ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ)
በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው ታላቅ ሰው አረፈ
♾️
እግር ኳስ ተጫዋች ነበር:: ተፅዕኖ ፈጣሪ ጋዜጠኛ ሆነ:: የብዙ የስፖርት ስብዕናዎችን ታሪክ የሰነደበት ባለ ቡኒ ቀለም ፊደሎች ጋዜጣ መስራችና ባለቤትም ነበር::
♾️
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቢፈለግ የማይገኙ የሃገሪቱ የእግር ኳስ እውነታዎች ታሪኮች ቁጥሮች እሱ ጋ ተሰንደዋል:: ለወጣት ጋዜጠኞች የሚያውቀውን ከማጋራት ወደ ሗላ የማይል ሰው ነበር ገነነ::
♾️
በያዝነው መንገድ የትም አንደርስም ኢትዮጵያዊ እግር ኳስ አጨዋወት መከተል አለብን ብሎ የአሰለጣጠን መመሪያ መጽሐፍ ፅፏል ያመነበትን ሃሳብ ለማሳመን ሲሞግትም ኖሯል::
♾️
ከስፖርቱ አድማስ ውጪም ተነግረው የማይጠገቡ ታሪኮችን የሰነደ ጨዋታ አዋቂ ተንቀሳቃሽ ቤተ መጽሐፍት ገነነ መኩሪያ:: ሁለገብነቱ ያስቀናል የስፖርት እውቀቱ ያስገርማል:: ሙዚቃ ላይ ያለው ግንዛቤ ይኼን ሁሉ እንዴት አወቀው ያስብላል::
♾️
'ኢህአፓና ስፖርት' በደርጉ ዘመን የነበረ የኢትዮጵያን ስፖርት ፖለቲካና አኗኗርን ግልፅ አድርጎ ያሳየበት መፅሐፉ ለብዙዎች የዛ ዘመን ታሪክ ማጣቀሻ ነው:: 'የነገን አልወልድም' የሚለው የአብርሃም ገዛኸኝ ድንቅ ፊልም ታሪክ ከገነነ መጽሐፍ የተወሰደ ነው::
♾️
ገኔ ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
@poemmylove
በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው ታላቅ ሰው አረፈ
♾️
እግር ኳስ ተጫዋች ነበር:: ተፅዕኖ ፈጣሪ ጋዜጠኛ ሆነ:: የብዙ የስፖርት ስብዕናዎችን ታሪክ የሰነደበት ባለ ቡኒ ቀለም ፊደሎች ጋዜጣ መስራችና ባለቤትም ነበር::
♾️
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቢፈለግ የማይገኙ የሃገሪቱ የእግር ኳስ እውነታዎች ታሪኮች ቁጥሮች እሱ ጋ ተሰንደዋል:: ለወጣት ጋዜጠኞች የሚያውቀውን ከማጋራት ወደ ሗላ የማይል ሰው ነበር ገነነ::
♾️
በያዝነው መንገድ የትም አንደርስም ኢትዮጵያዊ እግር ኳስ አጨዋወት መከተል አለብን ብሎ የአሰለጣጠን መመሪያ መጽሐፍ ፅፏል ያመነበትን ሃሳብ ለማሳመን ሲሞግትም ኖሯል::
♾️
ከስፖርቱ አድማስ ውጪም ተነግረው የማይጠገቡ ታሪኮችን የሰነደ ጨዋታ አዋቂ ተንቀሳቃሽ ቤተ መጽሐፍት ገነነ መኩሪያ:: ሁለገብነቱ ያስቀናል የስፖርት እውቀቱ ያስገርማል:: ሙዚቃ ላይ ያለው ግንዛቤ ይኼን ሁሉ እንዴት አወቀው ያስብላል::
♾️
'ኢህአፓና ስፖርት' በደርጉ ዘመን የነበረ የኢትዮጵያን ስፖርት ፖለቲካና አኗኗርን ግልፅ አድርጎ ያሳየበት መፅሐፉ ለብዙዎች የዛ ዘመን ታሪክ ማጣቀሻ ነው:: 'የነገን አልወልድም' የሚለው የአብርሃም ገዛኸኝ ድንቅ ፊልም ታሪክ ከገነነ መጽሐፍ የተወሰደ ነው::
♾️
ገኔ ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
@poemmylove
...
አበባ
ቢልኩ ፤
ደብዳቤ
ቢልኩ
ምነው____
ቢናፍቁ!
አገር
ቢያቋርጡ___
ቢሔዱ
ቢርቁ፤
ዓመት
ቢጠብቁ
ዘመን ቢጠብቁ።
ለሚወዱት ምነው . . .
___
"when love casts a shadow"
ገብረክርስቶስ ደስታ
@poemmylove
አበባ
ቢልኩ ፤
ደብዳቤ
ቢልኩ
ምነው____
ቢናፍቁ!
አገር
ቢያቋርጡ___
ቢሔዱ
ቢርቁ፤
ዓመት
ቢጠብቁ
ዘመን ቢጠብቁ።
ለሚወዱት ምነው . . .
___
"when love casts a shadow"
ገብረክርስቶስ ደስታ
@poemmylove
Reading something you wrote a while ago is probably the closest thing to time travel.. It's like shaking the hand of your past self.🖤💜🫠
@poemmylove
@poemmylove
" ታጥፎ በፖስታ እንዴት ይላካል
እንባ አበባ አይደል በምን ይደርቃል?
ላኩት ባዶ እጁን መሰናበቻ
አይነግርህም ወይ ሀዘኔን ብቻ " 🎶
- YeMa 🎶
@poemmylove
እንባ አበባ አይደል በምን ይደርቃል?
ላኩት ባዶ እጁን መሰናበቻ
አይነግርህም ወይ ሀዘኔን ብቻ " 🎶
- YeMa 🎶
@poemmylove
የሰውዬው ልጅ 🍂 እንዲወድቅ የተገፈተረው ፥ ለመጀመሪያም ግዜ የማይተመን ሳቅ ስቆ ከተንገዳገደበት የቆመው ] ብሉኬ🖤
መምህር ኤስድሮስ የተባሉት ሊቅ ያስተማሩትን የመንፈስ ልጃቸውን ሲመክሩ እንዲህ አሉ
፡"ልጄ 'ከመሃይም' አትጣላ..ደጋፊው ብዙ ስለሆነ ያሸንፍሃል" 🙂
ሰላም በምድራችንላይ ይስፈን!
@poemmylove