ከማይገነዘቡት እና ለአላማቸው መሳካት ሲሉ ብቻ የእውነትን ፍሬ ነገር ሙሉ በሙሉ እንዳገኙት አድርገው ከሚለፍፉት ለመራቅ ነው።
ከአለም ተነጥዬ ብቸኝነትን የፈለግሁበት ምክንያት:- ትህትናን ደካማነት ፣ ምህረትን ፍርሀት ፣ ትምክህትን ደግሞ የጥንካሬ መግለጫ እንደሆነ አድርገው የሚያምኑትን ህዝቦች በይሉኝታ መቅረቡ አሰልችቶኝ ነው።
ብቸኝነት የመረጥኩት:- ነፍሴ ከነዚህ ፀሀይ ፣ ጨረቃ እንዲሁም ከዋክብት በገንዘብ ካዝናዎቻቸው ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ እንደማይወጡና በእነሱ የአትክልት ስፍራዎች ውስጥ ካልሆነ በስተቀር እንደማይጠልቁ ፅኑ እምነት ካላቸው ጋር አብሮ መኖሩ ስላንገፈገፈኝ ነው...
እናም በአይኖቻቸው ላይ ወርቃማ አቧራ እየጨመሩና ጆሮቻቸውን ትርጉም አልባ በሆኑ ወሬዎች እየሞሉ የህዝቦችንን ምድራዊ ዕጣ ፈንታ ከሚበጠብጡት ባለስልጣናት ሸሸሁ...
እንደስብከታቸው የማይኖሩትንና ህዝቦችን እነሱ የማይፈፅሙትን ነገር እንዲያደርጉ የሚመክሩትን (የሚያስገድዱትን) ቀሳውስት ለመሸሽ ስል ትቻቸው ሄድኩ...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በልቤ ሙሉ ዋጋ ካልከፈልኩ በስተቀር ከሰው ልጅ ዘንድ ርህራሄን በጭራሽ ባለማግኘቴ ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- ሰዎች ስልጣኔ ብለው የሚጠሩትን ያ ታላቅና አስቀያሚ ህገመንግስት ፣ ያ በሰዎች ልጆች ላይ ዘላቂ ሙከራ ያመጣ ተመሳሳይ ጎኖች ያሉት ጭራቅ አንገፍግፎኝ ነው...
ብቸኝነትን የፈለግሁት:- በውስጡ ለመንፈስ ፣ ለልብና ለአካል የሚሆን ሙሉ ህይወት ስሌለ ነው።
እናም የፀሀይ ብርሀን የሚያርፋባቸውና መጨረሻ የሌላቸው አበቦች መአዛቸውን ወደ ህዋ የሚተነፍሱበት እንዲሁም ጅረቶች እያዜሙ ወደ ባህር የሚያቀኑበትን የሳር መስክ አግኝቻለሁ።
የፀደይ ወራትን ትኩስ ግንዛቤ፣ የክረምትን ቀለመደማቅ ናፍቆት ፣ የመኸርን ጣፋጭ መዝሙሮች እና የበጋ ወራትን ውብ እንቆቅልሽ ያገኘሁባቸውን ተራራዎች ደረስኩባቸው...
ምንጭ •••የጠቢባን መንገድ ገፅ (115-117)
ደራሲ •••| ኻሊል ጂብራን
@gbw_dan |
Forwarded from 11:34 (Kalehiwot)
ክበር ለዐድዋ ሰማዕታት ዛሬ አፌን ሞልቼ ኢትዮጵያ እንድል ላረጉኝ ጀግኖች
ክብር ለነሱ! በመልክ ቀለሜ የበታችነት እንዳይሰማኝ ላረጉ አባቶቼ::
❤
"""""""PRECIOUS """""""""
Its not affection that called me to you
I ain't expecting any avail from you.
That one thing makes me wanna live
That sucky feeling i feel eveytime you say goodbye and leave
Something that made me realize life is worth to strive
The thing that forces me to take you as my beloved wife
The cause i got stronger
Believing in fantacies even more harder
The sole reason for my existence
Why i'm still strong w'out confidence
All b/c of your PRECIOUS SMILE!
Written by: Yesusra
@poemers @poemers @poemers
@poemers @poemers @poemers
Its not affection that called me to you
I ain't expecting any avail from you.
That one thing makes me wanna live
That sucky feeling i feel eveytime you say goodbye and leave
Something that made me realize life is worth to strive
The thing that forces me to take you as my beloved wife
The cause i got stronger
Believing in fantacies even more harder
The sole reason for my existence
Why i'm still strong w'out confidence
All b/c of your PRECIOUS SMILE!
Written by: Yesusra
@poemers @poemers @poemers
@poemers @poemers @poemers
Forwarded from т н σ υ g н т°ρ α ι 𝔫 т ι и g 🎴 (Haileab Atsede)
world giving index ranking (የ አለም ለጋስ ህዝቦች ደረጃ)
በ አለም ዙሪያ በ 142 ሀገሮች የተሰራ ጥናት ነው። ጥናቱ በዋናነት 3 ነገሮች ላይ ያተኮረ ነው። 1, ለተለያዩ ተቋሞች ገንዘብ መለገስ 2, የነፃ አገልግሎት መስጠት(volunteer) 3, የማያውቁትን ሰው በመርዳት ላይ ያደረገ ነው።
ታዲያ ሀገራችን ከ 142 ሀገሮች ውስጥ በ 38ተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። Indonesia በአንደኝነት ስትመራ Kenya እና Singapore በሁለትና በ ሦስት ይከተላሉ።
ታዲያ ይሄን ነገር ለምን ዛሬ ለማውራት ፈለኩ መሰላቹ። በ አንድ ወቅት በ አዲስ አበባ በተደረገ ጥናት በ ቀን እስከ 2 ሚሊዮን ብር ለ የኔ ብጤ ይሰጣል። በወር ወደ 60 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደማለት ነው። የተለያዩ በአላት በሚኖሩበት ጊዜ ደግሞ ንግስ ሲኖር እስከ 8 ሚሊዮን ብር ለ የኔ ብጤ ይሰጣል እንግዲህ ይሄ በ አዲሳባ ብቻ ነው ፣ አጠቃላይ እንደ ኢትዮጵያ ስንት ሊሰጥ እንደሚችል አስቡት?
ሀገራችን ላይ የጥገኝነት መጠን(Dependency rate) አንድ ሰው 7 ሰው ነው የሚያስተዳድረው። ይሄ አንድ ሰው ሲሞት ሰባት ሰው ጎዳና ይወጣል እንደማለት ነው።
ታዲያ አሁን ላይ ከ የትኛውም ወቅት በላይ ብዙ የኔ ብጤ ብዙ ተፈናቃይ በበዛበት ጊዜ ይሄ ሁሉ ሰው በሰው ምፅዋት በሚኖርበት ወቅት እንዴት እንደዚህ ደረጃችን ዝቅ አለ? ቀላል ነው መልሱ የነሱ መስጠት በተቋም ደረጃና በ ተቀናጀ መልኩ ነው የሚከናወነው ። መስጠታቸው መዋቅራዊና በሚታይ መልኩ ነው ቀኝ እጅህ ሲሰጥ ግራ እጅህ አይመልከት የሚል ነገር የለም በግልፅ ይረዳሉ ለተቋም ይለግሳሉ እና የኛም ተቋማዊ መስጠት ቢሆን ስንተኛ ልንሆን እንደምንችል ማሰብ ነው።
ምን ልል ፈልጌ ነው ያው ቸግሮኛል በግልፅ እርዱኝ ደረጃችን ከፍ ይበል😊
የ አፀደ
በ አለም ዙሪያ በ 142 ሀገሮች የተሰራ ጥናት ነው። ጥናቱ በዋናነት 3 ነገሮች ላይ ያተኮረ ነው። 1, ለተለያዩ ተቋሞች ገንዘብ መለገስ 2, የነፃ አገልግሎት መስጠት(volunteer) 3, የማያውቁትን ሰው በመርዳት ላይ ያደረገ ነው።
ታዲያ ሀገራችን ከ 142 ሀገሮች ውስጥ በ 38ተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። Indonesia በአንደኝነት ስትመራ Kenya እና Singapore በሁለትና በ ሦስት ይከተላሉ።
ታዲያ ይሄን ነገር ለምን ዛሬ ለማውራት ፈለኩ መሰላቹ። በ አንድ ወቅት በ አዲስ አበባ በተደረገ ጥናት በ ቀን እስከ 2 ሚሊዮን ብር ለ የኔ ብጤ ይሰጣል። በወር ወደ 60 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደማለት ነው። የተለያዩ በአላት በሚኖሩበት ጊዜ ደግሞ ንግስ ሲኖር እስከ 8 ሚሊዮን ብር ለ የኔ ብጤ ይሰጣል እንግዲህ ይሄ በ አዲሳባ ብቻ ነው ፣ አጠቃላይ እንደ ኢትዮጵያ ስንት ሊሰጥ እንደሚችል አስቡት?
ሀገራችን ላይ የጥገኝነት መጠን(Dependency rate) አንድ ሰው 7 ሰው ነው የሚያስተዳድረው። ይሄ አንድ ሰው ሲሞት ሰባት ሰው ጎዳና ይወጣል እንደማለት ነው።
ታዲያ አሁን ላይ ከ የትኛውም ወቅት በላይ ብዙ የኔ ብጤ ብዙ ተፈናቃይ በበዛበት ጊዜ ይሄ ሁሉ ሰው በሰው ምፅዋት በሚኖርበት ወቅት እንዴት እንደዚህ ደረጃችን ዝቅ አለ? ቀላል ነው መልሱ የነሱ መስጠት በተቋም ደረጃና በ ተቀናጀ መልኩ ነው የሚከናወነው ። መስጠታቸው መዋቅራዊና በሚታይ መልኩ ነው ቀኝ እጅህ ሲሰጥ ግራ እጅህ አይመልከት የሚል ነገር የለም በግልፅ ይረዳሉ ለተቋም ይለግሳሉ እና የኛም ተቋማዊ መስጠት ቢሆን ስንተኛ ልንሆን እንደምንችል ማሰብ ነው።
ምን ልል ፈልጌ ነው ያው ቸግሮኛል በግልፅ እርዱኝ ደረጃችን ከፍ ይበል😊
የ አፀደ
በድሮ ዘመን በንጉስ ጊዜ ነው አሉ
የዛኔ ውታፍ ነቃይ የሚባሉ አሉ ስራቸው ምን መሰላቹ ነገስታቱ እና ሹማምንቱ ከመቀመጫቸው ሲነሱ ቀሚሳቸው ወይ ልብሳቸው ቂጣቻው ላይ ሲወተፍ ከመቀመጫቸው ላይ በመሳብ የሚነቅሉ ናቸው።
እና አሁንም አሉ ይባላል አንዳንዶቹ ካድሬ የተቀሩት ፓርላማ ውስጥ ነው የሚሰሩት አሉ😂
ስራ አይናቅም ወገን እየበረታን
የዛኔ ውታፍ ነቃይ የሚባሉ አሉ ስራቸው ምን መሰላቹ ነገስታቱ እና ሹማምንቱ ከመቀመጫቸው ሲነሱ ቀሚሳቸው ወይ ልብሳቸው ቂጣቻው ላይ ሲወተፍ ከመቀመጫቸው ላይ በመሳብ የሚነቅሉ ናቸው።
እና አሁንም አሉ ይባላል አንዳንዶቹ ካድሬ የተቀሩት ፓርላማ ውስጥ ነው የሚሰሩት አሉ😂
ስራ አይናቅም ወገን እየበረታን
*JAB TAK HAI JAAN*
.
.
Tumhari diwwani haso koo,
Tumhari pyaar kaa muskan koo,
Tumhari haathoka ishq,
Din se din tak,
Pel se pel tak,
pyaar karoonga!
Jab tak hai jaan(*2)
..........................................................
The smile and sadness you got
On the light philtrum of yours,
S/th that makes me feel like youth,
I will always love it!
Jab tak hai jaan(*2)
.....................................................
ከዚህ ወድያ አልወድሽም፣
የለም እወድሻለው ገና፤
ማፍቀር አጭር ቢሆንም፣
መርሳት ረጅም ነውና፤ (')
Jab tak hai jaan(*2)
...............................................
(')... የበዕውቀቱ ግጥም ነች።
...............................................
@poemers @poemers @poemers @poemers @poemers @poemers
.
.
Tumhari diwwani haso koo,
Tumhari pyaar kaa muskan koo,
Tumhari haathoka ishq,
Din se din tak,
Pel se pel tak,
pyaar karoonga!
Jab tak hai jaan(*2)
..........................................................
The smile and sadness you got
On the light philtrum of yours,
S/th that makes me feel like youth,
I will always love it!
Jab tak hai jaan(*2)
.....................................................
ከዚህ ወድያ አልወድሽም፣
የለም እወድሻለው ገና፤
ማፍቀር አጭር ቢሆንም፣
መርሳት ረጅም ነውና፤ (')
Jab tak hai jaan(*2)
...............................................
(')... የበዕውቀቱ ግጥም ነች።
...............................................
@poemers @poemers @poemers @poemers @poemers @poemers
ዎከም ኢዘየክ
ወግ አዋቂ በኃይሉ ገ/መድህን አንድ የመፅሐፍ ምርቃት ላይ ምን አሉ:-
ካይሮ መግቢያ ላይ ዎከም ኢዘየክ የሚል በ አረብኛ የተፃፈ ፅሑፍ አለ ምን ማለት መሠላቹ ሀሳቡ ወደኛ ሲተረጎም ለምሳሌ በሆነ ባለህ ነገር ስትኮራ አንተ ያለህ ነገር ሌሎች ብዙ ሰው እንዳላቸው አስታውስ። ለምሳሌ በመልክሽ ስትኮሪ ካንቺ የበላለጡ እንዳሉ ከዚህ በፊትም እንደነበሩ አስታውሺ ፣ አንተም በ ፕሮፌሰርነትህ ስትኮራ ብዙ ሌሎች እንዳሉ እስከዛሬም ብዙ ኖረው እንዳለፉ አስታውስ።
እና ከዳር ሆነህ ያለህን ነገር እያሰብክ ተገንጥለህ ከምትኮራ ቀለል አርገህ ሌሎቹን ሳትንቅ ጠጋ ብለህ የበኩልህን አስተዋፆ አበርክት ተጫወት ተዝናና!!
እናም ዎከም ኢዘየክ ፖለቲከኞች እና ፊደል በመቁጠራቹ ያልቆጠሩት ለሚያንስባቹ ፊደል ቆጣሪዎች ፣ ገንዘብ ኖሯቹ የሌለው ለሚያንስባቹ
ወግ አዋቂ በኃይሉ ገ/መድህን አንድ የመፅሐፍ ምርቃት ላይ ምን አሉ:-
ካይሮ መግቢያ ላይ ዎከም ኢዘየክ የሚል በ አረብኛ የተፃፈ ፅሑፍ አለ ምን ማለት መሠላቹ ሀሳቡ ወደኛ ሲተረጎም ለምሳሌ በሆነ ባለህ ነገር ስትኮራ አንተ ያለህ ነገር ሌሎች ብዙ ሰው እንዳላቸው አስታውስ። ለምሳሌ በመልክሽ ስትኮሪ ካንቺ የበላለጡ እንዳሉ ከዚህ በፊትም እንደነበሩ አስታውሺ ፣ አንተም በ ፕሮፌሰርነትህ ስትኮራ ብዙ ሌሎች እንዳሉ እስከዛሬም ብዙ ኖረው እንዳለፉ አስታውስ።
እና ከዳር ሆነህ ያለህን ነገር እያሰብክ ተገንጥለህ ከምትኮራ ቀለል አርገህ ሌሎቹን ሳትንቅ ጠጋ ብለህ የበኩልህን አስተዋፆ አበርክት ተጫወት ተዝናና!!
እናም ዎከም ኢዘየክ ፖለቲከኞች እና ፊደል በመቁጠራቹ ያልቆጠሩት ለሚያንስባቹ ፊደል ቆጣሪዎች ፣ ገንዘብ ኖሯቹ የሌለው ለሚያንስባቹ
Forwarded from т н σ υ g н т°ρ α ι 𝔫 т ι и g 🎴
አንዱ ሸሁ ጋር ሄዶ
"ያ ሼህ ዘላለም መኖር እፈልጋለሁ?" አላቸው
ሸህየው:- "ዘላለም መኖር ከፈለግክ አግባ" አሉት
ሰውዬው:- "እንዴ ካገባሁ ዘላለም እኖራለሁ?"
ሸህየው:-"አይ ዘላለም የመኖር ሀሳብህን ትለውጣለህ"
🗣 አለማየሁ ገላጋይ
"ያ ሼህ ዘላለም መኖር እፈልጋለሁ?" አላቸው
ሸህየው:- "ዘላለም መኖር ከፈለግክ አግባ" አሉት
ሰውዬው:- "እንዴ ካገባሁ ዘላለም እኖራለሁ?"
ሸህየው:-"አይ ዘላለም የመኖር ሀሳብህን ትለውጣለህ"
🗣 አለማየሁ ገላጋይ